cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking ÂŤAccept allÂť, you agree to the use of cookies.

avatar

Holy mood pic memory

Created to be memo for holy from 2012-201. for more join @holy_pics

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
238
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🙏🙏🙏 እባካችሁ ባታስተላልፉት እንኳን አንብቡት 💭 💭 💭ስለዚህ ነገር አስብ 🤔🤔🤔 በፀሎት ሰዓት ለምን የእንቅልፍ ስሜት😴😩 ይሰማናል??? ለ 3 ሰዓት የሚቆይ ፊልም🎬🎬🎬 ለማየት ግን ንቁ ነን መፅሐፍ ቅዱስን 📖📖 ስናነብ ለምን ይደብረናል??? ሌላ መፃህፍትን 📚 📚 ስናነብ ግን የሚያስደስተን ስለ እግዚአብሔር ☀️ የሚያወሩ መልእክቶችን እንዳላየ ማለፍ 📵 ለምን ቀለለብን??? ሆኖም የቀልድ ሲሆን የምናሠራጨው ⏩ ለምን የፀሎት 🛐 ስፍራዎች ⛪️ አነሱ?? መጠጥ ቤቶችና ጭፈራ ቤቶች 🔊🍷 ሲበዙ የተለያዩ ዝግጅቶችን መታደም እያስደሰተን 😎👨‍💼??? ከእግዚአብሔር ጋር ሕብረት ማድረግ 🔑💡🔑 የሚከብደን??? ስለዚህ ነገር አስቡ¡¡ ይሄንን ነገር እያሠራጫቹ ነው ወይስ??? ይሄን እንዳላየ ሆናቹ ታልፋለቹ ‍♂፣ ምክኒያቱም እናንተ ደስተኛ ያደርገናል ብላቹ የምታስቡት👈____ስለሆነ??? ይሔንን ለሁሉም ጓደኞቻቹ አሠራጩ⏩ 80% የምትሆኑት በእርግጠኝነት ይሔን አታሠራጩም✖️ እግዚአብሔር 💒አለ በምድር የካዳቹኝን በፍርድ ቀን🔥🔥 እክዳችኀለሁ ልክ አንድ በር 🚪 ሲዘጋ ጌታ ሁለት ይከፍታል እግዚአብሔር ሁለት በር🚪🚪 ከከፈተላቹ ደሞ ይሄንን መልዕክት ለሁሉም ሰው ላኩ እኔን ጨምሮ... እግዚአብሔር አይፎን 📲 ባይኖረውም የእኔ ተመራጭ ቁጥር ነው.......!! ፌስቡክ 📒 አይጠቀምም ግን ምርጥ ጓደኛዬ ነው.......!! ትዊተር ® ባይጠቀምም እኔ እስካሁን እከተለዋለው.......!! እና ያለምንም ኢንተርኔት ኔትዎርክ 📶 እኔ ግን ከርሱ ጋር ተገናኝቻለሁ......!! ቴሌግራም ♻ላይ ባይኖርም ግን ሁልጊዜ በመስመር ላይ ነው........!! ይሄንን መልዕክት አስተላልፉ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል ✝🙏🙏✝ 5 ሴኮንዶችን በመጠቀም ስለ እግዚአብሔር ፍቅር 💞 ለ-12 ሠዎች ንገሩና የ 12 ወራት በረከትን ተቀበሉ 🌈🌈🌈 እኔ የራሴን ከእናንተ ጀምሬያለሁ አንድ የ78 ዓመት አባት እራሳቸውን ስተው ወደሆስፒታል ይወሰዳሉ ። ለ24 ሰዓት የሚያቆያቸው የመተንፈሻ ኦክስጅን ተሰጣቸው ። ከጥቂት ግዜ በኃላ ተሻላቸውና ዶክተሩ የተጠቀሙበትን ሂሳብ የ500 ዶላር ደረሰኝ ሰጣቸው ። እኝህ አባትም የተሰጣቸውን ደረሰኝ በተመለከቱ ግዜ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ዶክተሩም ስለ ገንዘቡ ማልቀስ አይገባዎትም በአንድ ግዜም ባይሆን ቀስ እያሉ መክፈል እንደሚችሉ ነገራቸው ። ሆኖም እኝህ አባት " እኔ የማለቅሰው ስለዚህ ገንዘብ አደለም ገንዘቡን በሙሉ የመክፈል አቅም አለኝ ፤ የማለቅሰው 24 ሰኣት ለተነፈስኩበት ኦክስጅን 500 ዶላር ልከፍል በመሆኑ ነው ፤ ነገር ግን ላለፋት 78 አመታት የእግዚአብሔርን ንፁ አየር በነፃ ስተነፍስ ኖሬያለው ለእነዚ ሁሉ ግዜያት መክፈል ቢኖርብኝ ምን ያህል የእግዚአብሔር እዳ እንዳለብኝ መገመት ትችላለህ ?? " በማለት መለሱለት አሁን ይሄንን ወደምታነቢው እህት ወይም ወንድም ልመለስ ፤ የእግዚአብሔር ንፁ አየር ያለ አንዳች ክልከላና ክፍያ ይሄን ያህል ስትተነፍሺ ኖረሻል ወይም ስትተነፍስ ኖረሃል ። አሁን ከግዜሽ ወይም ከግዜህ ላይ 2 ሰከንድ በመውሰድ " አምላክ ሆይ ስለነፃ ስጦታህ አመሰግናለው " በማለት ለ20 ጓዳኞችህ / ሽ forward አርጉላቸዉ ሰይጣን :😀😂😂😁😁😀 ኢየሱስ : ምንድነው የሚያስቅህ? ሰይጣን : ይሄ ልጅ የኔ ነው አላልክም ኢየሱስ ፡ የትኛው? ሰይጣን : ይሄ የሚያነበው! ኢየሱስ : አዎ ልጄ ነው ሰይጣን : ያንተ ልጅ ለ 10 ሰው እንኳን አይልክም ኢየሱስ ፡እይ የኔ ልጅ አሁን ለ 20 ሰው ይልካል ሰይጣን : እሺ የኔ ግን ሳይልክ ይተወዋል እስኪ ለስይጣን #እምቢ! በማለት በመላክ አሳዩት
Show all...
1 , ኦርቶዶክስ ነኝ የሚልና ማዕተብ ያሰረ በሙሉ ቢያንስ ለ20 ሰው የግዴታ ሼር ያድርግ በሁሉም social media ለተዋህዶ ልጆች ሁሉ መድረስ አለበት። ሀላፊነታችሁን የማትወጡ የተዋህዶ ፀር እናንተ ናችሁ። 2, ልቦና ማስተዋል ያላቹና እንደ አብዛኛው የተዋህዶ ልጆች ቸልተኛ ያሎናችሁ የተዋህዶ ልጆች ደሞ ጦማሩን በአግባቡ አንብቡና አስተዋይ እና ለሀይማኖቱ የሚቀና ሰው የሚደርገውን አድርጉ። 👉?ማስጠንቀቂያና ማሳሰብያ👉በምንም ተአምር የተዋህዶ ልጅ ሆኖ ሼር የማያደርግ እንዳይኖር የእውነት ቸልተኞች ሆይ አደራ የኅልውና ጉዳይ ነው በእግዚአብሔር ስም ተይዛችኋል ይህን ባታደርጉ የቤተክርስቲያን ጠላቶቿ ናችሁ !!!
Show all...
