en
Feedback
ABG WEYRA 2016 E.C Grade 4

ABG WEYRA 2016 E.C Grade 4

Open in Telegram
486
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ውድ ወላጆች እንደምን ሰነበታችሁ @abg_lab_test_bot ይህን በመጠቀም ግእዝ መጽሓፍና ሌሎችን መእከላዊ ኖቶችን ታገኛላችሁ

Android App. [Result, Report Card, Attendance] የመተግበሪያው አጠቃቀም መግለጫ
Android App. [Result, Report Card, Attendance] የመተግበሪያው አጠቃቀም መግለጫ

Abunegorgorios App ARM 32 v 1.0.apk9.61 MB

photo content

ውድ ወላጆች እንደምን ሰነበታችሁ ዓርብ 25/01/2016 ዓ.ም ትምህርት የለም

ዛሬ የትራንስፖርት ማስታወሻ በተላከው ደብደቤ የአቢሲኒያ ሂሳብ ቁጥር ትክክል ሳላልሆነ ከይቅርታ ጋር ከታች በተጠቀሰው ትክክለኛ ሂሳብ ቁጥር እንድታስገቡ እንጠይቃለን። 107907416 አገኘሁ ከበደ እና ዳንኤል ከበደ

የሀዘን መግለጫ አቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤቶች ወይራ ግቢ የ5ተኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሴትና ሰይፉ በ18/01/2016 ዓ.ም ባጋጠማት ድንገተኛ ክስተት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች ተማሪ ሴትና ትሁት ልበቀና ታዛዦ ነበረች እግእዚአብሔር ነፍሷን ደጋግ አባቶች ካሉበት በገነት ያኑራት ለጓደኞቻ ለመምህሮቻ እና ለቤተሰቦቻቸው እግዚአብሔር መጽናናቱን ይስጥልን ''ሕያዉ ሆኖ የሚኖር-: ሞትንስ የማያይ ማን ነው?'' መዝ 89:48 የቀብር ሥነ ስርዓት የሚፈጸመው በ19/01/2016 ዓ.ም በደብረ ቀራንዮ መድሃኔ ዓለም ቤት ክርስቲያን 5:00 ላይ ነው

ውድ ወላጆች እንኳን ለብርሃነ መሰቀሉ በሠላም አደረሳችሁ በዓሉ የሠላም የፍቅር የመተሳሰቢያ በዓል ያድርግልን። በ18/01/2016 ዓ.ም ትምህርት ቀን ሙሉ ይኖራል።ተማሪዎች ሁሉንም አሟልተው እንዲመጡ ይሁን !

ውድ ወላጆች ለጌታችን ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ለብርሃነ መስቀሉ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ፡። የ2016 ዓም የትምህርት ዘመን መስከረም 7 ቀን እንደ ተጀመረ ይታወቃል ሆኖም ከመስከረም 14 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት ሙሉ ቀን እንደሚሰጥ አውቃችሁ ሁሉም ተማሪዎች የሚያስፈልጋቸውን ግብዐቶች አሟልተው እንዲመጡ እያሳሰብን መድረሻ ሰዓት ከጠዋቱ 1:50 ከት/ቤቱ ቅጽር ግቢ እንዲገኙ ይሁን። መልካም ሰንበት ይሁንላችሁ!

photo content

grade 4.docx1.01 KB

ጊዛዊ የተማሪዎች የክፍል ድልድል

2016 E.pdf2.93 KB