ፖሊ ግቢ ጉባኤ
Open in Telegram
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን፤ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖሊ ግቢ ጉባኤ መርሃግብራትና፤ ወቅታዊ የግቢ ጉባኤው መረጃዎች የሚቀርቡበት ቻናል ነው። ለሃሳብና አስተያየቶቻችሁ ☝️👉 @mkpolybot ለመድሎተ አሚን ጥያቄዎቻችሁ ☝️👉 @NikiyamkBot መጻሕፍትን ለማንበብ ☝️👉 @polylibrary ላይ ያስቀምጡልን።
Show more3 600
Subscribers
+424 hours
+137 days
+2830 days
Posts Archive
3 598
ለተከታታይ ቀናት የወረብ ጥናት ☺️
🔶ውድ ተመራቂያን እንደሚታወቀው እሁድ በ21/10/2018 ለሁሉም ኦርቶዶክስ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ሰላም አርጊው ማርያም ምርቃት ይኖራል።
🔶 እዚህ መርሃ ግብር ላይ ደግሞ እንደ እኛ ግቢ ጉባኤ ወረብ በመዘጋጀት ላይ እንገኛለን ስለሆነም በፈተና ምክንያት በደንብ ስላልተዘጋጀን ከዚህ በኋላ ባሉት ቀናት ተከታታይ ጥናት ስለሚኖር ተቀሳቅሰን በሰዓት በመገኘት እንድናጠና ይሁን።
ነገ ማክሰኞ ከቀኑ 9፡00 -11፡30 ጥናት ይኖራል
ቦታ፡ ግቢ ጉባኤ አዳራሽ
ሰላመ እግዚአብሔር አይለየን 🙏
3 598
በጉጉት የምንጠብቀው ቀን ደረሰ🎉
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ ተመራቂዎች
ነገ ማለትም እሁድ ከ ቀኑ 8:30 መርሃ ግብሮቻችን ስለሚጀምሩ
የመጀመሪያው ፕሮግራም ፎቶ መነሳት (photo shoot ) ስለሆነ እና መጀመሪያ ካለፈን ድጋሚ ለመነሳት ስለማንችልበተባለው ቦታ (ከራዲዮን)በሰአቱ እንገኝ አደራ በማርፈዳችን ምክኒያት ለዘመናት ማስታወሻ የሚሆኑንን ፎቶዎች እንዳናጣ! ⏰ሰዓት:- 8:30 📆ቀን:- 14/10/2018 ዓ.ም 🏛ቦታ:- ከራድዮን ሆቴል ቀበሌ 04 ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያቤት ፊት ለፊት ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ 📩@polygbigubaecommentbox ለሃሳብ አስተያየትዎ 📚@polylibrary መፅሐፍትን ለማንበብ 📖@polytmhirt ለኮርስ 📷@mkpoly_gallery የፎቶ እና ቪዲዮ ማኅደር ────────── ✦ ────────── Telegram | Instagram
3 598
እንዴት ናችሁ ውዶቼ 👋
ከይቅርታ ጋር የዛሬው አዳር ምቹ ቦታ ባለመገኘቱ ምክንያት ቀርቶ ምሽት 11፡00 ሆኗል ዘይግተን በማሳወቃችን አሁንም በድጋሚ ይቅርታ እንጠይቃለን ።
ዛሬ ቅዳሜ ምሽት 11፡00
ቦታ ግቢ ጉባኤ አዳራሽ
3 598
ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ ተመራቂያን
የመውጫ ፈተና የተፈተናችሁ እንኳን በሰላም ጨረሳችሁ ፤ ገና ለምትፈተኑ ደግሞ መልካም ፈተና ይሁንላችሁ እያልኩኝ
ቅዳሜ ለእሁድ አዳር የወረብ ልምምድ ስለሚኖር ሁላችንም ከአሁኑ አስበንበት ሌላ ፕሮግራም ሳንዳንደርብ እንድንገኝ ይሁን ።
ድምፁ መልካም በሆነ ጸናጽል አመስግኑት፤ እልልታ ባለው ጸናጽል አመስግኑት ፤ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን => መዝ 150፥5-6⏰ ምሽት 2፡00 📅 ቅዳሜ በ13 - 2018 ዓ.ም ⛪️ ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
3 598
ልዩ የGC እራት መግቢያ ትኬት ሳይገዙ አልፈዎታልን!😚
እንግድያውስ ነገ የመጨረሻው ትኬት መሸጫ ቀን ነው። ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል ፈጥነው ይግዙ ።
👬እርስዎ ሲገዙ ጓደኛዎን አይርሱት ፣ መልዕክቱን ያድርሱት ፣ፕሮግራሙን አብረው ያሳልፉት ።📞
0908011840 (ንዋይ)
📞 0973438584 (እህተ ሙሴ)
📆ቀን:- የመጨረሻ ነገ 09/10/2018 ዓ.ም
────────── ✦ ──────────
ፖሊ ግቢ ጉባኤ
📩@polygbigubaecommentbox ለሃሳብ አስተያየትዎ
📚@polylibrary መፅሐፍትን ለማንበብ
📖@polytmhirt ለኮርስ
📷@mkpoly_gallery የፎቶ እና ቪዲዮ ማኅደር
────────── ✦ ──────────
Telegram | Instagram3 598
ታውቃላችሁ አይደል 🤔?
