en
Feedback
Empowering Students for Achievement

Empowering Students for Achievement

Open in Telegram

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
212
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
In this platform students will benefit strategies how to self taught, basic instrument to facilitate the learning process and
In this platform students will benefit strategies how to self taught, basic instrument to facilitate the learning process and, guidance and support through out their entire Academics.

12ኛ እና የ8ኛ ክፍልን በሚመለከት ፦ የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ሐረጓ ማሞ ከ12ኛ እና ከ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ጋር በተያያዘ ተከታዩን ብለውናል
+1
12ኛ እና የ8ኛ ክፍልን በሚመለከት ፦ የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ሐረጓ ማሞ ከ12ኛ እና ከ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ጋር በተያያዘ ተከታዩን ብለውናል ፦ - የ12ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተና በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲሰጥ በቅድሚያ ትምህርት ቤቶች ኮቪድ-19 መከላከልን መርህ ባደረገ መልኩ ዝግጅት ሙሉ በሙሉ ማጠናቀቅ ይጠበቅባቸዋል። - ከፈተናው አስቀድሞ የትምህርት ቤቶችን ዝግጁነት የማረጋገጥ ስራ በትምህርት ሚኒስቴር ይሰራል። - ይህ ተግባራዊ እንዲሆን ሁሉም ትምህርት ቤቶች ፣ የጤና ተቋማት፣ ወላጆች፣ አጠቃላይ ማህበረሰቡ ርብርብ እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል። - የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የ11ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀቁ እና የ12ኛ ክፍልን የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ መሆን አለባቸው። - የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች የ7ኛ ክፍልን ትምህርት ያጠናቀቁ እና የ8ኛ ክፍልን የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል። - ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው በሙሉ አቅም እንዲመለሱ የስነ ልቦና ድጋፍ ይደረግላቸዋል። - የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና እና ምዝገባ በኦንላይን ይካሄዳል። ተማሪዎች የ45 ቀን የክለሳ እና የቴክኖሎጂ መለማመጃ ጊዜም ይኖራቸዋል። - በነገራችን ላይ ትምህርት ቤቶች የሚከፈቱት ፣ ፈተናዎችም የሚሰጡት ትምህርት ቤቶች አስፈላጊውን ቅድመ ጥንቃቄ ማሟላት ሲችሉ ብቻ ነው። - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ቤቶች እንዲከፈቱ ያቅስመጣቸው ቅድመ ሆኔታዎች ሳይሸራረፉ እንዲተገበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት ጥሪ አቅርቧል። @ESApt @ESApt

የትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ! ትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ-19ኝን ለመከላከል የተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎችን በ3 ሳምንታት ውስጥ ያሟሉ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ ወስኗል። የዓለም የጤና ድርጅት እ
የትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ! ትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ-19ኝን ለመከላከል የተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎችን በ3 ሳምንታት ውስጥ ያሟሉ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ ወስኗል። የዓለም የጤና ድርጅት እንዲሁም የጤና ሚኒስቴር ወረርሽኙን ለመከላከል ባስቀመጡት ቅድመ ሁኔታ መሰረት ትምህርት ቤቶች ከመከፈታቸው በፊት ፦ • በመድሃኒት ማፅዳት፣ • የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ማድርግ • የእጅ ማፅጃ ማሟላት እንዲሁም አካላዊ ርቀትን ማስተግበር ይጠበቅባቸዋል፡፡ ለሌሎች አገልግሎቶች ውልው የነበሩ ትምህርት ቤቶችም አስፈላጊውን የማስተካከያ ስራ ሊሰራላቸው ይገባል ተብሏል። እንደየ ትምህርት ቤቶቹ ነባራዊ ሁኔታ ትምህርት በፈረቃ እና አንድ ቀን በመዝለል ተራ ሊያስተምሩም ይችላሉ፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው መስፈርት መሰረት በአንድ ክፍል ውስጥ ከ20 እስከ 25 ተማሪዎች ማስተማር የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል። (MoE) @ESApt @ESApt

ተጨማሪ ፦ የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሕዳር 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ/ም የሚሰጥ ሲሆን ፈተና ላይ መቀመጥ የሚችሉት 7ኛ ክፍልን ተምረው ያጠናቀቁና የ8ኛ ክፍልን የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት የተ
ተጨማሪ ፦ የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሕዳር 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ/ም የሚሰጥ ሲሆን ፈተና ላይ መቀመጥ የሚችሉት 7ኛ ክፍልን ተምረው ያጠናቀቁና የ8ኛ ክፍልን የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ ናቸው። በተመሳሳይ ደግሞ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መውሰድ የሚችሉት የ11ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀቁ እና የ12ኛ ክፍልን የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ ናቸው ተብሏል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሕዳር 28 እስከ ታህሳስ 1 ቀን 2013 ዓ/ም እንደሚሰጥ ምክረ ሀሳብ ቀርቧል። (MoE) @ESApt @ESApt

