en
Feedback
መሠረተ ህይወት ሰ/ት/ቤት ❤️

መሠረተ ህይወት ሰ/ት/ቤት ❤️

Open in Telegram

"ይህ በደብረ መድሐኒት መድኃኔዓለም እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የመሰረተ ህይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ሰሌዳ መጽሔት ቻናል ነው። በዚህ ቻናል በመንፈሳዊ ሕይወትዎ የሚበረቱባቸውን መንፈሳዊ ጽሑፎችና መልእክቶች ባሉበት ሆነው መከታተል ይችላሉ። መልእክት ወይም አስተያየትና ጥቆማ ካለዎት @narrrry @Yidna https://www.facebook.com/MHiwot2

Show more
760
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+1430 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
July '25
July '25
+11
in 0 channels
June '25
+23
in 0 channels
Get PRO
May '25
+13
in 0 channels
Get PRO
April '25
+11
in 0 channels
Get PRO
March '25
+9
in 0 channels
Get PRO
February '25
+12
in 0 channels
Get PRO
January '25
+14
in 0 channels
Get PRO
December '24
+67
in 0 channels
Get PRO
November '24
+117
in 0 channels
Get PRO
October '24
+72
in 0 channels
Get PRO
September '24
+22
in 0 channels
Get PRO
August '24
+11
in 0 channels
Get PRO
July '24
+19
in 0 channels
Get PRO
June '24
+6
in 0 channels
Get PRO
May '24
+14
in 0 channels
Get PRO
April '24
+26
in 0 channels
Get PRO
March '24
+28
in 0 channels
Get PRO
February '24
+32
in 0 channels
Get PRO
January '24
+49
in 0 channels
Get PRO
December '23
+49
in 0 channels
Get PRO
November '23
+15
in 0 channels
Get PRO
October '23
+17
in 0 channels
Get PRO
September '23
+17
in 0 channels
Get PRO
August '23
+18
in 0 channels
Get PRO
July '23
+18
in 0 channels
Get PRO
June '23
+10
in 0 channels
Get PRO
May '23
+8
in 0 channels
Get PRO
April '23
+8
in 0 channels
Get PRO
March '23
+10
in 0 channels
Get PRO
February '23
+48
in 0 channels
Get PRO
January '23
+32
in 0 channels
Get PRO
December '22
+17
in 0 channels
Get PRO
November '22
+12
in 0 channels
Get PRO
October '22
+21
in 0 channels
Get PRO
September '22
+22
in 0 channels
Get PRO
August '22
+19
in 0 channels
Get PRO
July '22
+9
in 0 channels
Get PRO
June '22
+10
in 0 channels
Get PRO
May '22
+10
in 0 channels
Get PRO
April '22
+20
in 0 channels
Get PRO
March '22
+9
in 0 channels
Get PRO
February '22
+11
in 0 channels
Get PRO
January '22
+13
in 0 channels
Get PRO
December '21
+11
in 0 channels
Get PRO
November '21
+15
in 0 channels
Get PRO
October '21
+27
in 0 channels
Get PRO
September '21
+7
in 0 channels
Get PRO
August '21
+11
in 0 channels
Get PRO
July '21
+12
in 0 channels
Get PRO
June '21
+16
in 0 channels
Get PRO
May '21
+10
in 0 channels
Get PRO
April '21
+16
in 0 channels
Get PRO
March '21
+31
in 0 channels
Get PRO
February '21
+13
in 0 channels
Get PRO
January '21
+628
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
14 July0
13 July+1
12 July+1
11 July0
10 July0
09 July0
08 July0
07 July+1
06 July+1
05 July0
04 July0
03 July+3
02 July+2
01 July+2
Channel Posts
2
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት፡
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት፡
624
3
ግንቦት ፩ ቀን በዚህች ዕለት ለሰው ሁሉ ወገን ድኅነት የሆነባት ፣ አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከቅዱስ ኢያቄምና ከቅድስት ሐና ሊባኖስ በተባለ ተራራ ተወለደች ! ልመናዋ ክ
ግንቦት ፩ ቀን በዚህች ዕለት ለሰው ሁሉ ወገን ድኅነት የሆነባት ፣ አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከቅዱስ ኢያቄምና ከቅድስት ሐና ሊባኖስ በተባለ ተራራ ተወለደች ! ልመናዋ ክብሯ ፣ የልጅዋ ቸርነት ከሁላችን ጋር ይሁን እመቤታችን በአማላጅነቷ ፣ በቃልኪዳኗ ትጠብቀን አሜን !