የተመራቂ ተማሪዎች ወረብ ጥናት መጀመሩን ግን የምትቀሩበት ምክንያት የወረብ እንቅስቃሴ ስለማንችል ነው ብላችሁ እንደሆነ ሰምቻለሁ ፤ ይሁን እንጂ ፍላጎት ኖሮት አልችልም ብሎ ማንም ከምስጋናው እንዳይቀር ታስቦ የወረብ እንቅስቃሴ ልምምድ ስለተዘጋጀ መለማመድ የምትፈልጉ በሙሉ በሰዓት እንድትገኙ ይሁን።
ድምፁ መልካም በሆነ ጸናጽል አመስግኑት፤ እልልታ ባለው ጸናጽል አመስግኑት ፤ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን => መዝ 150፥5-6⏰ 11፡00 📅 እሁድ 7 - 2018 ዓ.ም ⛪️ ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
3 598
የማይረሳ ትዝታ በ450 ብር ብቻ 🙏
ውድ ተመራቂዎቻችን እንዴት አላችሁ ? በጉጉት የምንጠብቀው የGC የጋራ ማዕድ መርሐ ግብር በታዋቂው ከራዲዮን ሆቴል በድምቀት ተዛጋጅቷል።
በዕለቱም
➊ ትምህርት
➋ መዝሙር
❸ አዝናኝ ጨዋታዎች
❹ የተለያዩ ሽልማቶች
➎ የፎቶ መርሐ ግብር
➏ የልምድ ልውውጥ
እነዚህን የመሰሉ የማይረሱ ትዝታዎች የሚፈጥሩ አዕምሮ የሚያድሱ ልዩ ልዩ መርሐ ግብር ተዘጋጅተዋል።
ይህ እንደዚህ ከተዘጋጀ ከእኛ ፣ከዕርስዎ ምን ይጠበቃል ?
ከተጠቀሱት ቀናት በፊት ብር በመላክ የፕሮግራሙ ተሳተፊ ይሁኑ !
📅 ቀን:- እስከ 09/10/2018 ዓ.ም
🏛 ቦታ:- ከራዲዮን ሆቴል
────────── ✦ ──────────
ፖሊ ግቢ ጉባኤ
📩@polygbigubaecommentbox ለሃሳብ አስተያየትዎ
📚@polylibrary መፅሐፍትን ለማንበብ
📖@polytmhirt ለኮርስ
📷@mkpoly_gallery የፎቶ እና ቪዲዮ ማኅደር
────────── ✦ ──────────
Telegram | Instagram
3 598
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የ2018 ተመራቂ ተማሪዎቻችን!
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችኹ መዝ 117÷26🔶የወረብ ዝማሬ ጥናታችን ሃሙስ ስለሚቀጥል የተለቀቁትን ዜማዎች አዳጠን ሁላችንም ተመራቂ ተማሪዎች ተቀሳቅሰን በሰአት እንድንገኝ ይሁን። ✨ኑ! አብረን አጥንተን በምርቃታችን ዕለት ለአምላካችን በዝማሬ ምስጋናን እናቅርብ🤲 ⏰ሰዓት: 10:30 📅ቀን: ሃሙስ 4 - 2018 ዓ.ም ⛪️ቦታ: ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
3 598
የአሻራችን መዝጊያ፣ የትዝታችን መጀመሪያ!