እመቤታችን ድንግል ማርያም በገዳም አባቶች በኩል ለኢትዮጰያ ህዝብ የላከችው ። በስመ አብ ወወልድወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ ኣምላክ ፣ለምወዳችው እና ለምትወዱኝ ኢትዮጵያውያን ልጆቸ በሙሉ ይህ መልዕክት ይድረሳችሁ።ኢትዮጵያ የአስራት ሀገሬ ፤ኢትዮጵያዊያንም በጣም የምወዳችሁ ልጆቸ ናችሁ።ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰሩ ኃጢኣቶች ከመቸውም ጊዜ የከፉና እጅግ የበዙ በመሆናቸው የተቀደሰችው ሀገር በኃጢአት ረክሳለች።ምድሪቱም እንደ ኖኅ ዘመን በእግዚአብሄር ፊት በግፍ ፣በመተት፣በጭካኔ፣በዝርፊያ እና በቅሚያ ፣በዝሙትና በግብረሰዶማዊነት ፣ፈጽማ ረክሳለች። እኔ ሁልጊዜ ኢትየጵያን እንዲምራት ባልጸልይ ኖረ እንዲሁም ሌሎች ወዳጆቸ ቅዱሳን ስለ ኢትዮጵያ ባይጸልዩ ኖሮ ከብዙ ዘመናት በፊት ልጀ በመቅሰፍቱ ባጠፋችው ነበር ።አሁን ግን ጥንቆላው እና መተቱ ፣ግፉና ጭካኔው ፣ቅሚያውና ዝርፊያው ፣ዝሙቱና ግብረሠዶማዊነቱ ፣ከልክ አልፎ የኃጢአት ጽዋው ስለሞላ መቅሠፍቱ እየወረደ ነው ።መቅሠፍቱ ገና መጀመሩ ነው ።ይሁን እንጅ በኔ ልመና የንስሐ ጊዜ እየሰጣችሁ ነው ።ስለዚህ ከመቅሠፍቱ ለመዳንና የኢትዮያን ትንሣኤ ለማየት የምትፈልጉ ሁሉ ባስቸኳይ ተለወጡና ንስሐ ግቡ ። እኔ ሳላቋርጥ ስለናንተ እያማለድኩ ነው ።እናንተ ግን ልባችሁ እንደ ድንጋይ ከጠጠረና ከክፉ ሥራችሁ አንመለስም ካላችሁ መጥፋታችሁ አይቀርም ።ልጀ መመንጠሪያውን ይዞ ስለተነሣ አንመለስም ያሉትን በሙሉ ይመነጥራቸዋል ።ክፉ ሥራችሁን ሣትተው ቤተክርስቲያን በመሄድ ፣በመፆምና በመጸለይ ፣እንዲሁም ገንዘብ ለቤተክርስቲያንና ለችግረኞች በመስጠት የምትማሩ የሚመስላችሁ አላችሁ ።ከላይ የተጠቀሱትን ኃጢአቶች እና ርክሰቶች ሳትተው የምታደርጉት ፆምጸሎትና የምትሰጡት ምጽዋት ሁሉ ከንቱ ነው ።በጥንቆላ ፣በመተት ፣በቅሚያ ፣በግፍ ፣በጉቦ ፣በዝሙት ፣እንዲሁም የጭፈራና የዝሙት ቤቶች ከፍቶ ሠውን ኃጢአት በማሠራት የተገኘ ገንዘብ በእግዚአብሄር ፊት የረከሠ ስለሆነ በጭራሽ ከይቀበለውም ።ንስሐ መግባት የምትችሉት የምትሠሯቸውን ኃጢአቶች አቁማችሁ ፣የተጣላችኋቸውን ሠዎች በሙሉ ታርቃችው ፣ከሠዉ የወሰዳችሁትን ገንዘብም ሆነ ንብረት መልሳችሁ ፣እንዲሁም ጨሌና ሌሎችየማምለኪያ ነገሮች በሙሉ ጥላችሁና በጠንቋይ ታዛችሁ ያደረጋችሁትንና የቀበራችሁትን በሙሉ ጥላችሁ እና ትታችሁ መሆን አለበት ።አለዚያ ንስሐችሁ ተቀባይነት የለውም ።ከንስሐም በኋላ ሁለተኛ ላለመበደል ጥረት ማድረግ ይገባል ።ይሁን እንጅ ሠው ደካማ ስለሆነ ድንገት ብትሳሳቱ ወዲያውኑ እንደገና ንስሐ መግባት አለባችሁ ።ይህ ከሆነ እኔ ከናንተ ጋር ስለሆንኩ ምንም ነገር አይነካችሁምና አትፍሩ ።ከናንተ መሀል አንዳንዶቻችሁ ለሰማዕትነት ተጠርታችኋል ።