Live For Generation Organization, Addis Ababa, Ethiopia
Open in Telegram
Better #Attitude, Better #Life 👇Our Project👇 🕴Leadership & Management 🗣 Free talk and Motivational Program ?🏃♀️Women Empowerment 🛠Entrepreneurship 🧠Mental Development 📚Develop Reading Ability and others ☎️+25118845656 📨 20050. Arada, A.A
Show more216
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት
#1_ደርዘን_ደብተር_ለአንድ_ተማሪ
የትምህርት መማሪያ ቁሳቁስ ይለግሱ
ድጋፍ_ለሚያስፈልጋቸው_ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ልገሳ ✏️🖊📚📏💼🎒🎒 ደብተር፣እስኪብርቶ፣እርሳስ፣ማስመሪያ፣ቦርሳ እና ሌሎችንም የትምህርት ቁሳቁሶች ይለግሱ።
የዛሬ ተማሪዎች የነገ መምህር፣አማካሪ፣ሀኪም፣ማህንዲስ ፣አብራሪ ፣አስተማሪ ፣የህግ አስከባሪ ፣ ፈላስፋ፣ገበሬ መካኒክ.....ናቸው
👨👩👧👧🎓🎓🎓👷👷♀👷♀👮👮♀🕵️♀🕵️👩⚕👨⚕👩🌾👩🍳👩🎓👩🏫👩🏭👩💻👨🔬👩🚀👨✈️👨🚒👨⚖️👩🎨👨🔧👨
አድራሻ: በሚቀርባችሁ ቦታ ልትለግሱ ትችላላችሁ ወይም ከ5 ደርዝ በላይ ደብተር ከሆነ እና አዲስ አበባ ከሆኑ ባሉበት መጥተን እንቀበሎዎታለን፡፡
1. #ሜክሲኮ_ኬከር (አዲሱ ኬከር ሼዶች ጋ)
#O'clock_Computer_sale & Maintaiance 0929304747
2. #ፒያሳ_ጊዮርጊስ_አቡነ_ጴጥሮስ_አውልት_ከፍ_ብሎ
#ኤዞፕ_መፅሐፍት_መደብር
0900660319
0920745740
3. #አውቶቢስ ተራ (መርካቶ) ከረሜላ ህንፃ
0920574688
4. #መገናኛ
0917553638
ማሰባሰብና፣ማገዝ እና መለገስ ለምትፈልጉ እንዲሁም
#ለተጨማሪ_መረጃ
091 374 2476 አብዱ
093 593 0369 ዕዝራ
0917553638 ኤዶም
#Share it
#ያጋሩ
#የቡድን_እና_የግል_መብት
#Group_and_Individual_Right
👩🏽👨🏽🧕🏽👳🏽♂👷🏽♂👨🏽💻👨🏽👫🧖🏽
🗓ቀን፡ #እሁድ ነሀሴ 15 -2014 ዓ.ም
⏰ሰዓት፡ ከምሽቱ 2:00-4:00 ሰዓት በቴሌግራም #Audio_live
#FMP (Free talk and Motivational Program)
#ተጋባዥ_እንግዳ፡ በፍቃዱ ሀይሉ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር
#የመርሃ-ግብሩ_አጋፋሪ፡ ይርባዓለም ጌታነህ
ሁሉም ተሳታፊዎች የሚሳተፉበት
ከተጨማሪ ሀሳቦች፣አዝናኝ ቁምነገሮች እና ሽልማቶች ጋር
#በየሳምንቱ_እሁድ_ከአዳዲስ_ሀሳቦች_ጋር
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት
ከታች ባለው ሊንክ ይጠቀሙ
👇👇👇👇 👇👇👇👇 👇👇👇👇
@L4Gthoughts or https://t.me/L4Gthoughts
🗣እንወያይ! እንነጋገር!👥
እያንዳንዱ ሀሳብ ዋጋ አለው!!