እሰይ! አመቱ እየተገባደደ ነው። የዘራነውን ፍሬ ልናይ፣ ከኖርነው ማህደር ዘግነን ትውስታን ልንቸረችር፣ መልካሙን ጊዜ በሀሴት ልናወሳ፣ የሚያልፉ የማይመስሉ ቀናቶችን አንስተንም ፈገግ ልንል፤ ከምንም በላይ ሁሉን በቸርነቱ ያሳለፈንን ልዑል እግዚአብሔርን እናመሰግነው ዘንድ አመቱ እያለቀ ነው። ተመስገን 🙏
የተጀመረ ሁሉ ፍጻሜ አለውና፣ በግቢያችን ያላቸውን ቆይታ የጨረሱ ውድ ወንድሞቻችንንና እህቶቻችንን ከቤቱ መርቀን ለመሰናበት ቀጠሮ ይዘናል 🥹።
ለፖሊ ግቢ ጉባኤ 2026 ተመራቂዎች የተዘጋጀ ልዩ የGC እራት
ይህ ድግስ ለእናንተ ለ2016 ዓ.ም ተመራቂዎቻችን ነው! አመታችንን ላደመቃችኋት፣ ላሳመራችሁልን፣ ሙሉ ግቢ ጉባኤውን በፍቅር ላስተዳደራችሁ፣ ደከመን ሳትሉ እርስ በርስ ለተደጋገፋችሁ፣ እስከ መጨረሻው አሻራችሁን ጥላችሁ ለሄዳችሁ ሁሉ።
በዛች ልዩ ምሽት:-
🔷ትምህርት
🔹መዝሙር
🔸አዝናኝ ጨዋታዎች
🔸የተለያዩ ሽልማቶች
🔹የፎቶ መርሐ ግብር
🔷የልምድ ልውውጥ
Dress Code፦
ለወንድሞች፦ ሱፍ
ለእህቶች፦ የሀበሻ ቀሚስ
🗓ቀን፦ ሰኔ 14 (እሁድ አመሻሽ)
🕦 ሰዓት፦ ከምሽቱ 9:30 ጀምሮ
🏛 ቦታ፦ ከራድዮን ሆቴል (Keradion Hotel)
🎟️ የመግቢያ ዋጋ፦ 450 ብር
📞
0908011840 (ንዋይ)
📞 0973438584 (እህተ ሙሴ)
ትኬቱን እስከ ሰኔ 9 ድረስ በመቁረጥ የፕሮግራሙ ተካፋይ ይሁኑ!
────────── ✦ ──────────
ፖሊ ግቢ ጉባኤ
📷@mkpoly_gallery ፎቶዎቻችን
────────── ✦ ──────────
Telegram | Instagram3 598
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የ2018 ተመራቂ ተማሪዎቻችን!
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችኹ መዝ 117÷26🔶እንደሚታወቀው የተመራቂ ተማሪዎች የወረብ ዝማሬ ጥናት ተጀመሯል ስለሆነም ነገ ሰኞ ስለሚቀጥል ትናንት ቅዳሜ የተገኛችሁም ሌሎች ሳይመቻችሁ ያልመጣችሁም በሙሉ ተቀሳቅሰን በሰአት እንድንገኝ ይሁን። ✨ኑ! አብረን አጥንተን በምርቃታችን ዕለት ለአምላካችን በዝማሬ ምስጋናን እናቅርብ🤲 ⏰ሰዓት: 11:00 📅ቀን: ሰኞ ሰኔ 1-2018 ዓ.ም ⛪️ቦታ: ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
3 598
የማይረሳ ትዝታ በ450 ብር ብቻ 🙏
ውድ ተመራቂዎቻችን እንዴት አላችሁ ? በጉጉት የምንጠብቀው የGC የጋራ ማዕድ መርሐ ግብር በታዋቂው ከራዲዮን ሆቴል በድምቀት ተዛጋጅቷል።
በዕለቱም
➊ ትምህርት
➋ መዝሙር
❸ አዝናኝ ጨዋታዎች
❹ የተለያዩ ሽልማቶች
➎ የፎቶ መርሐ ግብር
➏ የልምድ ልውውጥ
እነዚህን የመሰሉ የማይረሱ ትዝታዎች የሚፈጥሩ አዕምሮ የሚያድሱ ልዩ ልዩ መርሐ ግብር ተዘጋጅተዋል።
ይህ እንደዚህ ከተዘጋጀ ከእኛ ፣ከዕርስዎ ምን ይጠበቃል ?
ከተጠቀሱት ቀናት በፊት ብር በመላክ የፕሮግራሙ ተሳተፊ ይሁኑ !
📅 ቀን:- እስከ 09/10/2018 ዓ.ም
🏛 ቦታ:- ከራዲዮን ሆቴል
────────── ✦ ──────────
ፖሊ ግቢ ጉባኤ
📩@polygbigubaecommentbox ለሃሳብ አስተያየትዎ
📚@polylibrary መፅሐፍትን ለማንበብ
📖@polytmhirt ለኮርስ
📷@mkpoly_gallery የፎቶ እና ቪዲዮ ማኅደር
────────── ✦ ──────────
Telegram | Instagram
3 598
ደረሰ ደረሰ ደረሰ 🤔
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችኹ መዝ 117÷26
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የ2018 ተመራቂ ተማሪዎቻችን!
