504
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
504
ለገርጂ እና ለጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የትምህርት ቤት ጭማሪን በተመለከተ ሚያዚያ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ስብሰባ ለማድረግ ፕሮግራም የተያዘ ስለሆነ ልጆቻችሁ እየተማሩበት በሚገኙት ት/ቤቶች ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት በስብሰባው ላይ እንድትሳተፉ ጥሪያችንን በአክብሮት እናስተላልፋለን፡፡ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
504
######################
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
ነገ አርብ የካቲት 03 ቀን 2015 ዓ.ም በየት/ቤቶቹ አጠቃላይ የመምህራን ስብሰባ ስለሚደረግ ሙሉ ቀን ትምህርት ቤቶቹ ዝግ ሆነው የሚውሉ መሆኑን እናሣስባለን።ኆኀተ ጥ.አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
504
ለገርጂ፣ ጉለሌና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ በነገው እለት በሚከበረው የከተራ በዓል ምክንያት መንገዶች ስለሚዘጉ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ነገ ይስጥ የነበረው ፈተና ለሰኞ 15-2015 እንዲሁም ስኞ የነበረው ወደ ማክስኞ የተሻገረ መሆኑን እንገልፃለን።
ኆኅተ ጥበብ አ.ማ
(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት )
504
ለገርጂ፤ጉለሌ እና ለጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ ነገ መስከረም 16/2015 ዓ.ም ቀኑን ሙሉ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳስባለን ።ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት
504
Repost from EPS Grade-4
================================================================
================================================================
================================================================
ለገርጂ፤ጉለሌ እና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን ማስታወቃችን ይታወሳል፡፡ ይሁንእንጂ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ያላከናወናችሁ ወላጆች መኖራችሁን ከየቅርንጫፍ ትምህርትቤቶቹ ከደረሰን መረጃ ማረጋገጥ ችለናል፡፡ በመሆኑም ለመጨረሻ ጊዜ የምዝገባ ጊዜውን እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን በተባሉት ቀናት ውስጥ እንድታስመዘግቡ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
504
Repost from EPS Grade-2
ለገርጂ፤ጉለሌ፤ጉርድ ሾላ እና ሐዋሳ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን ማስታወቃችን ይታወሳል፡፡ ይሁንእንጂ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ያላከናወናችሁ ወላጆች መኖራችሁን ከየቅርንጫፍ ትምህርትቤቶቹ ከደረሰን መረጃ ማረጋገጥ ችለናል፡፡ በመሆኑም ለመጨረሻ ጊዜ የምዝገባ ጊዜውን እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን በተባሉት ቀናት ውስጥ እንድታስመዘግቡ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
504
ለገርጂ፤ጉለሌ፤ጉርድ ሾላ እና ሐዋሳ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን ማስታወቃችን ይታወሳል፡፡ ይሁንእንጂ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ያላከናወናችሁ ወላጆች መኖራችሁን ከየቅርንጫፍ ትምህርትቤቶቹ ከደረሰን መረጃ ማረጋገጥ ችለናል፡፡ በመሆኑም ለመጨረሻ ጊዜ የምዝገባ ጊዜውን እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን በተባሉት ቀናት ውስጥ እንድታስመዘግቡ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
504
ለገርጂ፤ጉለሌ እና ለጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