የተሻለ አስተሳሰብ፤ የተሻለ ህይወት
#Don't_Miss_it
#SharingIdea
#EachThoughtHaveValue
#BetterAttitudeBetterLife
For More info
https://t.me/YonaAddisLionEagleAttitude
@DemewozGetaneh
እሁድ ነሀሴ 08-2014 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡00-4፡00 ሰዓት "የህዝብ ቁጥር መጨመር ለሀገር ጥቅም ወይስ ጉዳት"? በሚል ርዕሰ ጉዳይ የተወያየነው FMP የቀጥታ ስርጭት ውይይት ላለፋችሁ ቤተሰቦቻችንን ሙሉን ፕሮግራም እንሆ
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
https://t.me/L4Gthoughts/2292
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት ከሲፒዩ ቢዝነስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክሎጂ ኮሌጅ ጋር የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ክበብን በኮሌጁ ለመመስረት የመግባቢያ ሰነድ (MOU) ተፈራረሙ፡፡
ነሀሴ 03-2014 ዓ.ም የሊቭ ፎር ጀነሬሽን መስራች እና ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ብርሃኑ፣ የሲፒዩ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አበበ ደምሴ፣ የሲፒዩ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ይሳቅ ጉግሳ እና የሲፒዩ ተማሪዎች ህብረት ም/ፕሬዝዳንት ሱመያ ሻፊ በኮሌጁ ዋና ቢሮ በመገኘት ተፈራርመዋል፡፡
#ሊቨ_ፎር_ጀነሬሽን_ድርጅት
የተሻለ አስተሳሰብ :የተሻለ ህይወት
#L4G/Mr.Yonas Berhanu
#CPU/Dr.Abebe Demisse
#CPU/SU_Yishak_Gugsa & #Sumeyae_Shafi
ማህበራዊ ሚዲያውቻችንን ይከታተሉ፣ ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
Face book: www.facebook.com/liveforgenerationorganization
Telegram: t.me/liveforgenerationorganization
Instagram: www.instagram.com/live4generation
Twitter፡ www.twitter.com/live4generation
Website: www.liveforgeneration.org
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት ከሲፒዩ ቢዝነስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክሎጂ ኮሌጅ ጋር የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ክበብን በኮሌጁ ለመመስረት የመግባቢያ ሰነድ (MOU) ተፈራረሙ፡፡
ነሀሴ 03-2014 ዓ.ም የሊቭ ፎር ጀነሬሽን መስራች እና ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ብርሃኑ፣ የሲፒዩ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አበበ ደምሴ፣ የሲፒዩ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ይሳቅ ጉግሳ እና የሲፒዩ ተማሪዎች ህብረት ም/ፕሬዝዳንት ሱመያ ሻፊ በኮሌጁ ዋና ቢሮ በመገኘት ተፈራርመዋል፡፡
የተሻለ አስተሳሰብ ፤የተሻለ ህይወት
ሊቨ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት
#L4G/Mr.Yonas Berhanu
#CPU/Dr.Abebe Demisse
#CPU/SU_Yishak_Gugsa & #Sumeyae_Shafi
ማህበራዊ ሚዲያውቻችንን ይከታተሉ፣ ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
Face book: www.facebook.com/liveforgenerationorganization
Telegram: t.me/liveforgenerationorganization
Instagram: www.instagram.com/live4generation
Twitter፡ www.twitter.com/live4generation
Website: www.liveforgeneration.org
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት ከሲፒዩ ቢዝነስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክሎጂ ኮሌጅ ጋር የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ክበብን በኮሌጁ ለመመስረት የመግባቢያ ሰነድ (MOU) ተፈራረሙ፡፡