526
4
የምስጋና መልዕክት የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት በሙሉ በሚያዝያ 23 በደማቅ ሁኔታ የተከበረው አመታዊው የቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓል ላይ በሁሉም የመንፈሳዊ አገልግሎት ዘርፍ ከበዓ
የምስጋና መልዕክት የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት በሙሉ በሚያዝያ 23 በደማቅ ሁኔታ የተከበረው አመታዊው የቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓል ላይ በሁሉም የመንፈሳዊ አገልግሎት ዘርፍ ከበዓሉ ዝግጅት ጀምሮ ላሳያችሁት መልካም ስነ ምግባር እና ትጋት የሰ/ት/ቤቱ ፅ/ቤት ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል ። የሰ/ት/ቤቱ ፅ/ቤት
594
5
📷@weguu1996 ….ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን “ቅዱስ ጊዮርጊስ ሶበ ተከለለ፣ ደም ወማይ ወሀሊብ እምነ ክሳዱ ፈልፈለ” እያሉ በዕለተ ዕረፍቱ የሚዘምሩትም ይህንኑ በማስመልከት ነው፡፡ “ለዓመቱ በሰላ+8
📷@weguu1996 ….ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን “ቅዱስ ጊዮርጊስ ሶበ ተከለለ፣ ደም ወማይ ወሀሊብ እምነ ክሳዱ ፈልፈለ” እያሉ በዕለተ ዕረፍቱ የሚዘምሩትም ይህንኑ በማስመልከት ነው፡፡ “ለዓመቱ በሰላም ያድርሰን”
572
6
📷@weguu1996+8
📷@weguu1996
383
7
📷@weguu1996 “በመጨረሻም ሚያዝያ 23 ቀን አንገቱን በሰይፍ ተሰይፎ (ተቆርጦ) የመጨረሻውን ዕረፍተ ሞት አርፎአል፡፡ አንገቱን በቆረጡትም ጊዜ ከአንገቱ ደም፣ ውኃ፣ ወተትና ማር እንደፈለቀ መ+8
📷@weguu1996 “በመጨረሻም ሚያዝያ 23 ቀን አንገቱን በሰይፍ ተሰይፎ (ተቆርጦ) የመጨረሻውን ዕረፍተ ሞት አርፎአል፡፡ አንገቱን በቆረጡትም ጊዜ ከአንገቱ ደም፣ ውኃ፣ ወተትና ማር እንደፈለቀ መጽሐፈ ገድሉ ይተርካል፡፡
248
8
ቋሚ ሲኖዶስ ልዩልዩ ውሳኔዎችን አስተላለፈ። ******************************* ሚያዚያ ፳፪ ቀን ፳፻ ፲ዘ፯ ዓ.ም +++++++++++++++++++ አዲስአበባ -ኢትዮጵያ """"""""""""""""""""""""""" ቋሚ ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ከቤተክርስቲያናችን የነገረ ማርያም አስተምህሮ ውጪ በፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር አዳራሽ የሰጡትን ትምህርትና በማኅበሩ ሚዲያ የተላለፈበትን ሁኔታ በተመለከተ በዛሬው መደበኛ ጉባኤው በሰፊው ተወያይቶ ለመወሰን በያዘው ቀጠሮ መሰረት በጉዳዩ ዙሪያ ጥልቅ ውይይት ካደረገ በኋላ የሚከተሉትን ውሳኔዎችን አስተላልፏል። 1. ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማህበር በተለያዩ ጊዜያት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ ውጪ በሚዲያው ያስተላለፈው የስሕተት ትምህርት የቤተክርስቲያናችንን አባቶች፣ሊቃውንቱንና መላው ሕዝበ ክርስቲያኑን ያሳዘነ በመሆኑ በማህበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ በኩል ጊዜያዊ የእገዳ ደብዳቤ እንዲደርሰው እና በመምሪያው በኩል አስፈላጊው ጥብቅ ክትትል እንዲደረግ ሆኖ በጉዳዩ ላይ የመጨረሻ ውሳኔ መስጠት ይቻል ዘንድ አምስት አባላት ያሉት ኮሚቴ እንዲቋቋም አድርጓል። በዚህም መሰረት ቋማ ሲኖዶስ ያቋቋማቸው