en
Feedback
ሲዳማ ቡና Sidama Coffe©

ሲዳማ ቡና Sidama Coffe©

Open in Telegram

Every event about sidama coffe Football club are available in this channel

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
5 031
Subscribers
-124 hours
-17 days
-5030 days
Posts Archive
ኦኦኦ ጅማዎች ሙከራ አድርገዉ ነበር ተ/ማሪያም አዉጥቶታል

ብርሃኑ አሻሞ በርሱ ቦታ የሚገባ ይመስላል

ሙሏለም በድጋሚ ከሜዳ ወጥቷል

ሙሏለም አፍንጫዉ ላይ ጉዳት አጋጥሞት ነበር ግን ከእነ ህክምናዉ ወደ ሜደ ተመልሷል

እስቲ አንዴ ለይገዙ ቦጋለ👏
እስቲ አንዴ ለይገዙ ቦጋለ👏

የዉሃ እረፍት

ይገዙ በሊጉ ስምንተኛ ጎል ነዉ ያገባዉ👏

ከሜዳ አዉጥተዉታል

ሙሏለም ጉጭት አጋጥሞት ወድቋል

ኦኦኦኦ አሁንም ይገዙ ሞክሮ ነበር በረኛዉ ያዘበት

ጎልልልል ይገዙ ቦጋለ ወዘወዘዉ ሲዳማ ቡና 1-0 ጂማ አባጂፋር
ጎልልልል ይገዙ ቦጋለ ወዘወዘዉ ሲዳማ ቡና 1-0 ጂማ አባጂፋር

ወጥቷል

ቅጣት ምት ለጂማ

የመጀመሪያ ቢጫ ካርድ ለተስፋዬ በቀለ በሲዳማ ቡና በኩል

በላይ የሾተዉን ኳስ ሻንቆ መያዝ ችሏል👏

14' ሲዳማ ቡና 0-0 ጂማ አባጂፋር

photo content
+4

የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ከዚህ ቀደም የሴቶች ቡድን የነበሩት ቢሆንም በአንዳንድ ችግሮች ምክንያት መፍረሱ ይታወቃል ፤ በዚህ አመት ግን በአዲስ መልክ እራሱን ያደራጀዉ ክለቡ ከሲዳማ ወረዳዎች የ
+9
የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ከዚህ ቀደም የሴቶች ቡድን የነበሩት ቢሆንም በአንዳንድ ችግሮች ምክንያት መፍረሱ ይታወቃል ፤ በዚህ አመት ግን በአዲስ መልክ እራሱን ያደራጀዉ ክለቡ ከሲዳማ ወረዳዎች የተወጣጡ ሴት ተጫዋቾችን ምልመላ በማድረግ በብሔራዊ ሊግ በመሳተፍ ላይ ይገኛል። ምንም ትኩረት ያልተሰጣቸዉ እኚህ ታታሪ ተጫዋቾች የመጀመሪያ አመት ላይ ቢሆንም ክለቡን በጎበኘንበት ሰአት መልካም የሚባል እና ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ መሆናቸዉን ለመታዘብ ችለናል። የቡድኑ ተጫዋቾች በአጠቃላይ 30 ሲሆን:- 1, አየለች ላታሞ 2, ሳራ ተረፈ 3, የኔነሽ አበበ 4, ምህረት ተጫኔ 5, ባዩሽ ኪንባ 6, ዝናሽ ቦጋለ 7,ሰላማዊት ታምራት 8, ብሊቄ ወማ 9, ሮማን ንጉሴ 10, መቅደስ ወርቁ 11, ቃልኪዳን ንጉሴ 12, ሚሊዮን ጌታቸዉ 13, ምዕራፍ ዳዊት 14, የምስራች ይልማ 15, በላይነሽ ማቲዎስ 16, ከፈቱ ከበደ 17, ቤቴልሄም መሀመድ 18, አይናለም ሆባሳ 19, መሰረት መንግስቱ 20, ሔሌን ዘብዲዎስ 21, ሜሮን ገነዎ 22, ሱናማዊት ጸጋዬ 23, ምንትዋብ መንገሻ 24, ሳሮን ደምሴ 25, መልክነሽ መንገሻ 26, ምህረት ቡታ 27, ሂሩት ለገሰ 28, ፊርማዬ ከበደ 29, ምኞት በራሳ 30, ኮከብ ፀጋዬ እነዚህ የቡድኑ ተጫዋቾች ናቸዉ። የቡድኑ አሰልጣኝ :- ፍጹም በሪሄ ከዚህ ቀደም በሲዳማ ቡና 17 ፣ 20 አመት በታች እና የሲዳማ ቡና ዋናዉ ቡድን ምክትል አሰልጣኝ ናቸዉ። ምክትል አሰልጣኝ :- ደረሰ ዘለቀ (ወገኔ) የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኝ :- አብዩ ከበደ እነዚህ የሲዳማ ቡና የሴቶች ቡድን አባላት ናቸዉ።

የሚያስቆጭ አጋጣሚ ነበር ፤ መሃሪ ያሻማዉን ኳስ ይገዙ ለጥቂት አመለጠበት

ተዎድሮስ አርፍ ሙከራ ነበር ግን በረኛዉ ደረሰበት