ነሀሴ 03-2014 ዓ.ም የሊቭ ፎር ጀነሬሽን መስራች እና ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ብርሃኑ፣ የሲፒዩ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አበበ ደምሴ፣ የሲፒዩ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ይሳቅ ጉግሳ እና የሲፒዩ ተማሪዎች ህብረት ም/ፕሬዝዳንት ሱመያ ሻፊ በኮሌጁ ዋና ቢሮ በመገኘት ተፈራርመዋል፡፡
የተሻለ አስተሳሰብ ፤የተሻለ ህይወት
ሊቨ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት
#L4G/Mr.Yonas Berhanu
#CPU/Dr.Abebe Demisse
#CPU/SU_Yishak_Gugsa & #Sumeyae_Shafi
ማህበራዊ ሚዲያውቻችንን ይከታተሉ፣ ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
Face book: www.facebook.com/liveforgenerationorganization
Telegram: t.me/liveforgenerationorganization
Instagram: www.instagram.com/live4generation
Twitter፡ www.twitter.com/live4generation
Website: www.liveforgeneration.org
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት ከሲፒዩ ቢዝነስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክሎጂ ኮሌጅ ጋር የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ክበብን በኮሌጁ ለመመስረት የመግባቢያ ሰነድ (#MOU) ተፈራረሙ፡፡
ነሀሴ 03-2014 ዓ.ም የሊቭ ፎር ጀነሬሽን መስራች እና ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ብርሃኑ፣ የሲፒዩ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አበበ ደምሴ፣ የሲፒዩ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ይሳቅ ጉግሳ እና የሲፒዩ ተማሪዎች ህብረት ም/ፕሬዝዳንት ሱመያ ሻፊ በኮሌጁ ዋና ቢሮ በመገኘት ተፈራርመዋል፡፡
የተሻለ አስተሳሰብ ፤የተሻለ ህይወት
ሊቨ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት
#L4G/Mr.Yonas Berhanu
#CPU/Dr.Abebe Demisse
#CPU/SU_Yishak_Gugsa & Sumeyae_Shafi
ማህበራዊ ሚዲያውቻችንን ይከታተሉ፣ ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
Face book: www.facebook.com/liveforgenerationorganization
Telegram: t.me/liveforgenerationorganization
Instagram: www.instagram.com/live4generation
Twitter፡ www.twitter.com/live4generation
Website: www.liveforgeneration.org
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት በበጎ አድራጎት እና በጎ ፍቃድኝነት አገልግሎት ፕሮግራም (CVSP) ሥራዎች ውስጥ አንዱ የሆነው #የሰብአዊ ጉዞ መርሃ-ግብር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መነሻውን በማድረግ አዳማ ከተማ በሚገኘው አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በመገኘት እሁድ እለት በቀን ነሀሴ 01-2014 ዓ.ም “በጎ በማድረግ ሰብአዊነታችንን እንጨምር” በሚል መሪ-ቃል ለ4ኛ ጊዜ በተዘጋጀው መርሃ-ግብር ላይ የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ቤተሰቦች እና አመራሮች፣የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሳይክ ኢን አክሽን ክበብ አመራሮች፣አባላት እና በጎ ፍቃደኛ ተማሪዎች እንዲሁም የዩኒቨርስቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ጽ/ቤት እና ከህዝብ ግንኙነት ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
በሆስፒታሉ አዳራሽ የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ተወካይ ዶ/ር ጉተማ የእንኳን መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በመቀጠል የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ብርሃኑ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ማህበረስብ አገልግሎት ኤክስፐርት አቶ እዮብ አስፋው፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሳይክ ክበብ ፕሬዝዳንት ኢትኤል አፈወርቅ እና የወጣት ሴቶች ክርስቲያኒያዊ ማህበር ተወካይ ወ/ሮ ማሬ እሸቱ የፕሮግራሙን ማስጀመሪያ ንግግር አድርገዋል፡፡