ትምህርት ቤቶችን ዳግም መክፈት በሚቻልበት የውሳኔ ሃሳብ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተገኙበት ውይይት እየተካሄደ ነው። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እየተካሄደ ባለው ውይይት የት
ትምህርት ቤቶችን ዳግም መክፈት በሚቻልበት የውሳኔ ሃሳብ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተገኙበት ውይይት እየተካሄደ ነው። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እየተካሄደ ባለው ውይይት የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሌሎች ሚኒስትሮችም ተገኝተዋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ትምህርት ቤቶችን ዳግም ለመክፈት ስለቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ገለፃ አድርገዋል። በዚሁ መሰረት የትምህርት ቤት አከፋፈት ሂደቱ በሶስት ዙር እንደሚከናወን አስታውቀዋል ፦ - በመጀመሪያው ዙር ጥቅምት 9 ቀን 2013 ዓ.ም በገጠር ወረዳ እና ቀበሌ ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ፤ - በ2ኛ ዙር ጥቅምት 16 ቀን 2013 በሁሉም የዞን እና የክልል ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ፤ - በአዲስ አበባና በፊንፊኔ ዙሪያ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችም ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ትምህርት እንዲጀምሩ የውሳኔ ምክረ ሀሳብ ቀርቧል። (MoE) @ESApt @ESApt

Dear Esteemed Members, ESA collaburating with Ahadu Tutoring Center started to work with entire students endeavor and broader
Dear Esteemed Members, ESA collaburating with Ahadu Tutoring Center started to work with entire students endeavor and broader ones horizon. We have created online tutoring as well. Contact us website http://empoweringstudentforachievement.com/ Email sutuealgamine@gmail.com Facebook page Empowering Student for Achievement Twitter @empowering_for Instagram @empowering_student Telegram @Sutueal

AnimatedSticker.tgs0.24 KB

☝️ Oil paintings acrylic paintings, one of our member channel. Join the channel if you wanna order painting as well as fulfill your interest of art.

We are happy to look forward to hear from you 😊!
We are happy to look forward to hear from you 😊!

Dear Members, we organized a special tutoring session in this summer. We are happy to be with you at any time through phone c
Dear Members, we organized a special tutoring session in this summer. We are happy to be with you at any time through phone call and Internet. We prepared free offer for few student. Contact us.

We are happy to shared with you our first tutorial video. We are honor to shoot this video even though there was a lot of difficulty. This Youtube channel help to empower students both by enlighten the academics and providing them a centric campus. We put the link below, subscribe and comment us. Moreover, we want volunteer like editor, camera man, writer ... and Donor who can help us with camera, place for shooting the video, Internet ... Thanks for being with us. In our next message we will send the full description of the video. https://m.youtube.com/watch?reload=9&v=Z7Pq1fj4c4U

Writing College Application Essays by Sarah Perkins on Tuesday, May 19 from 10:00 am - 11:00 am Sign up for the event at http
Writing College Application Essays by Sarah Perkins on Tuesday, May 19 from 10:00 am - 11:00 am Sign up for the event at https://bit.ly/essayWr @addisamcenter

EducationUSA Virtual Individual Advising Session If you have attended one of our EducationUSA Group Advising sessions and hav
EducationUSA Virtual Individual Advising Session  If you have attended one of our EducationUSA Group Advising sessions and have a specific question or encountered challenges in your college application process, please reserve your time slot by registering at https://bit.ly/edUSAInd to attend the virtual individual advising session on Friday, May 8, 2020 from 10:00 am - 12:00 pm. @addisamcenter

In this platform students will benefit strategies how to self taught, basic instrument to facilitate the learning process and
In this platform students will benefit strategies how to self taught, basic instrument to facilitate the learning process and, guidance and support through out their entire Academics.

Empowering Students for Achievement established in 2017. In the beginning, it was a small club which formerly called Afta-Take ICT and Innovation. It was mainly focus on promoting technology for the wider young population. Moreover, inspiring and motivating youngs in order to create a sustainable generation. It was found in Bole Sub City, Wereda 03 youngth center and recognised by the government. However, the club wouldn't able to stand by its own and organise different activities which had been planned. The club didn't supported by government or private organization in any thing. We planned to start in a new form that can enable us to make a new thing. One of the reformation is to chage the name, to Empowering Students for Achievement, and improve the structure. The structural improvement design into a Association, instead of club, and focus on build a centric campus. Education is one of vital thing which need to be prioritised. In order to create committed, reciliance and problem solving generation at list their should be school. We believed that school is the foundation of knowledge.To make it happen we are planning to start fund rising program. All the money which collected from the program will be put on to build the school. Beside on building school, we help students through out their entire academics like by advising , tutoring and facilitating easiest way to connect them to the real world. Each student have a tutor which can play a significant role for personal and intellectual growth. In this process students not only obtain knowledge but also approach and skill on managing their time, resource and potential. To proceed the building we organized a fund rising program that have different forms. What we first plan is that we just shoot academical videos then we organised the video in to CD form and also uploading in Youtube. The CDs will be sell for students by moving every schools and get money from youtube if we have more subscriber and viewer. All the money which will be received from this program will support the project to build the school. To make the fund rising program happen, there are some basic needs. We are preparing our first video related with Corona. The next video will be normal academics like starting from grade 1 till 12. We get space in Amercan center inside Wemezekr library, Bherawi. We need volunteers and donor in order to make it happen. Please contact @Sutueal or check our website http://empoweringstudentforachievement.com/ or be Email sutuealgamine@gmail.com Facebook page Empowering Student for Achievement Twitter @empowering_for Instagram @empowering_student