🔶ሁላችንም በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የተመራቂ ተማሪዎች የወረብ ዝማሬ ጥናት ሊጀመር ነው ፤ ማንኛውም ተመራቂ ማጥናት ስለሚችል ተቀሳቅሰን በሰአት እንድንገኝ ይሁን።
ብቻን መምጣት አይቻልም
✨ኑ! አብረን አጥንተን በምርቃታችን ዕለት ለአምላካችን በዝማሬ ምስጋናን እናቅርብ🤲
⏰ሰዓት: 11:00
📅ቀን: ቅዳሜ ግንቦት 29-2018 ዓ.ም
⛪️ቦታ: ግቢ ጉባኤው አዳራሽ
────────── ✦ ──────────
ፖሊ ግቢ ጉባኤ
📩@polygbigubaecommentbox ለሃሳብ አስተያየትዎ
📚@polylibrary መፅሐፍትን ለማንበብ
📖@polytmhirt ለኮርስ
📷@mkpoly_gallery የፎቶ እና ቪዲዮ ማኅደር
────────── ✦ ──────────
Telegram | Instagram
3 598
ደረሰ ደረሰ ደረሰ 🤔
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችኹ መዝ 117÷26ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የ2018 ተመራቂ ተማሪዎቻችን! 🔶ሁላችንም በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የተመራቂ ተማሪዎች የወረብ ዝማሬ ጥናት ሊጀመር ነው ፤ ማንኛውም ተመራቂ ማጥናት ስለሚችል ተቀሳቅሰን በሰአት እንድንገኝ ይሁን። ብቻን መምጣት አይቻልም ✨ኑ! አብረን አጥንተን በምርቃታችን ዕለት ለአምላካችን በዝማሬ ምስጋናን እናቅርብ🤲 ⏰ሰዓት: 11:00 📅ቀን: ቅዳሜ ግንቦት 29-2018 ዓ.ም ⛪️ቦታ: ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ 📩@polygbigubaecommentbox ለሃሳብ አስተያየትዎ 📚@polylibrary መፅሐፍትን ለማንበብ 📖@polytmhirt ለኮርስ 📷@mkpoly_gallery የፎቶ እና ቪዲዮ ማኅደር ────────── ✦ ────────── Telegram | Instagram
3 598
ፈተና አልቋል ብየ ሳላይ አሳለፍኩት!
ፈተናውን ጨርሸ ከግቢ ለመውጣት ክሊራንስ በማስፈረም ላይ እያለሁ፣ሁለት ወንድሞች ዛሬ ግን ቤተክርስቲያን አንሄድም እንሄዳለን እየተበባሉ ሲነጋገሩ ሰማኋቸው ።
ከመሀል አንደኛው ግን ምን አለ ? ብሎ ይጠይቀዋል፣ ወንድሜ እንዴት ቴሌግራም አልገባህም ዛሬ ? አዎ አልገባሁም አለው ።ዛሬማ የመጨረሻው የስንብት መርሐ ግብር በአብነት ተማሪዎች አዘጋጅነት ተዘጋጅቷል ።
በመርሐ ግብሩም :-
➊ መመዝሙር
❷ ስነ ፅሑፍ
❸ ትምህርት እና
❹ የፀሎተ ማርያም መርሐ ግብር ያካትታል አለው ።
ከዚያም መለስ ብዬ ወደ ቴሌግራም ገብቸ ሳይ ግን አሳልፌዋለሁ ። አይ አልኩኝ በራሴ ......
የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳን መላእክት ተራዳኝነት አይለየን።
ማሳሰቢያ: ዲያቆናት ቀደም ብላችሁ ዳዊት እየያዛችሁ እንድትገኙ።
እኔ እንዳሳለፍኩት ፣ ጓደኛዎን አይለፉ! 👬
⏰ ምሽት 11:00
📆 18/09/018 ዓም
🏛 ቤተ ያሬድ /ግቢ ጉባዔው አዳራሽ
────────── ✦ ──────────
ፖሊ ግቢ ጉባኤ
📩@polygbigubaecommentbox ለሃሳብ አስተያየትዎ
📚@polylibrary መፅሐፍትን ለማንበብ
📖@polytmhirt ለኮርስ
📷@mkpoly_gallery የፎቶ እና ቪዲዮ ማኅደር
────────── ✦ ──────────
Telegram | Instagram
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