በእለቱ ህሙማንን የመጠየቅ፣የመመገብ እና ደም የመለገስ ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን መዝግያውን የተለያዩ አካላት በማመስገን እና ሠርትፍኬት በመስጠት ተጠናቋል፡፡
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት በበጎ አድራጎት እና በጎ ፍቃድኝነት አገልግሎት ፕሮግራም (CVSP) ሥራዎች ውስጥ አንዱ የሆነው #የሰብአዊ ጉዞ መርሃ-ግብር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መነሻውን በማድረግ አዳማ ከተማ በሚገኘው አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በመገኘት እሁድ እለት በቀን ነሀሴ 01-2014 ዓ.ም “በጎ በማድረግ ሰብአዊነታችንን እንጨምር” በሚል መሪ-ቃል ለ4ኛ ጊዜ በተዘጋጀው መርሃ-ግብር ላይ የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ቤተሰቦች እና አመራሮች፣የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሳይክ ኢን አክሽን ክበብ አመራሮች፣አባላት እና በጎ ፍቃደኛ ተማሪዎች እንዲሁም የዩኒቨርስቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ጽ/ቤት እና ከህዝብ ግንኙነት ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
በሆስፒታሉ አዳራሽ የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ተወካይ ዶ/ር ጉተማ የእንኳን መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በመቀጠል የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ብርሃኑ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ማህበረስብ አገልግሎት ኤክስፐርት አቶ እዮብ አስፋው፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሳይክ ክበብ ፕሬዝዳንት ኢትኤል አፈወርቅ እና የወጣት ሴቶች ክርስቲያኒያዊ ማህበር ተወካይ ወ/ሮ ማሬ እሸቱ የፕሮግራሙን ማስጀመሪያ ንግግር አድርገዋል፡፡
በእለቱ ህሙማንን የመጠየቅ፣የመመገብ እና ደም የመለገስ ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን መዝግያውን የተለያዩ አካላት በማመስገን እና ሠርትፍኬት በመስጠት ተጠናቋል፡፡
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት በበጎ አድራጎት እና በጎ ፍቃድኝነት አገልግሎት ፕሮግራም (CVSP) ሥራዎች ውስጥ አንዱ የሆነው #የሰብአዊ ጉዞ መርሃ-ግብር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መነሻውን በማድረግ አዳማ ከተማ በሚገኘው አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በመገኘት እሁድ እለት በቀን ነሀሴ 01-2014 ዓ.ም “በጎ በማድረግ ሰብአዊነታችንን እንጨምር” በሚል መሪ-ቃል ለ4ኛ ጊዜ በተዘጋጀው መርሃ-ግብር ላይ የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ቤተሰቦች እና አመራሮች፣የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሳይክ ኢን አክሽን ክበብ አመራሮች፣አባላት እና በጎ ፍቃደኛ ተማሪዎች እንዲሁም የዩኒቨርስቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ጽ/ቤት እና ከህዝብ ግንኙነት ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
በሆስፒታሉ አዳራሽ የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ተወካይ ዶ/ር ጉተማ የእንኳን መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በመቀጠል የሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ብርሃኑ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ማህበረስብ አገልግሎት ኤክስፐርት አቶ እዮብ አስፋው፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሳይክ ክበብ ፕሬዝዳንት ኢትኤል አፈወርቅ እና የወጣት ሴቶች ክርስቲያኒያዊ ማህበር ተወካይ ወ/ሮ ማሬ እሸቱ የፕሮግራሙን ማስጀመሪያ ንግግር አድርገዋል፡፡
