ተግሳጽ
Open in Telegram
በዚህ channel ለህይወት አስፈላጊ የሚባሉ ተግሳጾች ይለቀቃሉ ከኛ የሚጠበቀው መማር ብቻ ነዉ ። ጥር ፪፯ ፪1፫ ለመቀላቀል 👇👇👇👇👇 @uraman4u13
Show more999
Subscribers
No data24 hours
+287 days
+3330 days
Posts Archive
999
እግዚአብሔር አምላክ
ክፋት የሌለበት ቸር
በቀል የሌለበት የዋህ
ቍጣ የሌለበት ትዕግሥተኛ
ኃጢአት የሌለበት ጻድቅ
እድፍ የሌለበት ንጹሕ
ጠማምነት የሌለበት ቅን ነው ።
999
*በወንድምህ ላይ የመፍረድ ክፉ ግብር ቢኖርህ*
👉በፈረድክ ቀን በግንባርህ ተደፍተህ በጸሎት ሦስት ነገሮችን መጠየቅ ይኖርብሃል፡፡
👉ጌታ ሆይ ማረው አድነው፤ ጌታ ሆይ ፈራጁን እኔን በኃጢአተኛው ጸሎት ማረኝ በለው፡፡
👉 በሰው ላይ በፈረድክ ሁሉ ጊዜ ይህንን አድርግ፡፡
👉 ይህንን ማድረግ ከተቻለህ እግዚአብሔር ታማኝነትህን ተመልክቶ ከዚህ ዓይነት ኃጢአት ለዘላለም ያወጣሃል፡፡
በዚህ መንገድ ድኅነትን ማግኘት ይቻልሃል፡፡
_/ቅዱስ ባስልዮስ/ _❤️
999
Button text 1 - http://www.example.com/ | Button text 2 - http://www.example2.com/
Button text 3 - http://www.example3.com/
999
፩ ) በወንድምህ ላይ የመፍረድ ክፉ ግብር ቢኖርህ በፈረድክ ቀን በግንባርህ ተደፍተህ በጸሎት ሦስት ነገሮችን መጠየቅ ይኖርብሃል፡፡ ጌታ ሆይ ማረው አድነው፤ ጌታ ሆይ ፈራጁን እኔን በኃጢአተኛው ጸሎት ማረኝ በለው፡፡ በሰው ላይ በፈረድክ ሁሉ ጊዜ ይህንን አድርግ፡፡
999
ንዜኑ ሞተከ እግዚኦ
ወትንሣኤከ ቅድስት
ነአምን ዕርገተከ
ወዳግመ ምጽአተ
ንሴብሐከ ወንትአመነከ
ንስእለከ ወናስተበቍዐከ
ኦ እግዚእነ ወአምላክነ ።
አቤቱ ፡ ሞትህን ፡ ቅድስት ፡ ትንሣኤህንም ፡ እንነግራለን ።
ዕርገትህን ፡ ዳግመኛም ፡ መምጣትህን እናምናለን እናመሰግናለን
እናምንሃለንም ጌታችንና አምላካችን ሆይ እንለምንሃለን ፤ እንማልድሃለንም ።
999
ምዕመናን ሆይ በዚህ ቻናል ደስ እንዳላችሁ ዕውቀትንም እንዳገኛችሁ ተስፋ አደርጋለሁ።
በመሆኑም ከእናንተ የምፈልገው ነገር አለ
ሁላችሁም አድ በማድረግ እንድትተባበሩኝ
አድ የምታደርጉልኝ ግሩፕ ለእናንተ ሀሳብ መስጫ መወያያ በመሆን የሚያገለግል ጠቃሚ ግሩፕ ነው ።
ግሩፑም ከዚ በመቀጠል ያለው ነው።
👇👇👇
@uraman4u123
ለማንኛውም ሃሳብ አስተያየት
👇👇👇👇
@woladite11
999
ምዕመናን ሆይ በዚህ ቻናል ደስ እንዳላችሁ ዕውቀትንም እንዳገኛችሁ ተስፋ አደርጋለሁ።
በመሆኑም ከእናንተ የምፈልገው ነገር አለ
ሁላችሁም አድ በማድረግ እንድትተባበሩኝ
አድ የምታደርጉልኝ ግሩፕ ለእናንተ ሀሳብ መስጫ መወያያ በመሆን የሚያገለግል ጠቃሚ ግሩፕ ነው ።
ግሩፑም ከዚ በመቀጠል ያለው ነው።
👇👇👇
@uraman4u123
ለማንኛውም ሃሳብ አስተያየት
👇👇👇👇
@woladite11
999
ምዕመናን ሆይ በዚህ ቻናል ደስ እንዳላችሁ ዕውቀትንም እንዳገኛችሁ ተስፋ አደርጋለሁ።
በመሆኑም ከእናንተ የምፈልገው ነገር አለ
ሁላችሁም አድ በማድረግ እንድትተባበሩኝ
አድ የምታደርጉልኝ ግሩፕ ለእናንተ ሀሳብ መስጫ መወያያ በመሆን የሚያገለግል ጠቃሚ ግሩፕ ነው ።
ግሩፑም ከዚ በመቀጠል ያለው ነው።
👇👇👇
@uraman4u123
ለማንኛውም ሃሳብ አስተያየት
👇👇👇👇
@woladite11
999
1 ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ዘሩ ከዕብራውያን፣ ከብንያም ነገድ ሲሆን የተወለደውም በ __ ከተማ ነው፡፡
