en
Feedback
Unity in Diversity

Unity in Diversity

Open in Telegram
2 449
Subscribers
No data24 hours
-147 days
-10930 days
Posts Archive
ካደኝ ልቤ አንተን አንተን ይላል ጉዴ ፈላ መልክህ ያታልላል አታላዩን ውበት አጎናጽፎ ስንቱን ጣለ ልቡናውን አልፎ @fkren_be_4_mesmr

ማዶ ማዶ እያየ አይኔ ሊያይሽ ሳሳ እንደራብሽኝ ዋልሽ ምነው ቀረሽሳ ናፍቆት አንገብግቦ ካላዋለኝ ደጇ የዛሬውስ አጀብ ማደሬንም እንጃ @fkren_be_4_mesmr

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ተራዝሟል ? የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ግዜ አለመራዘሙን ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች ኤ
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ተራዝሟል ? የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ግዜ አለመራዘሙን ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ ገልጿል። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር) ሐምሌ 06/2013 ዓ.ም በሰጡት መግለጫ፤ ፈተናው በጥቅምት አጋማሽ ይሰጣል ማለታቸው አይዘነጋም። ሰሞኑን ፈተናው የሚሰጥበት ቀን እንደተራዘመ በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን የተሰራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑን የኤጀንሲው የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ረዲ ሽፋ ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ገልጸዋል። "የተቀየረ ነገር የለም" ያሉት ዳይሬክተሩ፤ "እስካሁን ያለው መረጃ ፈተናው በጥቅምት ወር አጋማሽ እንደሚሰጥ ነው" ብለዋል። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መረጃ ሰኞ የሚያደርሳችሁ ይሆናል። የትግራይ ክልል ተማሪዎችን ሳይጨምር፤ 620 ሺህ ተማሪዎች ለብሔራዊ ፈተናው እንደሚቀመጡ መገለጹ ይታወሳል። @fkren_be_4_mesmr

ሆዴ ተረበሸ ፍቅርህ ትዝ እያለኝ አይ ኑሮ ተስማማህ ወይ እስኪ ጠይቁልኝ ጨነቀኝ ጠበበኝ ለማን ሰው ላዋየው ሰው ካልደረሰበት እንደራሱ አያየው @fkren_be_4_mesmr

ያሻው ቢያምር ቢጎላ መልኩ አንቺ ነሽ ለኔ የልቤ ልኩ ሚዛን የደፋሽ ለኩል ሚዛኔ ሌላ እኔ አላይም አንቺ ነሽ የኔ @fkren_be_4_mesmr

ስንቱን ነገር ቻልኩት ሲመጣ ካንቺማ አይቼ እንዳላየው ሰምቼ እንዳልሰማ ስታጠፊ በጀ አወይ የወደደ ፍቅርሽ እያነጣኝ ሆዴ እየነደደ @fkren_be_4_mesmr

ልብህ እንዳይመታ ሌላ ሄዋን ስታይ እኔ ወድሀለው ከሚወዱህ በላይ ከተመኙህ በላይ ካሉት አፈቀርንህ የለም አትፈልግ እንደኔ ሚወድህ @fkren_be_4_mesmr

የፍቅር ዳር ድረስ ልያዝህ አድርሰኝ እስከድሜዬ ማምሻ ላፍታ ሳትለቀኝ እስካሸልብ ድረስ ከማልነቃው እንቅልፍ ያኑረኝ በፍቅር ዘላለም ካንተ እቅፍ @fkren_be_4_mesmr

ለናፈቀ ደሞ አይንሽን ለሚሻ ከሰመመን ሊድን ለመም ማስታገሻ ቅርብ አደል አዳርሽ ቅርብ አደል ወይ ውሎ ሳትነጠል ነፍሴ ድረሺልኝ ቶሎ @fkren_be_4_mesmr

ሆዴ ተረበሸ ፍቅርህ ትዝ እያለኝ አይ ኑሮ ተስማማህ ወይ እስኪ ጠይቁልኝ ጨነቀኝ ጠበበኝ ለማን ሰው ላዋየው ሰው ካልደረሰበት እንደራሱ አያየው @fkren_be_4_mesmr

ልቤ ወዳጄ ሚስጥሬ ነበረ ዛሬ እንዲ ሊከዳኝ አንተን ባፈቀረ አንድ ያለኝ ወዳጅ ካሳጣከኝ አይቀር ላፈቀረህ ልቤ አንተ ሁነው ሚስጥር @fkren_be_4_mesmr

አምነዋለው እኔ ሁሉን አትንገሩኝ ከዚች ጋር አየነው ከዛች ጋ አትበሉኝ አንዴ አፍቅሬዋለው ልቤ አስገብቼ ባይ እንኳን አላምንም እንኳንስ ሰምቼ😜 @fkren_be_4_mesmr

እንኳን አደረሳችሁ ! ለመላው እስልምና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442ኛው የዒድ አል-አድሐ (አረፋ) በዓል በሠላም አደረሳችሁ። ኢድ ሙባረክ @fkren_be_4_mesmr
እንኳን አደረሳችሁ ! ለመላው እስልምና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442ኛው የዒድ አል-አድሐ (አረፋ) በዓል በሠላም አደረሳችሁ። ኢድ ሙባረክ @fkren_be_4_mesmr

የፍቅርህ ወላፈን ልቤን ሲያቃጥለው አልኖርኩም ነበረ አልሆንኩም እንደ ሰው አብረከኝ እያለህ በገና ለገና ክፉን እያወሳ እንዳላጣህ እያልኩ አየሁኝ አበሳ @fkren_be_4_mesmr

የቃላት ሽራፊ ግንድ ሆና ልትከብደን ባለመናገር ውስጥ በጭለማ ሂደን ሂደን ገብተን ጉድጓድ ዝምታ ከማሰው ተዋድቀን ቀርተን እንዳይስቅብን ሰው @fkren_be_4_mesmr

ፍቅርህ እየበዛ ልቤ ላይ ቢደራ አልታይሽ አለኝ የሰራከው ስራ ትንሽም ሳልቀንስ ብወድህ አምርሬ ኖርኩኝ እየቻልኩህ በደልህን ሽሬ @fkren_be_4_mesmr

የፍቅር ዳር ድረስ ልያዝህ አድርሰኝ እስከድሜዬ ማምሻ ላፍታ ሳትለቀኝ እስካሸልብ ድረስ ከማልነቃው እንቅልፍ ያኑረኝ በፍቅር ዘላለም ካንተ እቅፍ @fkren_be_4_mesmr

ልቤን ብታስከፊው ባልሆንም ደና አንቺ ፊት ቆምያለው ብዬ ቀና ካልቀረ ባንቺ መንደዴ የሆዴን ያዝኩት በሆዴ @fkren_be_4_mesmr

አቶደኝ ይሆን ወይ እላለው ለራሴ እኔ እደሆንኩልህ ባቶናት ለነፍሴ ግን ደሞ እንዳልልህ ምንም አይንህ ላይ ውሸት አይታይም @fkren_be_4_mesmr

የፍቅርህ ወላፈን ልቤን ሲያቃጥለው አልኖርኩም ነበረ አልሆንኩም እንደ ሰው አብረከኝ እያለህ በገና ለገና ክፉን እያወሳ እንዳላጣህ እያልኩ አየሁኝ አበሳ @fkren_be_4_mesmr