በእለቱ ህሙማንን የመጠየቅ፣የመመገብ እና ደም የመለገስ ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን መዝግያውን የተለያዩ አካላት በማመስገን እና ሠርትፍኬት በመስጠት ተጠናቋል፡፡
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት በበጎ አድራጎት እና በጎ ፍቃድኝነት አገልግሎት ፕሮግራም በቀን ነሀሴ 01-2014 ዓ.ም “በጎ በማድረግ ሰብአዊነታችንን እንጨምር” በሚል መሪ-ቃል ለ4ኛ ጊዜ ከአዲስ አበባ ወደ አዳማ ከተማ አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የሰብአዊ ጉዞ መርሃ-ግብር አዘጋጅቷል፡፡
ከዚህ ቀደም ሰብአዊ ጉዞ የተካሄደባቸው
1. አጣጥ ሪፈራል ሆስፒታል
2. ቡታጅራ አጠቃላይ ሆስፒታል
3. ወሊሶ ቁዱስ ሉቃስ ሆስፒታል
ማህበራዊ ሚዲያውቻችንን ይከታተሉ፣ ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
Face book: www.facebook.com/liveforgenerationorganization
Telegram: t.me/liveforgenerationorganization
Instagram: www.instagram.com/live4generation
Twitter፡ www.twitter.com/live4generation
Website: www.liveforgeneration.org
#የዘመኑ_ወጣት
#The_21st_Century_YOUTH
👩🏽👨🏽🧕🏽👳🏽♂👷🏽♂👨🏽💻👨🏽👫🧖🏽
🗓ቀን፡ #እሁድ ሐምሌ 24 -2014 ዓ.ም
⏰ሰዓት፡ ከምሽቱ 2:00-4:00 ሰዓት በቴሌግራም #Audio_live
#FMP (Free talk and Motivational Program)
#ተጋባዥ_እንግዳ፡ ረዘነ ገ/ሥላሴ
የህይወት ክህሎት አሠልጣኝና በአ.አ.ዩ የሳይኮሎጂ መምህር (እጩ ዶ/ር)
#የመርሃ-ግብሩ_አጋፋሪ፡ ቤቴልሄም በቀለ
ሁሉም ተሳታፊዎች የሚሳተፉበት
ከተጨማሪ ሀሳቦች፣አዝናኝ ቁምነገሮች እና ሽልማቶች ጋር
#በየሳምንቱ_እሁድ_ከአዳዲስ_ሀሳቦች_ጋር
ሊቭ ፎር ጀነሬሽን ድርጅት
ከታች ባለው ሊንክ ይጠቀሙ
👇👇👇👇 👇👇👇👇 👇👇👇👇
@L4Gthoughts or https://t.me/L4Gthoughts
🗣እንወያይ! እንነጋገር!👥
እያንዳንዱ ሀሳብ ዋጋ አለው!!
የተሻለ አስተሳሰብ፤ የተሻለ ህይወት
#Don't_Miss_it
#SharingIdea
#EachThoughtHaveValue
#BetterAttitudeBetterLife
For More info
https://t.me/YonaAddisLionEagleAttitude
@DemewozGetaneh
Here is the list of top fully funded and paid opportunities children and young people can #APPLY for, #SHARE or #TAG someone:
1. United Nations Climate Change Negotiators https://bit.ly/3cB76d7
2. World Bank Junior Professional Associates Program https://bit.ly/3PqsOPI 3. Progress Fellows Programme 2022 at the Tony Blair Institute https://bit.ly/3b42LPy
4. Wilson Center's "Agents of Change Youth Fellowship" Program https://bit.ly/3RTSsy2 5. World Bank Group Africa Fellowship Program https://bit.ly/3PNOOGJ
6. UNFCC CAPACITY Fellowship Program https:// bit.ly/3v9n8BJ 7. Paid Internships - UNICEF Social & Economic Policy unit, Italy https://bit.ly/3J6YKpZ
8. Call for #Volunteers – Sustainable Development Solutions Network Youth Mediterranean https://bit.ly/3aWVTDP
9. #Commonwealth Young Professional Program https://bit.ly/3BcrPyh
10. Call for Changemakers: IUCN Leaders Forum 2022 https://bit.ly/3aYxjlJ
11. IOM - United Nations #Migration Internships (Multiple locations) https://bit.ly/3PwAxvA
#sustainabledevelopment #climatechange #people #africa #opportunities #change #network #leaders #internships #technology #publicpolicy #fellowships #training #unitednations #internationalaffairs #youth #leadership #changemakers #bank