ሀ በጠርሴስ
ለ በአንጾኪያ
ሐ በእየሩሳሌም
መ በሮም
999
"ነፍሴ የእግዚአብሔርን ታላቅነት ተናገረች መንፈሴም በአምላኬ
በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለችና በትሑት ባሪያው
ላይ ሞገስን አይቷልና ከዚህ ቀን
ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል::
ስሙም ቅዱስ ነው።
በትውልድ ሁሉ እርሱን
ለሚፈሩት ይምራል፡፡
የክንዱን ብርታት አሳይቷል፤
ትዕቢተኞችን በእብሪታቸው
በትኖአል። ኃያላንን ከዙፋናቸው አዋርዶአል፤
ትሑታንንም አነሣ።
የተራቡትን በበጎ ነገር አጥግቦአል፤ ባለጠጎችንም ባዶአቸውን ሰደዳቸው፡፡
ለባሪያው ለእስራኤል እርዳታ
መጥቶአልና የምሕረት ቃሉን አስቦአልና።
ለአባቶቻችን ለአብርሃምና ለልጆቹ
ለዘላለም የገባው ቃል ኪዳን።
999
♨"🛐ወንድሜ ነው እህቴ ናት ምንም ችግር የለውም አትበሉ🙇
👉ሁሉም #ሰው ማወቅ ያለበት በጣም ከባድ ነገር አንድ ነገር ልገራችሁ
👉ሲበሉ የሚርብ አይመስልም #ሲሾሙ ሚሻሩ አይመስልም
👉ጤና ሲሆኑ ሚታመሙ አለመምሰል
🛐በጣም ከባድ በሽታ ነው። ከብዙ በሽታ ይልቅ #ከባድ በሽታ ማለት ይህ ነው።
👉በአንድነት ዘመን መለያየትን ማሰብ
👉በረሀብ ዘመን ጥጋብን ማሰብ
👉በጥጋብ ዘመን ረሀብን ማሰብ
👉በሹመት ዘመን ሽረትን ማሰብ በጣም #በጎ #ሀብት ነው።
👉ኃጢአት በሚሰሩበት ጊዜ መንግስተ ሰማያትና ገሀነም ትዝ አይልም
በውርደት ጊዜ ክብር ትዝ አይልም
ክብርን ሲጥሉ ተክሊል ትዝ አይልም #ክህነት ትዝ አይልም ከባድ ነው ክብር ሲያመልጥ እንደዋዛ ነው አንዴ ካጣነው አይታፈስ መልሶ አይመጣ አብዛኛው ሰው ለተክሊል #ያልበቃው ለእዚህ ነው
👉በአለም ላይ ጦርነት የእርስ በርስ የዘር ግድያ የሚመጣው በዝሙት ነው ሰው በዘር የሚፋጀው በዝሙት ምክኒያት ነው ፦
ሰው፦ ትዳሩ ንፁህ
ክህነቱም ንፁህ
ምንኩስናውም ንፁህ
ወጣቶችም ንፁህ ከሆኑ? ነፍስ መግደልና ጦርነትም ያበቃል
👉ዋናው በሽታ ዝሙት ነው ዝሙት ቢቆም ጦርነት ይቆም ነበር ሰው የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ነው ስለዚህ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ እየፈረሰ ነው ።
👉እህቴ ናት ወንድሜ ነው ምን ችግር አለው አትበሉ አምኖን በእህቱ ትማር ተፈትኗልና።
#አባ ገብረ ኪዳን የኔ መካሪ 🥰
999
አንድ ልጅ ተወለደ። ልጁ ቁርጥ ጎረቤቱን ቢመስል፦ አባትየው ደስ ይለዋል? ወይስ ይከፋዋል? ተናገሩ እንጂ።
ይከፋዋል አይደል። ምን ብሎ ነው የሚከፋው? አቤት! የሌላ ልጅ ነው ብሎ ነዋ።
እኛስ ቁርጥ ዲያብሎስን ብንመስል እግዚአብሔር አይከፋውም?! የማን ልጆች ነን እኛ? የእግዚአብሔር። ከማን ነው የወለደን? ከቤተ-ክርስቲያን። ማንን ነው መምሰል ያለብን? አባታችን እግዚአብሔርን ነው መምሰል ያለብን።
ርዕሰ ሊቃውንት መምህር አባ ገብረ ኪዳን ካስተማሩት የተቀነጨበ
999
👉"ውበትን ደስታ አታድርጉትየረገፈና የታመመ፣ የቆሰለ ዕለት ታዝናላችሁ፣
👉ሀብታችሁን ደስታ አታድርጉት ሲቀሟችሁ ታዝናላችሁ፣
👉 ዘመን የደስታ ምንጭ አታድርጉ ሲታመም፣ ሲሞት ትጎዳላችሁ
👉 ባልንጀራችሁን የደስታምንጭ አታድርጉ ሲለያችሁ፣ ሲከዳችሁታዝናላችሁ፣
👉ጉልበታችሁን የዷስታ ምንጭ አታድርጉት፣ ስትደክሙ፣ ስትታመሙ ሁሉም ይቀራል የደስታምንጭ ክርስቶስ ነው"
👉 በክርስቶስ ስይበላችሁ፡፡
አባታችን አባ ገብረ ኪዳን❤️
