የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር👏
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን። የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮንና ስርዓትን የጠበቁ ያሬዳዊ መዝሙሮች ግጥማቸውን ከነዜማቸው ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ።@abnat19
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር👏
Channel የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር👏 (@orthodox_tewahedo19) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 33 201 subscribers, ranking 2 003 in the Religion & Spirituality category and 1 054 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 33 201 subscribers.
According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 1 119 over the last 30 days and by 11 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 1.43%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 1.84% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 475 views. Within the first day, a publication typically gains 611 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 1.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን።
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮንና ስርዓትን የጠበቁ ያሬዳዊ መዝሙሮች ግጥማቸውን ከነዜማቸው ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ።@abnat19”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
አዝሩፋኤል ብዬ ከአምላኬ ስትላክ ለምህረት ሩፋኤል ብዬ ስትጠብቀኝ ቀንና ለሊት ሩፋኤል ብዬ ባስከፋህ በትግስት እለፈኝ ምልጃህ እረድኤት ያግዘኝ እኔን ይደግፈኝ
አዝሩፋኤል ብዬ ህመሜ እንዳይጸና ክፋቱ ሩፋኤል ብዬ መድሐኒት እንዲሆን ሀሞቱ ሩፋኤል ብዬ ካጠገቤ እንዳትርቅ ከጎኔ ትዳሬ እንዲጸና ሩፋኤል እንዲበራ አይኔ
አዝሩፋኤል ብዬ ከአምላኬ ስትላክ ለምህረት ሩፋኤል ብዬ ስትጠብቀኝ ቀንና ለሊት ሩፋኤል ብዬ ባስከፋህ በትግስት እለፈኝ ምልጃህ እረድኤት ያግዘኝ እኔን ይደግፈኝ 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 መዝሙር ዘማሪ ሚኪያስ መንገሻ ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩ‼️ ╔═✟✞════════════✟╗ ➡@Orthodox_mezmur13⬅️ ╚✟✞════════════✟✞╝
ጌታም ሊቃነ መላእክቱን ጠርቶ ቅዱስ ሩፋኤልን “ክብርህን ንገራቸው” አለው።መልአኩም ለጌታ ሰግዶ፣ ስሙን ለሚጠሩና መታሰቢያውን ለሚያደርጉ የሚሰጠውን ጸጋና ብዙ ምሥጢር ለሐዋርያት ገልጦላቸው ወደ ሰማይ ዐረገ። ተአምራቱና ቅዳሴ ቤቱ በመጽሐፈ ጦቢት፦ አዛርያን የተባለ ሰውን መስሎ ጦብያን ለትዳር አብቅቷል፤ ሣራን አስማንድዮስ ከተባለው ሰይጣን አድኗል፤ የጦቢትንም ዓይን አብርቷል። ቅዳሴ ቤቱ፦ በ4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በቅዱስ ቴዎፍሎስ ዘእስክንድርያ አማካኝነት በዓሣ አንበሪ ጀርባ ላይ የታነጸው ቤተ ክርስቲያኑ የተቀደሰበት ዕለት ነው።
በመልአኩ ጥበቃም ለ300 ዓመታት አገልግሎት ሰጥቷል።የቅዱስ ሩፋኤል ስሞችና ተግባራት መስተፍስሒ፦ ልቡናን ደስ የሚያሰኝ አቃቤ ሥራይ፦ ፈዋሽ ባለ መድኃኒት መዝገበ ጸሎት፦ የጸሎት መዝገብ መክፈቻ የተሰጠው ፈታሔ ማኅጸንና መወልድ፦ የሰውንም ሆነ የእንስሳትን ማኅጸን የሚፈታ፣ ምጥን የሚያቀል አዋላጅ (“ለሰብእ ወለእንስሳ ፈታሔ ማኅጸኖሙ አንተ”)
