683
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1030 days
Posts Archive
እንደምን አደራችሁ!
የ2016ዓ.ም የሁለተኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና በተመለከተ
1ኛ. የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደ 21-24/08/2016ዓ.ም ተቀይሯል፤ በዚህ መሰረት ፈተናው እንዲሰጥ ይደረግ
2ኛ. የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና የመስጫ ግዜ አልተቀየረም መጀመሪያ በተቀመጠው የግዜ ሰሌዳ መሰረት ከ15-17/08/2016ዓ.ም ይሰጣል፤
ለውድ፦
ወላጆች ከተማ አቀፍ የሞድል ፍተና ከ15/08/2016 እስከ 18/08/2016ዓ.ም ስለሚስጥ ከውዲሁ እንዲያጡኑ በፕሮግራሙ መስረት እገዛና ድጥጋፍ ይደረግላቸው።
እንኳን ለዒድ አል-ፈጥር በዓል በስላም አደረሳችሁ በዓሉ የስላም የፍቅር እና የመተሳስብ እንዲሆንል እንመኛለን ዒድ ሙባረክ።እያልን ሐሙስ 3/08/2016ዓ.ም በባዓሉ ምክንያ ትምህርት የማይኖር መሆኝኑን እንገልጽለን። መልካም በዓል
ለውድ፦
ወላጆች ሞድል ፍተና በ7/07/2016 እስከ 09/07/2016ዓ.ም ስለሚስጥ ከውዲሁ እንዲያጡኑ በፕሮግራሙ መስረት እገዛና ድጥጋፍ ይደረግላቸው።
5 ኛ እና6ኛ ክፍል ቅዳሜ 28/07/2016 ለትምህርት ከ2:00 -5:30 ተጠርተው ነበር። ነገርግን በእለቱ የድጋፍ ሠልፍ ስለሚኖር ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን።
የህዳሴ ግድባችን 13ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በትምህርት ቤታችን''በህብረት ችለናል''በሚል መሪ ቃል የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በማድርግ በድምቀት ተከብሯል።
ቢያንስ ለ 5,000.000 ኢትዮጵያዊያን ይደርስ
ባስቸኳይ ይነበብ!!
=============
አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ ለመላው ህብረተሰብ
ከ ዶ/ር ሊያ ታደሰ የ ቴሌግራም ገፅ
ካነበባችሁ በሇላ ለሁሉም እንዲደርስ Share ያድርጉ
ሞባይል ስልክ የሚያመጣብን ጣጣ
የአይን ማኩላር እርጅና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ እድሜአቸው በገፋ ሰዎች ላይ ብቻ
ነበር የሚታየው።አሁን ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከ30 እስከ 40 አመት የሆኑ ወጣቶች
ሁሉ ‘ማኩላር ዲጀኔሬሽን’ የተባለና ወደ አይነ ስውርነት የሚያደርስ ሕመም
እየተጠናወታቸው መጥተዋል።
ይሄም የሆነበት ማክንያት ብዙ ሰዎች ማታ መብራት ካጠፉ በኋላ ተንቀሳቃሽ ስልክ
እየከፈቱ ያያሉ።በጭለማ ውስጥ ወይም ጨለም ባለ አካባቢ የሞባይል ስልክን ለ30
ደቂቃ እንኳን መጠቀም መታረም የማይችል አደጋ ውስጥ የሚከት ነው።ሕመሙም
ካታራክት አይነት ሕመም ማስከተል ብቻ ሳይሆን የአይን ካንሰርም ያስከትላል።ይህ
ደግሞ መድሃኒት የሌለው በመሆኑ አይን ሲጠፋ ብቻ ቁጭ ብሎ መመልከት ነው ይላሉ
ሃኪሙ።ይህን መልዕክት ያስተላለፉት 254 የሚሆኑ የአይን ስፔሻሊት ሃኪሞች አንድ
ላይ በመሆን ነው።
ብዙ ሰዎች ማታ አልጋቸው ላይ ሆነው መብራት አጥፍተው ወይም ፈዘዝ ባለ መብራት
ተንቀሳቃሽ ስልካቸውን እንደሚጠቀሙ ስለምናውቅ አደራ፣አደራ፣ራሳችሁን ከማይድን
ሕመም ጠብቁ ብለዋል።
ልብ ያለው ልብ ይበል!!!
ሞባይልን ቻርጅ ላይ አድርገው እንዳይጠቀሙ ተጠንቀቁ ። የአለም ዶክተሮች "
አስጠንቅቀዋል ካንሰር የሚባል ቫይረስ በውስጡ እንዳለ ፈንድቶም ሒወት ሊያጠፋ
እንደሚችል ይመክራሉ ይህ የሞባይል ቫይረስ በዓለማችን ላይ በጣም አደገኛ ቫይረስ
ነው ከፍተኛ የመግደል ፍጥነት አለው። እባካችሁ ይህን በ Telegram ኮንታክት
ዝርዝራችሁ ላይ ላሉ ሰዎች ወይም ለቤተሰብ አጋሩ ሕይወት ወይም ሕይወቶችን
አትረፉ እኔ የኔን ድርሻ ተወጥቻለሁ አሁን የናንተ ተራ ነው ሼር አድርጉ
የእህትህ የወንድምህ
ሀዘን የማያስደስትክ
ከሆንክ/ሽ
ይሄንን ትምህርት ሰጭ ፅሁፍ በየግሩፑ
በማድረግ አስተላልፈው
እናንተም ድርሻችውን
ተወጡ ሜዳውም ፈረሱም ይሄው!!
🎖ዶ/ር ሊያ ታደሰ
