652
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ዕለተ እሁድ ጥር 5/2016 ዓ.ም ከወረዳ 10 ሰፖርት ጽ/ቤት ሀላፊ የተደረገ ውይይት ከፊል ማሳወሻዎች የሚከተሉት ናቸው ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ👇👇👇
ዕለተ አርብ ጥር 3/2016ዓ.ም መልዕክት ለነዌያውያን በሙሉ
እሁድ ጥር 5/2016ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሰላም በር ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ወጣት ማዕከል እንገናኝ ሀሳባችንን በሙሉ የምንጠይቅበት መሆኑን አሳውቃለሁ።ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ
ዕለተ ቅዳሜ ታህሳስ 27/2016ዓ.ም መልዕክት ከነዌ ለኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ነዌያውያን በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም የፍቅር የጤና እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ👇👇👇
ዕለተ ቅዳሜ ታህሳስ 13/2016ዓ.ም ለነዌያውያን ሰልጣኞች በሙሉ
ሰኞ ታህሳስ 15/2016ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ጀምሮ መደበኛ ልምምድ ስላለ ተጫዋቾች ኪቢአድ ፉትሳል ሜዳ እንድትገኙ አሳስባለሁ ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ
ዕለተ ቅዳሜ ታህሳስ 11/2015ዓ.ም
ለየዌያውያን በሙሉ
ዕለተ እሁድ ታህሳስ 24/2016ዓ.ም አበበ ቢቂላ ስታድየም የመክፈቻ ፕሮግራም ስላለ ማሊያ እና ቱታችሁን በመልበስ ከጠዋቱ 2:30 ላይ እንድንገናኝ አሳስባለሁ ።ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ።አሜን አሜን አሜን።ነዌ
ዕለተ ማክሰኞ ታህሳስ 9/2016ዓ.ም ለመደበኛ ነዌያውያን በሙሉ
በሜዳ እጥረት ምክንያት የተቋረጠው ልምምድ ፈጣሪ ቢፈቅድ እና ብንኖር ረቡዕ ታህሳስ 10/2015ዓ.ም ኪቢአድ ፉትሳል ሜዳ ልምምድ ስለሚጀመር ተጫዋቾች ከቀኑ 9:00ጀምሮ ልምምድ የሚጀምር ሲሆን ተጫዋቾች ለፉትሳል የሚሆን ጫማ በመጠቀም በልምምድ ሰአት እንድትገኙ አሳስባለሁ።ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ
ዕለተ ቅዳሜ ህዳር 29/2016ዓ.ም ለነዌያውያን በሙሉ
የእሁድ ህዳር 30/2016ዓ.ም የነበረው ፕሮግራም በወቅታዊ ምክንያት ፕሮግራሙ ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን አሳውቃለሁ።ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ
ዕለተ አርብ ህዳር 28/2016ዓ.ም
ለነዌያውያን በሙሉ የተላለፈ መልዕክት
እሁድ ህዳር 30/2016ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰአት ላይ የመክፈቻ ፕሮግራም ስላለ ተጫዋቾች ከላይ ማሊያ በመልበስ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንድንገናኝ አሳስባለሁ ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ
