cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

My youth age for christ GOSPEL MINISTRY! ወጣትነቴን ለክርስቶስ!!🇪🇹🇪🇹

ወጣትነቴን ለክርስቶስ የታዳጊዎችና የወጣቶች የወንጌል አገልግሎት 👉ወጣቶችንና ታዳጊ ወጣቶችን ስለወንጌል እውነት ያስተምራል!! እንዲሁም ለታዳጊ ወጣቶች ሁለንተናዊ የሆነ ስልጠና ይሰጣል!! 👉ከተማሪዎች ጋር በመሆን በትምህርት ቤቶች ወንጌልን እንሰራለን።

Show more
Advertising posts
280
Subscribers
-124 hours
No data7 days
+1130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Show all...
የእግዚአብሔር ኪዳን📜

የእግዚአብሔር ኪዳን የተሰኘው መፅሐፍ፦ ከእግዚአብሔር ለአንተ ያለህን ኪዳን ማወቅና መረዳትህ በሕይወት ላይ የምትነግስበት አንዲያ ቁልፍህ ነው!!

             "ቅርብ"  ሐምሌት በልጁን-||-New Song 🕐-5:12Min || 💾-4.8MB    
Show all...
🥰 4
👉እግዚአብሔር ለሰዎች ወዳጅ ሲያደርገን እነዚያ ሰዎች ወዳጅ ስለሚያስፈልጋቸው ብቻ ሳይሆን ክርስቶስ ኢየሱስ ስለሚያስፈልጋቸው ነው !! 👉በአካባቢያችን ላሉ ሰዎች (ለጓደኞቻችን ) ወንጌል እንዴት እንመስክር ? ለሚለው ሁለት የተጨመቁ ሀሳቦች ይኖሩኛል :- 1.በኑሮ           2.  በንግግር ➾አብረውን ለሚዘልቁ (classmates , neighbors ,......) ርዕሱን እና መግብያውን በንግግር ሀተታውን ግን በኑሮ ልንመሰክር ያስፈልጋል ➾አጭር ቆይታ ላላቸው ወይም እንዳጋጣሚ ላገኘናቸው አልያም አብረውን የሚዘልቁ ሆነውም strong intimacy ለመፍጠር ለሚከብዱ ደግሞ ጊዜ ሳያጠፉ በጥሩ approach እና ጠንካራ ጸሎት ነጭ ነጯን መናገር ያስፈልጋል ብዬ አስባለሁ ። እናንተስ ..........?
Show all...
🙏 7 4
የዚን ተጫዋች ሥራ ሳይ የገባኝ ነገር እግዚአብሔር እኛ በማናስበው መንገድ ሊያወራን,ከኛ ጋር ጊዜ ሊያሳልፍ, ሊመክረን, የልቡን ለልባችን ሊገልፅልን ፈልጎ እኛ ግን እንድንፀልይ ቃሉን እንድናነብ እሱን እንድንሰማ በሚፈልገን ጊዜ ሁሉ አልገኝ ስንለው ባልሰማ ላሽ ስንለው እርሱ ያዝናል ማዘን ብቻ ሳይሆን ∞ሰሞንኛ የሆነ ጌታን ማወቅ ∞ያኔ እኮ እንዲህ ነበር ብቻ የምንለው ∞የትውስታ ብቻ ይሆንብናል ማለት ነው ኤርምያስ 31 ላይ እኔ ባል ነበርኩ ለእስራኤል ግን እነሱ እኔን ላለመስማት ለጆሮዋቸው ለመንገዳቸው የሚመቻቸውን ይሰማሉ እኔን የህይወት ውሃ ምንጭን ትተዋል እያለ ይናገራል እዚጋ ronaldo "ሳያውቁት" አብሮ ሊጫወት ብዙ ሲጥር ነበር መጨረሻ ላይ ግን  ህፃን ልጅ ነበር አብሮት በደንብ ጊዜ ያሳለፈው አዎ በጊዜ ማሳለፍ ውስጥ ብዙ "ማወቅ"አለ እናማ ኤርሚያስ 31 ሲጨርስ ይሄ ጌታ የምህረት አምላክም አይደል አሁንም ምህረት አርጎ እንደገና እሱን ብቻ እንድንሰማው እንዳንጭበረበር እንድንረጋጋ እሱ ብቻ አምላክ እንደሆነ አውቀን እንድንኖርለት በምህረት እንደሚጎበኝ ይነግረናል 🤔🤗 ዛሬም እንድናውቀው ዝምታውን እንድንረዳው በሁካታም ውስጥ ያለውን የልቡን እንድናደምጥ ይፈልጋል🤗 Dr.saba lulu
