ŃUR AL-HUDA ACADEMY
Open in Telegram
334
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ሠኞ ታህሣስ 15 /04/2016 ዓም የ8ተኛ እና የ6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ለሚኒስትሪ ፈተና ይረዳቸው ዘንድ የመጀመሪያውን የሞዴል ፈተና ጀምረዋል::
በ2016ዓ'ም በአነደኛው ወሠነ ትምህርት አጋማሽ ፈተና ከ12 የት/ት አይነቶች 10 ተምህርቶችን በመድፈን ከ3ተኛ እስከ 8ተኛ ክፍል ካሉ ተማሪዎች መካከል ተማሪ ሪታጅ ኦርዲን እና ተማሪ አህመድ አዲል ላቅ ያለ ውጤት በማስመዝገባቸው በዛሬው ዕለት ከት/ቤቱ የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል::
ዛሬ አርብ ህዳር 28/2016 ዓ'ም የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በጥያቄና መልስ ውድድር ,በነሺዳ,በቁራን እና በተለያዩ ዘዝግጅቶች በደማቅ ሁኔታ አክብረን አሳልፈናል::
ነገ ህዳር 17 የመጀመሪያ ሴሚስተር አጋመሽ ፈተና የምንጀምር መሆኑ ይታወቃል ስለዚህ ተማሪዎች ምሳ ይዘው የማይመጡና ግማሽ ቀን መሆኑን ወላጆችና ተማሪዎች እንድታውቁ ለማሳወቅ እንወዳለን :: ት/ቤቱ
ለኑርአልሁዳ ት/ቤት ወላጆችና ተማሪዎች ከሠኞ ህዳር 17_21/03/2016 ዓ,ም የመጀመሪያው ሴሚስተር የሚድ ፈተና በዚህ መርሃግብር መሰረት የምንሰጥ መሆኑን አስቀድመን በአክብሮት እናሳውቃለን::