አጣሪ ልዑካን አጠቃላይ የማህበሩን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ እና በሚዲያው ያስተላለፋቸውን የስህተት ትምህርቶች በተመለከተ ከጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት እና ከማህበራት ምዝገባ፣ ቁጥጥርና ክትትል መምሪያ ጋር በመነጋገር በሚገባ መርምርውና አጣርተው በአጭር ጊዜ ውስጥ ከውሳኔ ሐሳብ ጋር ለቋሚ ሲኖዶስ እንዲያቀርቡ፣ 2. ብፁዕ አቡነ ገብርኤል “ማርያም ቤዛዊተ ዓለም” አትባልም በማለት ከቤተ ክርስቲያናችን የነገረ ማርያም አስተምህሮ ውጪ የሰጡት ሕጸጽ ያለበት ትምህርት በሊቃውንት ጉባኤ በኩል በሚገባ ተመርምሮና ተጣርቶ ከመፍትሔ ሐሳብ ጋር ለቋሚ ሲኖዶስ በአስቸኳይ እንዲቀርብ ብፁዕነታቸውም ጉዳዩ ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በተአቅቦ እንዲቆዩ፣ 3. ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ የደቡብ ኦሞና አሪ ዞኖች ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት እና ብፁዕ አቡነ በርናባስ የደቡብ ካሊፎርኒያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ያስተላለፏቸው የስሕተት ትምህርቶችና በሌሎችም መምህራን የተላለፉ ነቀፋ ያለባቸው ትምህርቶች ካሉ የሊቃውንት ጉባኤ ከቤተ ክርስቲያኒቱ አስተምህሮ አንጻር በሚገባ መርምሮና አጣርቶ ከመፍትሔ ሐሳብ ጭምር በአጭር ጊዜ ውስጥ ለቋሚ ሲኖዶስ እንዲያቀርብ፣ 4. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኝ ብዙኃን ስርጭት ድርጅት ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማህበር ሚዲያ የአየር ሰዓት የሰጠበትን ዝርዝር ሁኔታና ከማኅበሩ ጋር በተያያዘ አየር ላይ ያዋላቸውን ትምህርቶች የሚያሳይ ሪፖርት እንዲያቀርብ ይደረግ በማለት ቋሚ ሲኖዶስ ወስኖ የዕለቱን ጉባኤ በቅዱስነታቸው ጸሎተ ቡራኬ አጠናቋል። መረጃው የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ/Department of Public Relation ,EOTC ነው።
259
9
ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ተሰጥቶት የነበረው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው መታገዱ ተገለጸ። ሚያዝያ ፲፮/፳፻፲፯ ዓ.ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥር የሚሰሩ ኦርቶዶክሳውያን የሚዲያ
ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ተሰጥቶት የነበረው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው መታገዱ ተገለጸ። ሚያዝያ ፲፮/፳፻፲፯ ዓ.ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥር የሚሰሩ ኦርቶዶክሳውያን የሚዲያ ተቋማት በአንድ ማዕከል  እንዲያገለግሉ፣ የመረጃ ፍሰቱ ወጥነት ያለውና ተቋማዊ መሆን ይችል ዘንድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የሁለት ቀናት ሥልጠና ተሰጥቶ የቤተ ክርስቲያን መሠረት እምነት፣ ሥርዓተ አምልኮና ትውፊት አክብረው በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ዘገባ ማከናወን የሚችሉበት ፈቃድ ከመምሪያው መሰጠቱ ይታወሳል። ከእነዚህ የሚዲያ ተቋማት መካከልም የፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን አንዱ ሆኖ ዘገባዎችን ሲያሰራጭ ቆይቷል። ሆኖም ግን በፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን በዕለተ ስቅለት "ቅድስት ድንግል ማርያም ቤዛዊተ ዓለም አትባልም።" በሚል ርእስ  የተላለፈው ትምህርትን ውዝግብ በማሰነሳቱና ቋሚ ሲኖዶስ በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔ ለመስጠት ለረቡዕ ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ የያዘ በመሆኑና ጉዳዩ በሚገባ ተጣርቶ ውሳኔ እስከሚሰጠው ድረስ ከመምሪያችን ለፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን የተሰጠው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው የታገደ መሆኑን እንገልጻለን።                ምንጭ:-   የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን  ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
194
10
ቋሚ ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ቅድስት ድንግል ማርያምን በማስመልከት ባስተላለፉት ትምህርት ዙሪያ ተወያየ ! ቋሚ ሲኖዶስ ዛሬ ማለዳ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ባሳለፍነው አር
ቋሚ ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ቅድስት ድንግል ማርያምን በማስመልከት ባስተላለፉት ትምህርት ዙሪያ ተወያየ ! ቋሚ ሲኖዶስ ዛሬ ማለዳ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ባሳለፍነው አርብ በስቅለት ዕለት በፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን በቅድስት ድንግል ማርያም ዙሪያ ያስተላለፉትን ትምህርት በተመለከተ ውይይት አድርጓል። በብፁዕነታቸው  የተላለፈውን ትምህርት ዝርዝር ሁኔታን በመመርመርም ውሳኔ ለማስተላለፍ  ይቻል ዘንድ ሁሉም የቋሚ ሲኖዶስ አባላት በምልዓት በተገኙበት  ለአርብ ሚያዚያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ ተይዞል። በተያያዘ ዜና የሮም ካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ በሆኑት በፖፕ ፍራንሲስ ሥርዓተ ቀብር ላይ ብፁዕ አቡነ ዲዮናስዮስ ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ቤተ ክርስቲያናችንን በመወከል እንዲገኙ ተወስኗል። #59_የአገልግሎት_ዓመታት ©የኢ/ኦ/ተ/ቤ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
346
11
አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል ።ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና ፣ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና። (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 15:20-22) መልካም የትንሳኤ በዓል ይሁንልላችሁ!!
400
12
+1
No text...
425
13
#ተፈፀመ “ኢየሱስም ሆምጣጤውን ከተቀበለ በኋላ፦ #ተፈጸመ አለ፥ ራሱንም አዘንብሎ ነፍሱን አሳልፎ ሰጠ።” ዮሐንስ 19፥30 ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ የዓመት ሰው ይበለን
