en
Feedback
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር👏

የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር👏

Open in Telegram

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን። የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮንና ስርዓትን የጠበቁ ያሬዳዊ መዝሙሮች ግጥማቸውን ከነዜማቸው ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ።@abnat19

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር👏

Channel የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር👏 (@orthodox_tewahedo19) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 33 201 subscribers, ranking 2 003 in the Religion & Spirituality category and 1 054 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 33 201 subscribers.

According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 1 119 over the last 30 days and by 11 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 1.43%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 1.84% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 475 views. Within the first day, a publication typically gains 611 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 1.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን። የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮንና ስርዓትን የጠበቁ ያሬዳዊ መዝሙሮች ግጥማቸውን ከነዜማቸው ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ።@abnat19

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

33 201
Subscribers
+1124 hours
+2337 days
+1 11930 days
Posts Archive
Repost from N/a
🪀የ100 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️

የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው።  ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️

የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው።  ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️

🎨 Canva Pro በነፃ — በዲዛይን ስራ ገንዘብ ማግኘት ይጀምሩ! 🖌️💰 ​ውድ የሆነውን Canva Pro ምንም ሳይከፍሉ ያግኙ! ለቲክቶክ እና ዩቲዩብ ቪዲዮዎችን፣ ማራኪ ፖስተሮችንና ሎጎዎችን
🎨 Canva Pro በነፃ — በዲዛይን ስራ ገንዘብ ማግኘት ይጀምሩ! 🖌️💰 ​ውድ የሆነውን Canva Pro ምንም ሳይከፍሉ ያግኙ! ለቲክቶክ እና ዩቲዩብ ቪዲዮዎችን፣ ማራኪ ፖስተሮችንና ሎጎዎችን በቀላሉ በመስራት ገቢ መፍጠር ይችላሉ። ​👇 ቦቱን ለማስጀመር መጀመሪያ ሊንኩን ይንኩ፦ 🔗 https://t.me/hubxshop_bot?start=cgtwmlhk 👆👆👆👆👆 ​💡 የ Canva Pro ጥቅሞች፦ -​ 🎬 ጥራት ያላቸው የቲክቶክ/ሪልስ ቪዲዮዎችን ማዘጋጀት - ​🖼️ ሁሉንም ፕሪሚየም ፎቶዎች፣ ፎንቶች እና Background Remover ያለገደብ መጠቀም - ​💵 ፖስተሮችንና ሎጎዎችን ዲዛይን በማድረግ ገንዘብ ማግኘት ​🎁 እንዴት ማግኘት ይቻላል? 1️⃣ ሊንኩን ተጭነው ቦቱን Start ይበሉ። 2️⃣ የራስዎን መጋበዣ ሊንክ (Invite Link) ከቦቱ ይውሰዱ። 3️⃣ ለጓደኞችዎ በማጋራት ነፃ የ Canva Pro ተጠቃሚ ይሁኑ! ⚡️

ሩፋኤል ብዬ ስጠራው 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ሩፋኤል ብዬ ስጠራው ሚስጥሬን ሁሉ ሳወራው ትላንት የረዳኝ ጸሎትህ ዛሬም ይድረሰኝ ለልጅህ ሩፋኤል ብዬ አንደበቴ ለምዶት ስምህን ሩፋኤል ብዬ ልጅነቴ ቀምሶት ፍቅርህን ሩፋኤል ብዬ የህይወቴ ቅጥር ሲላላ ነፍሴ ትጮሀለች ሩፋኤል ሩፋኤል ብላ
አዝ
ሩፋኤል ብዬ ከአምላኬ ስትላክ ለምህረት ሩፋኤል ብዬ ስትጠብቀኝ ቀንና ለሊት ሩፋኤል ብዬ ባስከፋህ በትግስት እለፈኝ ምልጃህ እረድኤት ያግዘኝ እኔን ይደግፈኝ
አዝ
ሩፋኤል ብዬ ህመሜ እንዳይጸና ክፋቱ ሩፋኤል ብዬ መድሐኒት እንዲሆን ሀሞቱ ሩፋኤል ብዬ ካጠገቤ እንዳትርቅ ከጎኔ ትዳሬ እንዲጸና ሩፋኤል እንዲበራ አይኔ
አዝ
ሩፋኤል ብዬ ከአምላኬ ስትላክ ለምህረት ሩፋኤል ብዬ ስትጠብቀኝ ቀንና ለሊት ሩፋኤል ብዬ ባስከፋህ በትግስት እለፈኝ ምልጃህ እረድኤት ያግዘኝ እኔን ይደግፈኝ 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 መዝሙር ዘማሪ ሚኪያስ መንገሻ ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩ‼️ ╔═✟✞════════════✟╗ ➡@Orthodox_mezmur13⬅️ ╚✟✞════════════✟✞╝

