cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

MENELIK UNIVERSITY news

If you have any comments 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/comment_info University news channel is a student voice channel created by volunteers and university professors to provide reliable and verified information to students in all parts of the country

Show more
Ethiopia11 270Amharic8 751The category is not specified
Advertising posts
199
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-830 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
#ASTU ለአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ‼️ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን እንደሚከተለው እናስታውቃለን፡- 1. የ4ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች እና 2. የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የመደበኛና ተከታታይ የድህረ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ የሚከናወንበት ቀን ጥቅምት 05 እና 06/2016 ዓ.ም ሲሆን ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ጥቅምት 07/2016 ዓም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Show all...
የ12ኛ ክፍል ውጤት ማየት ያልቻላችሁ ከዚህ በታች ያሉ ወንድም እህቶች ሊተባበሯችሁ ዝግጁ ስለሆኑ የመፈተኛ ቁጥራችሁን ( admission number & School Code ) ላኩላቸው! @Ab051927 @AMS027 @Have16 @Mehariw_Getaneh @AMS027 @Agere15 @Fm0712 @ekuu8 @HM0730 @Bruktiiiii @myuniqueA @Mulugeta_Be @hawol2 @aklilujune11 @temesgen @Endalk156 @FxGechi @Zefeitret @Tobiya3 @El_Magnifico8 @Jorizzs @Yalem1721 @Siscosis @Hayme1221 @rev21 @Ambaye2016 @Newe_l @Draaa01224 @Potashi @haseno99 @MYT1221 @el_poder19 @Aa199999990 @Gojameew @Kiaymm @abudabieee @Meku55 @Tsey7 @nahomalemayehu7 @misgie1921 @mareyameenati @ezu74 @Ethiopia012 @Beat327 @Gech27_21 @Sipara0921 @Eyemarkegnn @Sisu1111 @awsome12 @Bel_1221 @yonas_sileshi @belayneh23 @Fentahun0862 @st_job @mabu_sabit @L1h_21 @habte_A @saye_1995 @Ea13c @BHB27 @Stmaryamn05 @Demslove @Sisay12345 @adbex21 @GetaG19 @Phobosee @Ameexo @gebre1994 @tanatube @Meditation236 @wubzeta @ASK01234567 @Devapsycaa @abe_124 @Samson1619 @Gebriie @harcesu @Ajeb12 @Bire1627 @milliyonael @any_sawa @zechangers @DZEKOOOOO @HailatT @wellolove @Jordan_12T @Ass21mom @Atlas1899 @Iden21 @mule3044 @birhanu_W @ayite @Gininu @talewtade12 @Abrha1613 @Muir753 @Gods_plann_21 @zewduu @Atersata7 @Eyuel2127 @Afiwadi @abrsh2116 @Anmute @Lualmini @Yeha27 @Monefor @ABab014 @habesha_dagi @yisihakb @Mkmk02 @YitaGet @Uniw33 @habtishaau @have21forever @ztb1219 @unity_of_abyssinia @kbrom04 @weldetens @Debe4991 @OnTime03 @Balageru11 @fikrsolomon29 @negedeyoktan81 @tek_g @Slowly_snail @Noblees12 @Eminete @biniboy21 @Yanchiwleba @Aky23 @Anonymous27011991 @makyenatu @alexso_birry @yaredt19 @Logaw1 @Emeyewa @Rational1921