#ተፈፀመ “ኢየሱስም ሆምጣጤውን ከተቀበለ በኋላ፦ #ተፈጸመ አለ፥ ራሱንም አዘንብሎ ነፍሱን አሳልፎ ሰጠ።” ዮሐንስ 19፥30 ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ       የዓመት ሰው ይበለን
415
14
የአስቆርቱ ይሁዳ ታሪክ፡- ታሪኬ ለብዙዎች ደስ አይልም፡፡ አባቴን ገድዬ እናቴን አግብቻለሁ፡፡ የስምኦን ልጅ የአስቆሮቱ ይሁዳ ነኝ፡፡ ነቢዩ እንባቆም ለማስተማር ሲሄድ እንደገናም ሲመለስ አባቴ በመንገድ ላይ ከተቀመጠበት ድንጋይ ተነስቶ ኖር ባለማለቱ ምክንያት ነቢዩ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ተቀምጧል አለው፡፡ ከዚያም ከዚህ ሰው የሚወለደው ልጅ 👉 አባቱን ይገላል 👉 እናቱን ያገባል 👉 ጌታውንም ይሸጣል ብሎ ትንቢት ተናገረብኝ፡፡ ሁኔታው ያሳሰበው አባቴ ይህ ትንቢት እንዳይፈፀም ተጨነቀ፡፡ ወደ ቤቱም ሄዶ የሆነውን ለሚስቱ ነገራት፡፡ እናቴም አንተስ ብትሆን ትክክል አድርገሃልን? የእግዚአብሔር ነቢይ ሲመጣ ዝም ብለህ ማሳለፍ እንደማይገባህ አታውቅምን? አለችው፡፡ ስለዚህም ትንቢቱን ለመከላከል አብረው መተኛት አቆሙ፡፡ ኖረው ኖረው ግን አንድ ቀን አባቴ እናቴን በሥጋዊ ፍትወት ፈለጋትና ሥጋዊ ፈቃዴን ፈፅሚልኝ? አላት፤ እርሷም እንተወዋለን ተባብለን የለም ወይ? አለችው፡፡ እርሱም 👉 ወንድ ቢሆን እንገድለዋለን 👉 ሴትም ብትሆን እናሸንፋታለን አላት፡፡ በዚህ ተስማምተው አብረው ተኙ እኔም ተረገዝኩ (ተጸነስኩ)፡፡ ስወለድ ወንድ ሆኜ ቁጭ! ከዚያም ከተወለድኩ በኋላ በሳጥን አድርገው ወደ ባህር ጣሉኝ፡፡ የ1 ቀን ተኩል መንገድ ያህል ከተጓዝኩ በኋላ በአንድ ሰው እጅ ገባሁ፤ እሱም አሳደገኝ፡፡ በነገራችን ላይ የኔ የትውልድ ሐገር እና ያደግኩበት አስቆሮት ጠበኞች ነበሩ፡፡ ይህ ጠብ አድጐ ጦርነት ሆነ፡፡ እኔም አሳዳጊ አባቴ ጐበዝ ጦረኛ አድርጐ አስተምሮኝ ነበርና ጭፍራዬን አስከትዬ ዘመትኩ፡፡ በዚያን ጊዜ አባቴን አጊኝቼ ገድዬ ሰለብኩት፡፡ እናቴም ምርኮዬ ሆና አገኘኋትና አገባኋት፡፡ ወላጆቼ የፈሩት ሁለት ትንቢቶችም ተፈፀሙብኝ፡፡ ይህ ሁሉ ሲሆን ግን እኔ የማውቀው ታሪክ አልነበረም፡፡ አንድ ቀን ማርኬ ያገባኋት እናቴ ምነው ያገርህ ሰዎች ብዙ አይቀርቡህም? አለችኝ፡፡ እኔም ባሕር ላይ ወድቀህ የተገኘህ ነህ ይሉኛል አልኳት፡፡ እርሷም ማንነቴን እና ጉደኛ ታሪኬን ነገረችኝ፡፡ ይህ ጊዜ ክርስቶስ ወንጌልን ያስተምር የነበረበት ጊዜ ነበር፤ እናም ወደ እርሱ ጋር ሄደን የሆነውን ነገርነውና ከኃጥያታችን አነጻን፡፡ እኔም በጌታ ፊት ሞገስን አግኝቼ ከ12ቱ ሐዋርያት አንዱ ለመሆን በቃሁ፡፡ እናቴም ከ36ቱ ቅዱሳት አንስቶች አንዷ ሆነች፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ያደረገልኝ ነገር እንዴት አይነት እፎይታን እንደሰጠኝ አታውቁም፡፡ ምን ዋጋ አለው ሲያልቅ አያምር ሆነ እንጂ፡፡ ጌታ ያንን ሲያደርግልኝ አባቴ ላይ የተነገረውን የትንቢት ቃል ያሸነፍኩት መስሎኝ ነበር፡፡ በፍቅሩ የማንንም ልብ የሚያንበረክከው ክርስቶስን እወደው ነበር፤ ወይም እወደው ይመስለኝ ነበር፡፡ አሁን ዓለም ላይ የማይታመን፣ የማይረባ ከሃዲ ሰውን መግለፅ ሲፈለግ የእኔ ስም መጠሪያው ሆኗል፡፡ ስሜን “ይሁዳ!” ሲሉ በስድብ ኃይለቃል የማይታመን ሰውን ይጠሩበታል፡፡ የሚገርማችሁ ስሜን ሳስበው ስላቅ ይመስለኛል፡፡ የስሜ ትርጉም ታማኝ ማለት ነው፡፡ በጸሎተ-ሐሙስ ምሽት ጌታ የፋሲካውን እራት ለደቀ መዛሙርቱ ባበላበት በዚህች ቀን ላይ ያንን የሰውን ልጅ አብዝቶ የወደደውን ጌታ አሳልፌ ሰጠሁት፡፡ ያውም ፍቅር፣ መውደድ፣ ማክበር በሚገለፅበት ሰላምታ ስሜ ነከስኩት---- አቤት ገንዘብ መውደድ! ግዴላችሁም ከእኔ ተማሩ---- ለገንዘብ ልክ ያጣ ፍቅር ሲኖር ይኸው ነው በቃ! እናም በ30 ዲናር ጌታዬን ሸጥኩት፡፡ በነገራችን ላይ አይሁድ በ30 ዲናር ጌታን እንድጠቁማቸው የጠየቁኝ የኢየሱስ ክርስቶስ መልክ ከሐዋሪያው ዮሐንስ መልክ ጋር በእጅጉ ይመሳሰልባቸው ስለነበር ነው፡፡ እናንተ ኢትዮጵያውያን አንድ ተረት አላችሁ "መማሪያ አታድርገኝ መማሪያ ስጠኝ!" ትላላችሁ፡፡ እኔ ግን ለእናንተ የክህደት፣ የአሳልፎ መስጠት፣ የገንዘብ መውደድ፣ ክፋት መማሪያ ሆንኳችሁ፡፡ በሥራዬ ተፀፀትኩ፤ እናም አንድ ነገር አሰብኩ፡፡ ጌታ ከተሰቀለ በኋላ በ3ኛው ቀን ከሙታን ተለይቶ እንደሚነሳ ሲናገር በዕለት አርብ ነፍሳትን እንደሚያወጣ የነገረንን አስታወስኩ፡፡ እናም እራሴን ባጠፋ አብሬ መውጣት እንደምችል አሰብኩና ወደዱር ሮጥኩ፡፡ የያዝኩትን ገመድ በዛፍ ላይ አስሬ ተንጠለጠልኩ፡ ይሁንና ነፍሴ ሳይወጣ ቆየ። ከብዙ ቀናት በኋላም ሕይወቴ አለፈች። እናም የምርኮውን ነፍሳት ላጣው ዲያብሎስ የመጀመሪያ ምርኮ ሆኜ ሲኦል ገባሁ፡፡ መቼም ጌታዬን በ30 ዲናር በመሸጥ ካጠፋሁት ጥፋት ባልተናነሰ በእግዚአብሔር ላይ የብልጠት ሥራ ለመስራት መሞከሬ ሳያስገርማችሁ አይቀርም፡? አንዱን ጥፋት ለማረም ሌላ ጥፋት ማጥፋቴ ትልቅ በደል ነበር፡፡ ########
338
15
No text...
316
16
ሀዋርያቲሁ ክበበ እግረ አርዳአኢሁ ሀፀበ ኮኖሙ አበ ወእመ ወመሀሮሙ ጥበበ” ሐዋርያትን ሾመ እግራቸውንም አጠባቸው እናትና አባትም ሆናቸው::
ሀዋርያቲሁ ክበበ እግረ አርዳአኢሁ ሀፀበ ኮኖሙ አበ ወእመ ወመሀሮሙ ጥበበ” ሐዋርያትን ሾመ እግራቸውንም አጠባቸው እናትና አባትም ሆናቸው::
319
17
No text...
1
18
፬. ዕለተ ሐሙስ ሀ. ጸሎተ ሐሙስ- በዕለተ ሐሙስ ጌታችን መደኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱ የዓለም መድኃኒት የሰው ልጆችንም ልመና የሚቀበል አምላክ ሆኖ ሳለ በዚች ቀን በአትክልቱ ቦታ ገብቶ አይ+9
፬. ዕለተ ሐሙስ ሀ. ጸሎተ ሐሙስ- በዕለተ ሐሙስ ጌታችን መደኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱ የዓለም መድኃኒት የሰው ልጆችንም ልመና የሚቀበል አምላክ ሆኖ ሳለ በዚች ቀን በአትክልቱ ቦታ ገብቶ አይሁድ መጥተው እስከሚይዙት ድረስ ሥጋን የተዋሐደ ፍጹም አምላክ፤ፍጹም ሰው መሆኑን ለማጠየቅ ለአርአያነት ይጸልይ ስለነበረ ይህች ዕለት ጸሎተ ሐሙስ ተብላ ትጠራለች። ለ. የምሥጢር ቀን:: መድኃኒታችን ክርስቶስ በዚች ዕለት ሐሙስ ለዓርብ ምሽት በሁለተኛው ሰዓተ ሌሊት ኅብስቱን ባርኮ ለዐሥራ ሦስት ከፈተተ በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጥቶአቸዋል:: ‹‹እንጀራን አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና- እንካችሁ ብሉ፤ ይህ ሥጋዬ ነው አለ። ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖ ሰጣቸው፤ እንዲህም አለ፦ ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ፤ ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈሰሰው የሐዲስ ኪዳን ደሜ ነው,, ተብሎ እንደተጻፈ። ሐ. የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ:- ይህቺ ዕለት መድኃኒት ክርስቶስ ራሱን የተወደደ መሥዋዕት አድርጐ የገለጠባት በእንሰሳት ደም ይቀርብ የነበረው መሥዋዕተ ኦሪትም አብቅቶ አማናዊው የሐዲስ ኪዳን መሥዋዕት ለድኅነተ ዓለም የተበሠረባትና የተጀመረባት ዕለት በመሆንዋ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ እየተባለች ትጠራለች። መ. የሕፅበተ እግር ቀን:- ጌታ በፍጹም ትህትና የደቀ መዛሙርቱን እግር ያጠበበት ከሐዋርየት ጋር ግብር የገባበትና የክርስትና ህይወት ማሕተም የሆነውን ምስጢረ ቀርባን ያከናወነበት ዕለት ነው
