MEEK MULTIMEDIA
◦Graphics Design ◦Film and Video Production ◦Sound Production ▸ Narration ▸ Voiceover ▸ Podcast ▸ Sound editing ▸ Advertisements 📞 0919484604 MEEK MULTIMEDIA @MeekMultimedia
Show more521
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-3530 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
◦Graphics Design
◦Film and Video Production
◦Sound Production
▸ Narration
▸ Voiceover
▸ Podcast
▸ Sound editing
▸ Advertisements
🟥🟥🟥🟥🟥🟥🟥🟥
Telegram = MEEK MULTIMEDIA
https://t.me/MeekMultimedia
FaceBook = Meek Multimedia
https://www.facebook.com/MeekMultimedia
https://www.facebook.com/MeekMultimedia
Tiktok = Meek Multimedia
https://vm.tiktok.com/MeekMultimedia
Gmail/Email = Meek Multimedia
[email protected]
🟥🟥🟥🟥🟥🟥🟥🟥
Photo unavailableShow in Telegram
MEEK MULTIMEDIA
ሰላም! ዋኖስ መስፍን እባላለኹ። ግራፊክስ ዲዛይነር ፣ ፊልም-ሠሪ ( Film Maker ) ፣ ተራኪ እና የልዩ-ፍላጎትና አካቶ ትምህርት ባለሞያና አሰልጣኝ ነኝ። ማንኛውም የምስልና የድምፅ ሥራዎች እንድሠራልዎ ሲፈልጉ በየዋኅነት ( Meek ) 'ላገለግልዎ ዝግጁ ነኝ!
በ +251919484604 ይደውሉልኝ! ወይም
በ @wa_nos ያነጋግሩኝ።
◦Graphics Design
◦Film and Video Production
◦Sound Production
▸ Narration
▸ Voiceover
▸ Podcast
▸ Sound editing
▸ Advertisements
MEEK MULTIMEDIA
@MeekMultimedia @wa_nos
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
◦Graphics Design
◦Film and Video Production
◦Sound Production
▸ Narration
▸ Voiceover
▸ Podcast
▸ Sound editing
▸ Advertisements
MEEK MULTIMEDIA
@MeekMultimedia
Telegram = MEEK MULTIMEDIA
@MeekMultimedia
FaceBook = Meek Multimedia
Tiktok = Meek Multimedia
@MeekMultimedia
Gmail/Email = Meek Multimedia
[email protected]
◦Graphics Design
◦Film and Video Production
◦Sound Production
▸ Narration
▸ Voiceover
▸ Podcast
▸ Sound editing
▸ Advertisements
MEEK MULTIMEDIA
@MeekMultimedia
"ግብፅ የአባይን ውሃ እና ግድቡን የፖለቲካ መልክ ለማሰጠት እየሄደች ያለችበት መንገድ የትኛውን አካል የሚጠቅም አይደለም" ፦ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ
አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል በውይይታቸውም ስለ ዓባይ ግድብ የተለያዩ ነጥቦችን አንስተዋል።
አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ምን አሉ?
አምባሳደሩ ግብፅ የአባይን ውሃ እና ግድቡን የፖለቲካ መልክ ለማሰጠት እየሄደች ያለችበት መንገድ የትኛውንም አካል የሚጠቅም አይደለም በማለት አጽንኦት ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው የታላቁ ህዳሴ ግድብን በሚመለከት የኢትዮጵያን አቋም ለሊቀመንበሩ ሲያስረዱ÷ "የሶስትዮሽ ድርድሩ በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስራ መከናወኑ መቀጠል እንዳለበት ኢትዮጵያ የፀና አቋም አላት" ሲሉ ተደምጠዋል።
አምባሳደሩ አክለው ይህ እንቅስቃሴ ተገቶ መሬት ላይ ያለውን እውነት መነሻ ያደረገ ወይይትና ድርድር እንዲቀጥል ህብረቱ በጎ ሚናውን ይወጣል በማለት ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
የህብረቱ ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት ምን አሉ?
ሊቀመንበሩ አባይ አፍሪካዊ ወንዝ በመሆኑ አጀንዳው አህጉራዊ መሆን እንዳለበት ህብረቱ እንደሚያምን ገልፀዋል።
ድርድሩም በአፍሪካ ማዕቀፍ እልባት እንዲያገኝ ህብረቱ የማያይቋረጥ ድጋፍ እንደሚያደርግ አንስተዋል፡፡
ህብረቱ በሚያከናውነው ተቋማዊ ሪፎርምም የሰራተኞችን መብትና ጥቅም ባከበረ መልኩ እንደሆነ ማረጋገጣቸውን ጨምሮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡
የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ቀጥሎ እየተካሄደ ሲሆን የውሃ ሙሌት በቀጣዩ ክረምት የሚይዘው የውሃ መጠን ከ22 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ወደ 42 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ከፍ እንደሚልና ቀሪ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ ከ50 ቢሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ያስፈልጋል ተብሏል።
@tikvahethiopia20
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.