እናንተም ለታላቅ ክብር የተመረጣችሁና የታደላችሁ ናችሁ ።ከዚህ በታች የተገለጹትን ኃጢአቶች የምታደርጉ ሁሉ ባስቸኳይ መለወጥ አለባችሁ ። 1.ጠንቋይ ፣አዋቂ ፣ቃልቻ ፣ባለውቃቢ ፣ወዘተ እያላችሁ እየሄዳችሁ የምታስጠነቁሉና መተት የምታደርጉ ሁሉ ሳይጣንን እያመለካችሁ እንደሆነ እወቁ ።የእናንተ ፆም፣ ጸሎትና ፣ምጽዋት እንዲሁም ለቤተክርስትያን የምትሰጡት ገንዘብ ፣አንዱንም እግዚያብሔር አይቀበለውም ።ይህንን የረከሠ ስራ ትታችሁ ባስቸኳይ ንስሃ ካልገባችሁ ልጀ ሁላችሁንም ሊያጠፋችሁ ተዘጋጅቷል ። 2.የገንዘብ ፍቅራችሁ ከልክ ያለፈ በመሆኑ ሌላው ቀርቶ በጣም የቅርብ ቤተሰቦቻችሁ እና ዘመዶቻችሁ ላይ ሳይቀር ለገንዘብ ስትሉ ግፍ ትሠራላችሁ ።ባሁኑ ጊዜ ከናንተ ብዙዎቻችው የምታመልኩት ገንዘብን ነው እንጅ እግዚአብሔርን አይደለም ፤አሁን ግን ያለፈው ይብቃችሁ እና አላግባብ ከሠው የወሠዳችሁትን ገንዘብና ንብረት አንድም ሳይቀር መልሱና ንስሐ ግቡ ።ምንም ያህል የቆየ ቢሆን አላግባብ ከሠው የተወሠደ ገንዘብና ንብረት መመለስ አለበት ።የናንተ ንፁህ ሠርታችሀ ያገኛችሁትና በውርስና በተለያየ መንገድ እግዚያብሔር የሠጣችሁ ብቻ ነው ።የተሠረቀና የተቀማ ንብረት የኃጢአት ገንዘብ ነው ።ከሠውና ከሌሎች ቦታዎች አላግባብ የወሰዳችሁትን ሳትመልሱ ንስሀ መግባት አትችሉም ።የቀማችሁትን ካልመለሳችሁና ንስሐ ካልገባችሁ በልጀ መመንጠሪያ ትመነጠራላችሁ ። 3.ወጣቶች ሴቶችና ወንዶች ከልክ ያለፈ በዝሙት ኃጢአት ረክሳችኋል ።ሴቶች የኔ ምሳሌና የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሆናችሁ ክብር ፍጥረታት ናችው ።ነገር ግን ከናንተ ብዙዎቹ ክብራችውን ንቃችዉና አዋርዳችው የዲያቢሎስ ማደሪያ ሁናችዋል ።ሰይጣን የሚስተምራችሁን ያለባበስ አይነቶች ያለምንም ሀፍረት እየተከተላችሁ ወንዶችን ከመፈተናችሁም በላይ ምድሪቱ በዝሙት እንድትረክስና የብዙዎች ትዳር እንዲፈርስ ምክንያት ሆናችኋል ።ስለዚህ ባስቸኳይ ተለወጡና ንስሀ ግቡ ።ጭን ፣እንብርትና ጡት የሚያሳዩ ቀሚሶች ፣ሰውነትን እንደ መስታውት የሚያሳዩ ስስ ቀሚሶችና ሸሚዞች ፣የሠውነትን ቅርፅ አንድበአንድ የሚያሳዩ ሠውነት ላይ የተጣበቁ ሱሪዎችና በየቦታው የተተለተሉ ሱሪዎችን የመሳሰሉ ሠውነትን የሚያጋልጡ ልብሶች በአጠቃላይ ሰይጣናዊ አለባበስ ስለሆኑ ይህንን አንተውም ያላችው ሁሉ ቅጣታችሁን ትቀበላላችሁ ።ክርስቲያናዊ አለባበስ ከጉልበት በደንብ ዝቅ ያሉ ቀሚሶች እስከአንገት ድረስ የሚሸፍኑ ሸሚዞች ወይም ልላ ተመሳሳይ ልብሶች ፣የሠውነትን ቅርፅ የማያሳዩ ሰፋፊ ሱሪዎች የመሳሰሉት ናቸው ።ወንዶች የጫትና የሲጋራ እንዲሁም የመጠጥ ሱሳችሁን አቁማችሁ በጊዜ ወደየቤታችሁ ግቡ ።የትዳር ጓደኛ ይዛችሁ በአንድ ሴት እርጉ ።የዝሙት ሱስ ያደረባችው ሠዎችና ግብረሠዶማውያን በነፍስም በስጋም ጠፍታችኋል ።