361
19
፬. ዕለተ ሐሙስ ሀ. ጸሎተ ሐሙስ- በዕለተ ሐሙስ ጌታችን መደኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱ የዓለም መድኃኒት የሰው ልጆችንም ልመና የሚቀበል አምላክ ሆኖ ሳለ በዚች ቀን በአትክልቱ ቦታ ገብቶ አይሁድ መጥተው እስከሚይዙት ድረስ ሥጋን የተዋሐደ ፍጹም አምላክ፤ፍጹም ሰው መሆኑን ለማጠየቅ ለአርአያነት ይጸልይ ስለነበረ ይህች ዕለት ጸሎተ ሐሙስ ተብላ ትጠራለች። ለ. የምሥጢር ቀን:: መድኃኒታችን ክርስቶስ በዚች ዕለት ሐሙስ ለዓርብ ምሽት በሁለተኛው ሰዓተ ሌሊት ኅብስቱን ባርኮ ለዐሥራ ሦስት ከፈተተ በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጥቶአቸዋል:: ‹‹እንጀራን አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና- እንካችሁ ብሉ፤ ይህ ሥጋዬ ነው አለ። ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖ ሰጣቸው፤ እንዲህም አለ፦ ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ፤ ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈሰሰው የሐዲስ ኪዳን ደሜ ነው,, ተብሎ እንደተጻፈ። ሐ. የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ:- ይህቺ ዕለት መድኃኒት ክርስቶስ ራሱን የተወደደ መሥዋዕት አድርጐ የገለጠባት በእንሰሳት ደም ይቀርብ የነበረው መሥዋዕተ ኦሪትም አብቅቶ አማናዊው የሐዲስ ኪዳን መሥዋዕት ለድኅነተ ዓለም የተበሠረባትና የተጀመረባት ዕለት በመሆንዋ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ እየተባለች ትጠራለች። መ. የሕፅበተ እግር ቀን:- ጌታ በፍጹም ትህትና የደቀ መዛሙርቱን እግር ያጠበበት ከሐዋርየት ጋር ግብር የገባበትና የክርስትና ህይወት ማሕተም የሆነውን ምስጢረ ቀርባን ያከናወነበት ዕለት ነው
38
20
⏰ረቡዕ ምክረ አይሁድ ይባላል፦ ረቡዕ እለት የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው የመከሩበትና ውሳኔ ያሳለፉበት ቀን በመሆኑ ምክረ አይሁድ ይባላል። ወቅቱ የፋሲካን በዓል የሚያከብሩበት ቀን በመሆኑ እና ብዙ ህዝብም ጌታን ይከተለው ስለነበር ሁከት እንዳይነሳ ስጋት ነበራቸው ። ነገር ግን ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ እንደሚሰጣቸው ስለነገራቸው ሉቃ ፳፪፥፩-፮ ጭንቀታቸው ተወግዶ በጌታ መያዝ ተስማምተዋል። የመልካም መዓዛ ቀንም ይባላል፡- ጌታችን በዚህ ዕለት በለምጻሙ በሰምዖን ቤት ተቀምጦ ሳለ መላ ሕይወቷን ለዝሙት አስገዝታ ትኖር የነበረችው ማርያም እንተ እፍረት/ባለሽቶዋ ማርያም/ ዋጋው እጅግ ውድ የሆነ የአልባጥሮስ ሽቱ አምጥታ በራሱ ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባቸው ማቴ ፳፮፥፮-፯ የመዓዛ ቀን ይባላል። የእንባ ቀን ይባላል፡- ባለሽቱዋ ሴት (ማርያም እንተ እፍረት) ኃጢአቷን ይቅር እንዲላት እየለመነች በእግሩ ስር ተደፍታ በእንባዋ እግሩን አርሳለችና ማር ፲፬፥፱ የእንባ ቀን ይባላል።
227