en
Feedback
ነዌ እና ልጆቹ የታዳጊዎች እግር ኳስ ስፖርት ፕሮጀክት

ነዌ እና ልጆቹ የታዳጊዎች እግር ኳስ ስፖርት ፕሮጀክት

Open in Telegram

ውድድር

Show more
652
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ዕለተ እሁድ ጥር 5/2016 ዓ.ም ከወረዳ 10 ሰፖርት ጽ/ቤት ሀላፊ የተደረገ ውይይት ከፊል ማሳወሻዎች የሚከተሉት ናቸው ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ👇👇👇

ዕለተ አርብ ጥር 3/2016ዓ.ም መልዕክት ለነዌያውያን በሙሉ እሁድ ጥር 5/2016ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሰላም በር ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ወጣት ማዕከል እንገናኝ ሀሳባችንን በሙሉ የምንጠይቅበት መሆኑን አሳውቃለሁ።ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ

ዕለተ ቅዳሜ ታህሳስ 27/2016ዓ.ም መልዕክት ከነዌ ለኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ነዌያውያን በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም የፍቅር የጤና እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ👇👇👇

ዕለተ ቅዳሜ ታህሳስ 13/2016ዓ.ም ለነዌያውያን ሰልጣኞች በሙሉ ሰኞ ታህሳስ 15/2016ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ጀምሮ መደበኛ ልምምድ ስላለ ተጫዋቾች ኪቢአድ ፉትሳል ሜዳ እንድትገኙ አሳስባለሁ ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ

ዕለተ ቅዳሜ ታህሳስ 11/2015ዓ.ም ለየዌያውያን በሙሉ ዕለተ እሁድ ታህሳስ 24/2016ዓ.ም አበበ ቢቂላ ስታድየም የመክፈቻ ፕሮግራም ስላለ ማሊያ እና ቱታችሁን በመልበስ ከጠዋቱ 2:30 ላይ እንድንገናኝ አሳስባለሁ ።ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ።አሜን አሜን አሜን።ነዌ

ዕለተ ማክሰኞ ታህሳስ 9/2016ዓ.ም ለመደበኛ ነዌያውያን በሙሉ በሜዳ እጥረት ምክንያት የተቋረጠው ልምምድ ፈጣሪ ቢፈቅድ እና ብንኖር ረቡዕ ታህሳስ 10/2015ዓ.ም ኪቢአድ ፉትሳል ሜዳ ልምምድ ስለሚጀመር ተጫዋቾች ከቀኑ 9:00ጀምሮ ልምምድ የሚጀምር ሲሆን ተጫዋቾች ለፉትሳል የሚሆን ጫማ በመጠቀም በልምምድ ሰአት እንድትገኙ አሳስባለሁ።ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ

ዕለተ ቅዳሜ ህዳር 29/2016ዓ.ም ለነዌያውያን በሙሉ የእሁድ ህዳር 30/2016ዓ.ም የነበረው ፕሮግራም በወቅታዊ ምክንያት ፕሮግራሙ ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን አሳውቃለሁ።ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ

ዕለተ አርብ ህዳር 28/2016ዓ.ም ለነዌያውያን በሙሉ የተላለፈ መልዕክት እሁድ ህዳር 30/2016ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰአት ላይ የመክፈቻ ፕሮግራም ስላለ ተጫዋቾች ከላይ ማሊያ በመልበስ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንድንገናኝ አሳስባለሁ ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ አሜን አሜን አሜን!!!ነዌ