ስለዚህ ከዚህ ለመዳን ንስሀችውን ቸናዛችሁ በቀን አንዴ ቀላል ምግብ እየበላችሁ በቀን በቀን ጸበል መጠመቅ አለባችሁ ።ብትችሉ ወደ ገዳም ሄዳችሁ በፆም በጸሎትና በስግደት የዝሙቱና የግብረሰዶሙ አጋንንት እስኪለቃችሁ ታገሉ ፤ካልቻላችሁ ባላችሁበት ሁናችሁ በፆም በጸሎትና በስግደት እየደከማችሁ ጸበል ተጠመቁ ።ይህ ሲሆን ቀስ በቀስ ያደረባችሁ አጋንንት ይለቃችኋል ።ዘማውያን ሁሉ ካልቸመለሳችሁ መጥፊያችሁ ደርሷል ። አሁን የልቅሶና የንስሀ ጊዜ ነው ።ከዚህ መቅሰፍት ለመዳን የምትፈልጉ ሁሉ መዝናናታችሁን አቁማችሁ ንስሀ ገብታችሁ ስለ ኃጢአታችሁ አልቅሱ ።አሁን የሀዘን ጊዜ ስለሆነ ዘፈን ማዳመጥ ይቅርና በሱ ፈንታ መዝሙርና ስብከት ብቻ አዳምጡ ።ሁላችሁም ከልብ ከተመለሳችሁ ባጭር ጊዜ ምህረት ታገኛላችሁ ።አለዚያ ግን የመከረው ጊዜ ይረዝማል ።ከዚያም የተመለሱትን አድኖ እምቢተኞችን ያጠፋቸዋል ።ይህንን መልዕክት ተቀብላችሁ ስራ ላይ ለማዋል ልቦናችውን ይክፈትላችው ። 1.ይህንን መልክት ቢያንስ ለ7 ሰው አብዝታችሁ ስጡ ።ብትችሉ ለ14 ፣ለ 21 ፣ወይም ለ40 ሰው አባዝታችሁ ብትሠጡ ህይወታችሁ ይስተካከልላችኋል ።እንዲሁም የተለያዩ ታምራት ታያላችሁ ።አንዲት ሴት መልዕክቱ እንደደረሳት ህይወቷን ለውጣ ንስሀ ገባች ።ከዚያም ለ40 ሰዉ አባዝታ ሰጠች ።በዚህ ጊዜ ትልቅ ታምራት በገሀድ አየች ።ሌሎች ከ7ሰው ጀምሮ አባዝተው የሰጡ ሠዎች የተለያዩ ታምራት እያዩ ነው ። 2.አንድ ሰው ይህንን መልዕክት አንብቦ ቀዶ ጣለው ፤ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ህይወቱ ተመሰቃቀለበት ። የተዋህዶ ልጆች ሆይ ይህ መልዕክት በወረቀት ነበር ፤ ነገር ግን ለብዙ ሰዎች እንዲዳረስ ብየ ነው በዚህ የጻፍኩት ።እናም አይዞን አይዞን አይዞን እናታችን ሁሌም ከጎናችን ናት ፤ከኛ የሚጠበቀው የተባልነውን መፈፀም ብቻ ነው ።አማላጅነቷ ከእኛ
Show all...
Repost from N/a
ሐሴት የፊልም የፎቶ እና የቪዲዮግራፊ ማሰልጠኛ 1ኛ እና 2ኛ ዙር የፊልምና የካሜራ ተማሪዎቹን አዳማ ላይ በታላቅ ድምቀት ጥር 8 ኦልያድ ሲኒማ ላይ ድንቅ ብቃታቸውን በሚያሳዩ ስራዎች አስመርቋል። ቀጣይ ዙር ምዝገባ ለ2 ሳምንት ብቻ ቀጥሏል ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ:: << ሐሴት የምርም ይለያል !! >> ይማሩ ይስሩ ይሸለሙ!! አድራሻ መብራት ሀይል አዋሽ ባንክ ጀርባ አሚ ካፌ ህንፃ 4ኛ ፎቅ ለበለጠ መረጃ 👇 📞0922773132 0910416169
Show all...
Wd yezi chanal set member yihin motivation tegbrut because kedesta belay mn ale 10 lematmola alem dmo😉
Show all...
Anchi metfoo seww nesh😵‍💫
Show all...
Mikir lesetoch❤️😅
Show all...