​🌼 እንኳን ለርኅወተ ሰማይና ለቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈ ​የሊቀ መላእክት የቅዱስ ሩፋኤል ክብርና ሹመት ​በደረጃው 3ኛ፦ ቅዱስ ሩፋኤል ከሰባቱ ሊ
​🌼 እንኳን ለርኅወተ ሰማይና ለቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈ ​የሊቀ መላእክት የቅዱስ ሩፋኤል ክብርና ሹመት ​በደረጃው 3ኛ፦ ቅዱስ ሩፋኤል ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱና በደረጃው ሦስተኛው ሊቅ ነው። ​የመናብርት አለቃ፦ በመጀመሪያዋ ዕለተ ፍጥረት ከተፈጠሩት አሥር የነገድ ከተሞች ዕድል ፈንታው ራማ ስትሆን፣ “መናብርት” በተባሉት አሥሩ ነገድ ላይ በፈጣሪው አለቃ ሆኖ ተሹሟል። ​መጋቢነቱ፦ በኋላም “መጋብያን” በተባሉት 23ቱ ነገድ ላይ የተሾመ ሲሆን፣ ይህች ዕለት (ጳጉሜን 3) የዓመታዊ በዓለ ሲመቱ መታሰቢያ ናት። ​ከሐዋርያት ጋር የተደረገ ምሥጢር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ሳለ ሐዋርያቱ ቅዱስ ሩፋኤልን እንዲያስተዋውቃቸው ጠየቁት።
ጌታም ሊቃነ መላእክቱን ጠርቶ ቅዱስ ሩፋኤልን “ክብርህን ንገራቸው” አለው።
መልአኩም ለጌታ ሰግዶ፣ ስሙን ለሚጠሩና መታሰቢያውን ለሚያደርጉ የሚሰጠውን ጸጋና ብዙ ምሥጢር ለሐዋርያት ገልጦላቸው ወደ ሰማይ ዐረገ። ​ተአምራቱና ቅዳሴ ቤቱ ​በመጽሐፈ ጦቢት፦ አዛርያን የተባለ ሰውን መስሎ ጦብያን ለትዳር አብቅቷል፤ ሣራን አስማንድዮስ ከተባለው ሰይጣን አድኗል፤ የጦቢትንም ዓይን አብርቷል። ​ቅዳሴ ቤቱ፦ በ4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በቅዱስ ቴዎፍሎስ ዘእስክንድርያ አማካኝነት በዓሣ አንበሪ ጀርባ ላይ የታነጸው ቤተ ክርስቲያኑ የተቀደሰበት ዕለት ነው።
በመልአኩ ጥበቃም ለ300 ዓመታት አገልግሎት ሰጥቷል።
የቅዱስ ሩፋኤል ስሞችና ተግባራትመስተፍስሒ፦ ልቡናን ደስ የሚያሰኝ ​አቃቤ ሥራይ፦ ፈዋሽ ባለ መድኃኒት ​መዝገበ ጸሎት፦ የጸሎት መዝገብ መክፈቻ የተሰጠው ​ፈታሔ ማኅጸንና መወልድ፦ የሰውንም ሆነ የእንስሳትን ማኅጸን የሚፈታ፣ ምጥን የሚያቀል አዋላጅ (“ለሰብእ ወለእንስሳ ፈታሔ ማኅጸኖሙ አንተ”) ​