ማሕበረ ፃድቃን ዘሞጆ የጉዞና የበጎ አድራጎት ማሕበር
Open in Telegram
መንፈሳዊ የጉዞ ማስታወቂያዎችና የገዳማት ታሪኮች እንዲደርሳቹ ሊንኩን join ያርጉት ማንኛውንም አመታዊ የንግስ ጉዞ እናዘጋጃለን!!!
Show more347
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-230 days
Posts Archive
Repost from ማሕበረ ፃድቃን ዘሞጆ የጉዞና የበጎ አድራጎት ማሕበር
🔴ታላቅ መንፈሳዊ የንግስ ጉዞ ወደ🔴
ታላቋ ገዳም የጌታችን መስቀል ያረፈበት ሁላችንም በጉጉት በየ አመቱ የምትናፍቀን
🔴፨ግሸን ደብረ ከርቤ ፨🔴
🔴መነሻ መስከረም 17/2017 መመለሻ መስከረም 23/2017 ለ7 ቀናት የደርሶ መልስ ዋጋ ሙሉ መስተንግዶንና ማረፊያን ጨምሮ 6,000 ብር ብቻ።
🔴በግሸን ማርያም ቆይታ እርድም የምናካትት 🔴መሆኑን እንገልፃለን።
ምዝገባ ስለጀመርን ከዚህ በፊት ከማህበሩ ጋር ስትጓዙ የነበራቹ የማህበሩ ቋሚ አባላቶች እንዲሁም አዲስ ተመዝጋቢዎችንም ሁሉንም እኩል ስለምንመዘግብና ቦታ ሲሞላ ምዝገባ ስለምናቆም ፈጥነው ይመዝገቡ።
Repost from ማሕበረ ፃድቃን ዘሞጆ የጉዞና የበጎ አድራጎት ማሕበር
🔴ግሸን ማርያም ለመሔድ የተመዘገባቹና ነገር ግን ክፍያ ያላጠናቀቃቹ የሚቀርባችሁን ክፍያ እንድታጠናቅቁ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን።
🔴ያልተመዘገባቹና ለመሄድ የምትፈልጉ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥናቹ እንድትመዘገቡ ስንል እናሳስባለን።
Repost from ማሕበረ ፃድቃን ዘሞጆ የጉዞና የበጎ አድራጎት ማሕበር
🔴ታላቅ መንፈሳዊ የንግስ ጉዞ ወደ🔴
ታላቋ ገዳም የጌታችን መስቀል ያረፈበት ሁላችንም በጉጉት በየ አመቱ የምትናፍቀን
🔴፨ግሸን ደብረ ከርቤ ፨🔴
🔴መነሻ መስከረም 17/2017 መመለሻ መስከረም 23/2017 ለ7 ቀናት የደርሶ መልስ ዋጋ ሙሉ መስተንግዶንና ማረፊያን ጨምሮ 6,000 ብር ብቻ።
🔴በግሸን ማርያም ቆይታ እርድም የምናካትት 🔴መሆኑን እንገልፃለን።
ምዝገባ ስለጀመርን ከዚህ በፊት ከማህበሩ ጋር ስትጓዙ የነበራቹ የማህበሩ ቋሚ አባላቶች እንዲሁም አዲስ ተመዝጋቢዎችንም ሁሉንም እኩል ስለምንመዘግብና ቦታ ሲሞላ ምዝገባ ስለምናቆም ፈጥነው ይመዝገቡ።
🔴ግሸን ማርያም ለመሔድ የተመዘገባቹና ነገር ግን ክፍያ ያላጠናቀቃቹ የሚቀርባችሁን ክፍያ እንድታጠናቅቁ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን።
🔴ያልተመዘገባቹና ለመሄድ የምትፈልጉ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥናቹ እንድትመዘገቡ ስንል እናሳስባለን።
