en
Feedback
ALTAMIRA PRIMARY SCHOOL

ALTAMIRA PRIMARY SCHOOL

Open in Telegram
683
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1030 days
Posts Archive
photo content

chapter 1-5-1 (1).ppt23.42 MB

photo content
+2

እንደምን አደራችሁ! የ2016ዓ.ም የሁለተኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና በተመለከተ 1ኛ. የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደ 21-24/08/2016ዓ.ም ተቀይሯል፤ በዚህ መሰረት ፈተናው እንዲሰጥ ይደረግ 2ኛ. የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና የመስጫ ግዜ አልተቀየረም መጀመሪያ በተቀመጠው የግዜ ሰሌዳ መሰረት ከ15-17/08/2016ዓ.ም ይሰጣል፤

+4
Amharic.pdf2.79 KB

+4
G-6th A.Oromo.pdf3.38 KB

ለውድ፦ ወላጆች ከተማ አቀፍ የሞድል ፍተና ከ15/08/2016 እስከ 18/08/2016ዓ.ም ስለሚስጥ ከውዲሁ እንዲያጡኑ በፕሮግራሙ መስረት እገዛና ድጥጋፍ ይደረግላቸው።

Repost from N/a
photo content

እንኳን ለዒድ አል-ፈጥር በዓል በስላም አደረሳችሁ በዓሉ የስላም የፍቅር እና የመተሳስብ እንዲሆንል  እንመኛለን ዒድ ሙባረክ።እያልን ሐሙስ 3/08/2016ዓ.ም በባዓሉ ምክንያ ትምህርት የማይኖር መሆኝኑን እንገልጽለን። መልካም በዓል

Repost from mars@abc
የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ (ቀን መጋቢት 30/ 2016 ዓ.ም) የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ በተገለጸው መሰረት የሚፈጸም ሲሆን በዚህ መሰ
+4
የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ (ቀን መጋቢት 30/ 2016 ዓ.ም) የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ በተገለጸው መሰረት የሚፈጸም ሲሆን በዚህ መሰረት ተገቢዉን ቅድመ ዝግጅት እንድታከናውኑ እናሳስባለን፡፡ #Addis Ababa Education Bureau @mars@abc

IMG_20240409_122850_108.jpg1.05 KB

ALTAMIRA Mdel Exam Program.docx0.19 KB

Mdel Exam Program.docx0.22 KB

ለውድ፦ ወላጆች ሞድል ፍተና በ7/07/2016 እስከ 09/07/2016ዓ.ም ስለሚስጥ ከውዲሁ እንዲያጡኑ በፕሮግራሙ መስረት እገዛና ድጥጋፍ ይደረግላቸው።

5 ኛ እና6ኛ ክፍል ቅዳሜ 28/07/2016 ለትምህርት ከ2:00 -5:30 ተጠርተው ነበር። ነገርግን በእለቱ የድጋፍ ሠልፍ ስለሚኖር ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን።

photo content
+2

የህዳሴ ግድባችን 13ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በትምህርት ቤታችን''በህብረት ችለናል''በሚል መሪ ቃል የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በማድርግ በድምቀት ተከብሯል።

ቢያንስ ለ 5,000.000 ኢትዮጵያዊያን ይደርስ ባስቸኳይ ይነበብ!! ============= አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ ለመላው ህብረተሰብ ከ ዶ/ር ሊያ ታደሰ የ ቴሌግራም ገፅ ካነበባችሁ በሇላ ለሁሉም እንዲደርስ Share  ያድርጉ ሞባይል ስልክ የሚያመጣብን ጣጣ የአይን ማኩላር እርጅና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ እድሜአቸው በገፋ ሰዎች ላይ ብቻ ነበር የሚታየው።አሁን ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከ30 እስከ 40 አመት የሆኑ ወጣቶች ሁሉ ‘ማኩላር ዲጀኔሬሽን’ የተባለና ወደ አይነ ስውርነት የሚያደርስ ሕመም እየተጠናወታቸው መጥተዋል። ይሄም የሆነበት ማክንያት ብዙ ሰዎች ማታ መብራት ካጠፉ በኋላ ተንቀሳቃሽ ስልክ እየከፈቱ ያያሉ።በጭለማ ውስጥ ወይም ጨለም ባለ አካባቢ የሞባይል ስልክን ለ30 ደቂቃ እንኳን መጠቀም መታረም የማይችል አደጋ ውስጥ የሚከት ነው።ሕመሙም ካታራክት አይነት ሕመም ማስከተል ብቻ ሳይሆን የአይን ካንሰርም ያስከትላል።ይህ ደግሞ መድሃኒት የሌለው በመሆኑ አይን ሲጠፋ ብቻ ቁጭ ብሎ መመልከት ነው ይላሉ ሃኪሙ።ይህን መልዕክት ያስተላለፉት 254 የሚሆኑ የአይን ስፔሻሊት ሃኪሞች አንድ ላይ በመሆን ነው። ብዙ ሰዎች ማታ አልጋቸው ላይ ሆነው መብራት አጥፍተው ወይም ፈዘዝ ባለ መብራት ተንቀሳቃሽ ስልካቸውን እንደሚጠቀሙ ስለምናውቅ አደራ፣አደራ፣ራሳችሁን ከማይድን ሕመም ጠብቁ ብለዋል። ልብ ያለው ልብ ይበል!!! ሞባይልን ቻርጅ ላይ አድርገው እንዳይጠቀሙ ተጠንቀቁ ። የአለም ዶክተሮች " አስጠንቅቀዋል ካንሰር የሚባል ቫይረስ በውስጡ እንዳለ ፈንድቶም ሒወት ሊያጠፋ እንደሚችል ይመክራሉ ይህ የሞባይል ቫይረስ በዓለማችን ላይ በጣም አደገኛ ቫይረስ ነው ከፍተኛ የመግደል ፍጥነት አለው። እባካችሁ ይህን በ Telegram  ኮንታክት ዝርዝራችሁ ላይ ላሉ ሰዎች ወይም ለቤተሰብ አጋሩ ሕይወት ወይም ሕይወቶችን አትረፉ እኔ የኔን ድርሻ ተወጥቻለሁ አሁን የናንተ ተራ ነው  ሼር አድርጉ የእህትህ የወንድምህ ሀዘን የማያስደስትክ ከሆንክ/ሽ ይሄንን ትምህርት ሰጭ ፅሁፍ በየግሩፑ በማድረግ አስተላልፈው እናንተም ድርሻችውን ተወጡ ሜዳውም ፈረሱም ይሄው!!          🎖ዶ/ር ሊያ ታደሰ