en
Feedback
ተግሳጽ

ተግሳጽ

Open in Telegram

በዚህ channel ለህይወት አስፈላጊ የሚባሉ ተግሳጾች ይለቀቃሉ ከኛ የሚጠበቀው መማር ብቻ ነዉ ። ጥር ፪፯ ፪1፫ ለመቀላቀል 👇👇👇👇👇 @uraman4u13

Show more
999
Subscribers
No data24 hours
+287 days
+3330 days
Posts Archive
እግዚአብሔር አምላክ ክፋት የሌለበት ቸር በቀል የሌለበት የዋህ ቍጣ የሌለበት ትዕግሥተኛ ኃጢአት የሌለበት ጻድቅ እድፍ የሌለበት ንጹሕ ጠማምነት የሌለበት ቅን ነው ።

*በወንድምህ ላይ የመፍረድ ክፉ ግብር ቢኖርህ* 👉በፈረድክ ቀን በግንባርህ ተደፍተህ በጸሎት ሦስት ነገሮችን መጠየቅ ይኖርብሃል፡፡ 👉ጌታ ሆይ ማረው አድነው፤ ጌታ ሆይ ፈራጁን እኔን በኃጢአተኛው ጸሎት ማረኝ በለው፡፡ 👉 በሰው ላይ በፈረድክ ሁሉ ጊዜ ይህንን አድርግ፡፡ 👉 ይህንን ማድረግ ከተቻለህ እግዚአብሔር ታማኝነትህን ተመልክቶ ከዚህ ዓይነት ኃጢአት ለዘላለም ያወጣሃል፡፡ በዚህ መንገድ ድኅነትን ማግኘት ይቻልሃል፡፡ _/ቅዱስ ባስልዮስ/ _❤️

Only ተግሳፅ

Button text 1 - http://www.example.com/ | Button text 2 - http://www.example2.com/ Button text 3 - http://www.example3.com/

Beteseb

1 የቅዱስ_ዼጥሮስ መጠሪያዎች ውስጥ የማይመደበው የቱ ነው ።
Anonymous voting

፩ ) በወንድምህ ላይ የመፍረድ ክፉ ግብር ቢኖርህ በፈረድክ ቀን በግንባርህ ተደፍተህ በጸሎት ሦስት ነገሮችን መጠየቅ ይኖርብሃል፡፡ ጌታ ሆይ ማረው አድነው፤ ጌታ ሆይ ፈራጁን እኔን በኃጢአተኛው ጸሎት ማረኝ በለው፡፡ በሰው ላይ በፈረድክ ሁሉ ጊዜ ይህንን አድርግ፡፡
Anonymous voting

ንዜኑ ሞተከ  እግዚኦ ወትንሣኤከ  ቅድስት  ነአምን ዕርገተከ  ወዳግመ  ምጽአተ ንሴብሐከ  ወንትአመነከ ንስእለከ  ወናስተበቍዐከ ኦ  እግዚእነ  ወአምላክነ ። አቤቱ ፡ ሞትህን ፡ ቅድስት ፡ ትንሣኤህንም ፡ እንነግራለን ። ዕርገትህን ፡ ዳግመኛም ፡ መምጣትህን  እናምናለን እናመሰግናለን እናምንሃለንም ጌታችንና አምላካችን ሆይ እንለምንሃለን ፤ እንማልድሃለንም ።

"በእስጢፋኖስ ጸሎት ቤተ ክርስቲያን የጠፋውን ጳውሎስን አገኘች፡፡"በማለት ተናግሯል።
Anonymous voting

1 ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ዘሩ ከዕብራውያን፣ ከብንያም ነገድ ሲሆን የተወለደውም በ __ ከተማ ነው፡፡
Anonymous voting

ምዕመናን ሆይ በዚህ ቻናል ደስ እንዳላችሁ ዕውቀትንም እንዳገኛችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። በመሆኑም ከእናንተ የምፈልገው ነገር አለ ሁላችሁም አድ በማድረግ እንድትተባበሩኝ አድ የምታደርጉልኝ ግሩፕ  ለእናንተ ሀሳብ መስጫ መወያያ በመሆን የሚያገለግል ጠቃሚ ግሩፕ ነው ። ግሩፑም ከዚ በመቀጠል ያለው ነው። 👇👇👇 @uraman4u123 ለማንኛውም ሃሳብ አስተያየት 👇👇👇👇 @woladite11

ምዕመናን ሆይ በዚህ ቻናል ደስ እንዳላችሁ ዕውቀትንም እንዳገኛችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። በመሆኑም ከእናንተ የምፈልገው ነገር አለ ሁላችሁም አድ በማድረግ እንድትተባበሩኝ አድ የምታደርጉልኝ ግሩፕ  ለእናንተ ሀሳብ መስጫ መወያያ በመሆን የሚያገለግል ጠቃሚ ግሩፕ ነው ። ግሩፑም ከዚ በመቀጠል ያለው ነው። 👇👇👇 @uraman4u123 ለማንኛውም ሃሳብ አስተያየት 👇👇👇👇 @woladite11

ምዕመናን ሆይ በዚህ ቻናል ደስ እንዳላችሁ ዕውቀትንም እንዳገኛችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። በመሆኑም ከእናንተ የምፈልገው ነገር አለ ሁላችሁም አድ በማድረግ እንድትተባበሩኝ አድ የምታደርጉልኝ ግሩፕ  ለእናንተ ሀሳብ መስጫ መወያያ በመሆን የሚያገለግል ጠቃሚ ግሩፕ ነው ። ግሩፑም ከዚ በመቀጠል ያለው ነው። 👇👇👇 @uraman4u123 ለማንኛውም ሃሳብ አስተያየት 👇👇👇👇 @woladite11

