en
Feedback
ቤተል የአለም ብርሃን መ.ክ.ቤ.ክ ወጣቶች

ቤተል የአለም ብርሃን መ.ክ.ቤ.ክ ወጣቶች

Open in Telegram

"በቃልና በኑሮ በፍቅርም በእምነትም በንጽሕናም ለሚያምኑቱ ምሳሌ ሁን እንጂ፥ ማንም ታናሽነትህን አይናቀው።" (1 ጢሞ 4: 11-12)

Show more
256
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!

የጉዞ ማሳሰቢያዎች 🍸🥄🥄🥄 🔔🔔🔔🔔🔔🔔 ሰላም ሁላችሁም 👋👋👋 - የጉዞ ያላስገባችሁ ወጣቶች ለአስጠኝዎቻችሁ ካሁኑ ላኩላቸው፡፡ ✈️✈️✈️ - ያልተመዘገባችሁ ታዳጊዎችም ካሁሉ ለአቤ
የጉዞ ማሳሰቢያዎች 🍸🥄🥄🥄 🔔🔔🔔🔔🔔🔔 ሰላም ሁላችሁም 👋👋👋 - የጉዞ ያላስገባችሁ ወጣቶች ለአስጠኝዎቻችሁ ካሁኑ ላኩላቸው፡፡ ✈️✈️✈️ - ያልተመዘገባችሁ ታዳጊዎችም ካሁሉ ለአቤ / ለታዳጊ አገልግሎት አስባባሪዎች ቶሎ ላኩ ✈️✈️✈️ - ደብረዘይት መኮንኖች ዋና ስለሚኖር የምትፈልጉ ሁሉ የዋና ልብስ ይዛችሁ ኑ 🏖 - ዕድሜ ከ 15 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች በጉዞ አይሳተፉም፡፡ - ባስ የሚነሳው ከቸርች በጠዋት 1 ሰዓት ነው 1፡00 ቁርሳችንን እዚው እንበላለን ሳናረፍድ እንምጣ፡፡ - ከአቅማችሁ በላይ ስለሆነ መክፈል ያልቻላችሁ መ/ቢ ሽሜን ወይም አማንን አግኙ መልካም ጉዞ

ዕድሜያቸው ከ 10 - 18 አመት ልጆች ያላችሁ ወላጆች በሙሉ “ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።”   — ኤፌሶን 5፥16 የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 15 2016 ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ የሚነሮውን ልዩ የስልጠናና የውይይት ፕሮግራም እንዳይቀሩ።         ቤተል የአለም ብርሃን ቤ/ን

👉 የመበራረክ ቀን 👈 በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የሰኔ ወር የመቀባበልና የመበራረክ  ወር ስለሆነ ነገ ሰኔ 9 ቀን 2016 ዓ.ም የቤተክርስቲያን ሽማግሌዎችና ምዕመናን የሙሉ ጊዜ አገልጋዮችን ፣ የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች ምዕመናንን የሚባርኩበት ጊዜ   ስለሆነ የቤተክርስቲያናችን ምዕመናን በሙሉ በመደበኛ የአምልኮ ሰዓት ከጠዋቱ 3:30 ላይ በመገኘት የበረከቱ ተካፋዮች እንድትሆኑ በአክብሮት እንጋብዛለን ። ጌታ ይባርካችሁ!!!

የ ወ/ም ጥላሁን ዲባባ እና የ እህታችን ሌንሳ ፋንታሁን የቃል ኪዳን ስነ-ስርዓት ቅዳሜ ፤ ሰኔ 8፣2016 ዓ.ም ከ ቀኑ 5:00 በቤተል የአለም ብርሀን መሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ስለሚፈፀም በ
+4
የ ወ/ም ጥላሁን ዲባባ እና የ እህታችን ሌንሳ ፋንታሁን የቃል ኪዳን ስነ-ስርዓት ቅዳሜ ፤ ሰኔ 8፣2016 ዓ.ም ከ ቀኑ 5:00 በቤተል የአለም ብርሀን መሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ስለሚፈፀም በ ⛪ በመገኘት አብረዉ ጌታን እንዲያመልኩ እንጋብዝዎታለን።

------------ ደ ረ ሰ ------------
------------ ደ ረ ሰ ------------

------------ ደ ረ ሰ ------------

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የ4 አብያተ ክርስቲያናትና ሚኒስትሪዎች ሠርተፍኬት #እንዲሰረዝ መወሰኑን አሳውቋል። ሠርተፍኬታቸው የተሰረዘው ፦ 1ኛ. ጋድስ ላይት ግሎሪ ኢንተርናሽናል ሚኒስትሪ ➡️ ነብይ ኢዮብ ጭሮ 2ኛ. ገዥዋ ዓለም አቀፍ የክርስቶስ ቤተክርስቲያን ➡️ መጋቢ ካሳ ኪራጋ 3ኛ. የሰማይቱ ጽዮን ማኅበርተኞች የክርስቶስ ቤተክርስቲያን ➡️ መጋቢ ሚስጥሩ መዝገቡ 4ኛ. የእግዚአብሔር መንግስት እውነት ዓለም አቀፍ ሚኒስትሪ ➡️ መጋቢ  ቢንያም ሽታዬ ... ናቸው። ውሳኔው የተለለፈባቸው በስህተት ትምህርትና ልምምዶች ምክንያት ነው። ካውንስሉ እነዚህ አካላት የተሰጣቸውን የሕግ ከለላ በመጠቀም ከመጽሐፍ ቅዱስ አስተምሮና ጤናማ ሥነ ምግባር ውጭ የሆነ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ እንደነበሩ ገልጿል። ከዚህ ተግባራቸው ይመለሱ ዘንድም አስፈላጊውን ትምህርትና ምክር ሲሰጥ ቆይቷል። ይሁን እንጂ ምክሩ ተቀበለው ሕዝብን ከሚያሳስት ተግባራቸው #ለመመለስ ፈቃደኛ ሆነው ባለመገኘታቸው ሠርተፍኬታቸው እንዲሰረዝ ወስኗል።

ነገ ይጀመራል 12 ሰዓት ቤ/ክ እንገናኝ