486
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ለቪዥን አካዳሚ ወላጆች
ዐርብ የካቲት 10/2015 ዓ.ም ከ2:30-6:30 የ2ኛ ተርም ውጤት የሚሰጥበትና ስለ ልጅዎ የትምህርትና የስነ ምግባር ሁኔታ ውይይት የሚደረግበት ዕለት ስለሆነ በሰዓቱ ልጅዎ በሚማርበት/በምትማርበት ግቢ ተገኝተው ልጅዎን በተመለከተ በውይይቱ እንዲሳተፉ በአክብሮት ጠርተኖታል። በዕለቱ ትምሕርት የማይኖር መሆኑንም ከወዲሁ እንገልፃለን።
የት/ቤቱ አስተዳደር
ውድ ወላጆች
በዛሬው ቀን ከትምህርት መዋቅሩ በተላለፈልን መልዕክት መሠረት ነገ ዓርብ፤ የካቲት 03/2015ዓ.ም ትምህርት የማይኖር መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን ወደ ት/ቤት እንዳትልኩ እናሳውቃለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር!