1 ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ዘሩ ከዕብራውያን፣ ከብንያም ነገድ ሲሆን የተወለደውም በ __ ከተማ ነው፡፡ ሀ በጠርሴስ ለ በአንጾኪያ ሐ በእየሩሳሌም መ በሮም

Ere please lelochm indyawuku please add adrgu

"ነፍሴ የእግዚአብሔርን ታላቅነት ተናገረች መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለችና በትሑት ባሪያው ላይ ሞገስን አይቷልና ከዚህ ቀን ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል:: ስሙም ቅዱስ ነው።
"ነፍሴ የእግዚአብሔርን ታላቅነት ተናገረች መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለችና በትሑት ባሪያው ላይ ሞገስን አይቷልና ከዚህ ቀን ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል:: ስሙም ቅዱስ ነው። በትውልድ ሁሉ እርሱን ለሚፈሩት ይምራል፡፡ የክንዱን ብርታት አሳይቷል፤ ትዕቢተኞችን በእብሪታቸው በትኖአል። ኃያላንን ከዙፋናቸው አዋርዶአል፤ ትሑታንንም አነሣ። የተራቡትን በበጎ ነገር አጥግቦአል፤ ባለጠጎችንም ባዶአቸውን ሰደዳቸው፡፡ ለባሪያው ለእስራኤል እርዳታ መጥቶአልና የምሕረት ቃሉን አስቦአልና። ለአባቶቻችን ለአብርሃምና ለልጆቹ ለዘላለም የገባው ቃል ኪዳን።

♨"🛐ወንድሜ ነው እህቴ ናት ምንም ችግር የለውም አትበሉ🙇 👉ሁሉም #ሰው ማወቅ ያለበት በጣም ከባድ ነገር አንድ ነገር ልገራችሁ 👉ሲበሉ የሚርብ አይመስልም #ሲሾሙ ሚሻሩ አይመስልም 👉ጤና ሲሆኑ ሚታመሙ አለመምሰል 🛐በጣም ከባድ በሽታ ነው። ከብዙ በሽታ ይልቅ #ከባድ በሽታ ማለት ይህ ነው። 👉በአንድነት ዘመን መለያየትን ማሰብ 👉በረሀብ ዘመን ጥጋብን ማሰብ 👉በጥጋብ ዘመን ረሀብን ማሰብ 👉በሹመት ዘመን ሽረትን ማሰብ በጣም #በጎ #ሀብት ነው። 👉ኃጢአት በሚሰሩበት ጊዜ መንግስተ ሰማያትና ገሀነም ትዝ አይልም በውርደት ጊዜ ክብር ትዝ አይልም ክብርን ሲጥሉ ተክሊል ትዝ አይልም #ክህነት ትዝ አይልም ከባድ ነው ክብር ሲያመልጥ እንደዋዛ ነው አንዴ ካጣነው አይታፈስ መልሶ አይመጣ አብዛኛው ሰው ለተክሊል #ያልበቃው ለእዚህ ነው 👉በአለም ላይ ጦርነት የእርስ በርስ የዘር ግድያ የሚመጣው በዝሙት ነው ሰው በዘር የሚፋጀው በዝሙት ምክኒያት ነው ፦ ሰው፦ ትዳሩ ንፁህ ክህነቱም ንፁህ ምንኩስናውም ንፁህ ወጣቶችም ንፁህ ከሆኑ? ነፍስ መግደልና ጦርነትም ያበቃል 👉ዋናው በሽታ ዝሙት ነው ዝሙት ቢቆም ጦርነት ይቆም ነበር ሰው የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ነው ስለዚህ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ እየፈረሰ ነው ። 👉እህቴ ናት ወንድሜ ነው ምን ችግር አለው አትበሉ አምኖን በእህቱ ትማር ተፈትኗልና። #አባ ገብረ ኪዳን የኔ መካሪ 🥰

አንድ ልጅ ተወለደ። ልጁ ቁርጥ ጎረቤቱን ቢመስል፦ አባትየው ደስ ይለዋል? ወይስ ይከፋዋል? ተናገሩ እንጂ። ይከፋዋል አይደል። ምን ብሎ ነው የሚከፋው? አቤት! የሌላ ልጅ ነው ብሎ ነዋ። እኛስ ቁርጥ ዲያብሎስን ብንመስል እግዚአብሔር አይከፋውም?! የማን ልጆች ነን እኛ? የእግዚአብሔር። ከማን ነው የወለደን? ከቤተ-ክርስቲያን። ማንን ነው መምሰል ያለብን? አባታችን እግዚአብሔርን ነው መምሰል ያለብን። ርዕሰ ሊቃውንት መምህር አባ ገብረ ኪዳን ካስተማሩት የተቀነጨበ

👉"ውበትን ደስታ አታድርጉትየረገፈና የታመመ፣ የቆሰለ ዕለት ታዝናላችሁ፣ 👉ሀብታችሁን ደስታ አታድርጉት ሲቀሟችሁ ታዝናላችሁ፣ 👉 ዘመን የደስታ ምንጭ አታድርጉ ሲታመም፣ ሲሞት ትጎዳላችሁ 👉 ባልንጀራችሁን የደስታምንጭ አታድርጉ ሲለያችሁ፣ ሲከዳችሁታዝናላችሁ፣ 👉ጉልበታችሁን የዷስታ ምንጭ አታድርጉት፣ ስትደክሙ፣ ስትታመሙ ሁሉም ይቀራል የደስታምንጭ ክርስቶስ ነው" 👉 በክርስቶስ ስይበላችሁ፡፡ አባታችን አባ ገብረ ኪዳን❤️