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሰዓት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#ASTU አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለቅድመ እና ድህረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎቹ አድርጎት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል። ዩኒቨርሲቲው የ4ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች እንዲሁም የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የድህረ ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 28 እና 29/2016 ዓ.ም ይከናወናል ብሎ የነበረ ሲሆን ይህም በአንድ ሳምንት የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን እንዳልጠራ አሳወቀ። ዩኒቨርስቲው በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ " ለሁሉም መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ" በሚል ተማሪዎች እንደተጠሩ ተደርጎ የሀሰት የጥሪ ማስታወቂያ እየተዘዋወረ መሆኑን ገልጿል። የተለቀቀው የሐሰትና በውሸት የተቀነባበረ ጥሪ መሆኑን ገልጾ ተማሪዎቻችን ህጋዊ የጥሪ ማስታወቂያ በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች፣ በራዲዮና የቴሌቪዥን ጥሪ እስከሚደረግ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ መልዕክት አስተላልፏል።
Show all...
00:21
Video unavailableShow in Telegram
#መልዕክት የዩንቨርስቲ መግቢያ ፈተና ውጤት ለምትጠባበቁ ተማሪዎች የ12 ውጤት ይፋ ተደርጓል የሚሉ የተለያዩ ሀሰተኛ መረጃዎችን በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች እየሰማቹህ ግራ አትጋቡ‼️ ውጤት ይፋ ከመደረጉ በፊት ትምህርት ሚንስቴር የፈተናውን አጠቃላይ ግምገማ ያካተተ መግለጫ ይሰጣል። በመግለጫው ላይም ተማሪዎች ውጤታቸውን የሚያውቁበት ቀን እና ሰዓት በግልፅ ይነገራል። ከዚያ ውጭ ምንም ዓይነት መረጃ ሳይሰጥ ውጤት ይፋ ተደርጎ አያውቅምና ሶሻል ሚዲያ ላይ በሚናፈሱ ወሬዎች አትዋከቡ። በትምህርት ሚኒስቴር መረጃ መሰረት ውጤት በዚህ ሳምንት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። ትክክለኛ ምንጭ ያለው መረጃ ስንሰማ እንደተለመደው ቀድመን እናሳውቃቹሃለን። መልካም ውጤት❤️ ያልተረጋገጡ መረጃዎችን ሼር ከማድረግ ተቆጠቡ‼️
Show all...
3.89 MB
Photo unavailableShow in Telegram
#SalaleUniversity ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። የመጀመሪያ ዲግሪ (4ኛ እና 5ኛ ዓመት) እንዲሁም የሁለተኛ ዲግሪ (1ኛ እና 2ኛ ዓመት) ተማሪዎች የ2016 ትምህርት ዘመን የአንደኛ ሴሚስቴር ምዝገባ የሚከናወነው ጥቅምት 05 እና 06/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ትምህርት የሚጀምረው ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#ወለጋዩኒቨርሲቲ ለነባር ቅድመ-ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ በወለጋ ዩኒቨርሲቲ በሶስቱም ካምፓሶች ምዝገባ የሚካሄደዉ ከመስከረም 21-22/2016 ዓ.ም እና ትምህርት የሚጀምረዉ መስከረም 23/2016 ዓ.ም መሆኑ በተለያዩ ሚድያዎች ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት ተማሪዎቻችን ለምዝገባ ስትመጡ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች አሟልታችሁ እንድትመጡ ማሳወቅ እንወዳለን፡ • ለመታወቂያ የሚሆን ሁለት (2) ጉርድ ፎቶግራፍ፤ • የባለፈው ሴምስቴር ክሊራንስ፤ • ከዚህ በፊት ሲትጠቀሙበት የነበረው የዩኒቨርሲቲ መታወቂያ፤ • ከላይ በተጠቀሰዉ ቀናት ብቻ በአካል በመገኘት ተመዝግባችሁ ትምህርት እንዲትጀምሩ፤ • ከተጠቀሰዉ ቀናት ዘገይቶ ለምመጣን ተማሪ ለማስተናገድ የሚንቸገር መሆኑን ጭምር እናሳውቃለን፡፡ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#DireDawaUniversity ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የነባር የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የ2016 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 28 እና 29/2016 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን አሳውቋል። የሬሜዲያል ትምህርታችሁን በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በቀጣይ ጥሪ እስከሚደርግላችሁ በትዕግስት እንድትጠብቁ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#KotebeUniversity በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ #ከፍለው ለሚማሩ ተማሪዎች ከ2016 ዓ.ም በሁሉም ዓመትና ፕሮግራሞች ተግባራዊ የሚሆን ለኮርስ የሚከፈለውን ክፍያ ከላይ በፎቶ በቀረበው ሰንጠረዥ የተገለጠ ሲሆን ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳወቃለን፡፡
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.