Show all...
የቅድስናችን ጥግ ፀጋ የሌለበትን ቃል ከአንደበታችን እስከማናወጣበት የአንደበት መገራት ሲሆን ውጤቱ እና መገለጡም ፊቱን እና ክብሩን ማየት ነው!! አሜን!!🔥
Show all...
አባባ ዋንዳሮ‼️ ከዎላይታ የመጀመሪያዎቹ አሥር ክርስቲያኖች አንዱ አባባ ዋንዳሮ በመላዉ ወላይታ ወንጌል ይናገር ነበር። አንድ ቀን የአካባቢው ገዥ የነበሩት ፊታውራሪ ዶጊሶ አባባን አስይዘው "እምነትህን ካድ ያለዚያ መከራ ትቀበላለህ"  አሉት። "ከሆነ ጥሩ ላዳነኝ ጌታ ስል ደስ እያለኝ መከራ እቀበላለሁ"  አሉ ቆፍጠን ብለው። ‹‹እንደዚህ እንድትበረታ እንድትደፍር ማን አስተማረህ ›› "ሚስዮናዊያን ናቸዉ›" ‹‹ሚስዮናዊያን ወደመጡበት ሀገር ሄደዋል፣ ሊረዱህም ሆነ ሊያበረቱህ አሁን እዚህ የሉም፣ አንተ ለምን ትጨነቃለህ›› ‹‹እዉነት ነዉ፣ እነርሱ የሉም ነገር ግን እነርሱን የላካቸዉ አምላክ እዚህ አለ፡፡ እኔ የማገለግለው ሚስዮናዊያንን ሳይሆን እግ/ርን ነዉ፡፡የጠራኝና ያዳነኝ፣ አሁን እዚህ ያለና የሚያበረታኝ እርሱ እንጂ ነጮች ወይም ሚስዮናዊያን አይደሉም፡፡›› ከዚህ ንግግር በኋላ አባባ በገበያ መሬት ላይ በሆዱ ተኝቶ ጀርባዉ እንዲገረፍ አምስት ገራፊዎች ተመድበው ከሰዓት በኋላ ከዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ አንዱ ሲደክም ጅራፉን ለሌላዉ እያቀበለ፣ ፀሐይ እስኪጠልቅ ድረስ ተገረፈ፡፡ እንዲህ በዋጋ በመጣ ወንጌል ላይ አንቀልድ!! ጥላሁን ሁሴን (ለአምልኮቲዩብ እንደፃፈው) Subscribe Our YouTube channel https://youtu.be/Zm-qdcs5jhQ
Show all...
4
📖“በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአልና።” — ሮሜ 15፥4 በብሊዩ ኪዳን ዘመን የነበሩ ሰዎች ተምረውባቸው ጥፋትን እንዳያደርጉ የሚያደርጉአቸው ለትምህርታቸው የተጻፉ መፅሓፍት በሌሉበት ዘመን ነበር ኖረው ያለፉት፤በዚህም መካከል ነው እንደነ አብርሃም የመሰሉ የእምነት ሰዎች የተገኙት✨ ከክርስቶስ ውልደት በኋላ ያሉ ሰዎች ደግሞ በብሊዩ ዘመን ኖረው ስላለፉ ሰዎች በፅሑፍ እና በንግርት የቀረላቸውን ተምረው ነው ያለፉት። 😢በእኛ ዘመን የሚያሳዝነው በሁሉም ጎዳና ምሳሌ ሊሆኑ የሚችሉን ሰዎችን እግዚአብሔር በቅዱስ ቃሉ በኩል አስቀምጦልን እና ስህተታቸውን እና የሚያስከትለውን ውጤት በግልጥ ተቀምጦልን እያወቅን አሁንም ስህተታቸውን የምንደግም መሆናችን ሞኝ ያደርገናል😭 “የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።” — ሮሜ 12፥2
Show all...