486
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from ABG WEYRA BRANCH GRADE ONE 2016
ውድ ወላጆች እንደምን ሰነበታችሁ @abg_lab_test_bot ይህን በመጠቀም ግእዝ መጽሓፍና ሌሎችን መእከላዊ ኖቶችን ታገኛላችሁ
ዛሬ የትራንስፖርት ማስታወሻ በተላከው ደብደቤ የአቢሲኒያ ሂሳብ ቁጥር ትክክል ሳላልሆነ ከይቅርታ ጋር ከታች በተጠቀሰው ትክክለኛ ሂሳብ ቁጥር እንድታስገቡ እንጠይቃለን።
107907416 አገኘሁ ከበደ እና ዳንኤል ከበደ
የሀዘን መግለጫ
አቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤቶች ወይራ ግቢ የ5ተኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሴትና ሰይፉ በ18/01/2016 ዓ.ም ባጋጠማት ድንገተኛ ክስተት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች ተማሪ ሴትና ትሁት ልበቀና ታዛዦ ነበረች እግእዚአብሔር ነፍሷን ደጋግ አባቶች ካሉበት በገነት ያኑራት ለጓደኞቻ ለመምህሮቻ እና ለቤተሰቦቻቸው እግዚአብሔር መጽናናቱን ይስጥልን
''ሕያዉ ሆኖ የሚኖር-: ሞትንስ የማያይ ማን ነው?''
መዝ 89:48
የቀብር ሥነ ስርዓት የሚፈጸመው በ19/01/2016 ዓ.ም በደብረ ቀራንዮ መድሃኔ ዓለም ቤት ክርስቲያን 5:00 ላይ ነው
Repost from ABG wyar 2016 E.C Grade 8
ውድ ወላጆች እንኳን ለብርሃነ መሰቀሉ በሠላም አደረሳችሁ በዓሉ የሠላም የፍቅር የመተሳሰቢያ በዓል ያድርግልን።
በ18/01/2016 ዓ.ም ትምህርት ቀን ሙሉ ይኖራል።ተማሪዎች ሁሉንም አሟልተው እንዲመጡ ይሁን !
Repost from ABG Weyra branch 2019 Grade1-8
ውድ ወላጆች ለጌታችን ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ለብርሃነ መስቀሉ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ፡። የ2016 ዓም የትምህርት ዘመን መስከረም 7 ቀን እንደ ተጀመረ ይታወቃል ሆኖም ከመስከረም 14 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት ሙሉ ቀን እንደሚሰጥ አውቃችሁ ሁሉም ተማሪዎች የሚያስፈልጋቸውን ግብዐቶች አሟልተው እንዲመጡ እያሳሰብን መድረሻ ሰዓት ከጠዋቱ 1:50 ከት/ቤቱ ቅጽር ግቢ እንዲገኙ ይሁን።
መልካም ሰንበት ይሁንላችሁ!
