ጫክ ቢራ ✞ ✟ ✞ መካነ_ኢየሱስ_ማ/ም
Open in Telegram
Chakbirra Mekane Eyesus Congregation ✟ ✞ ✟ “Behold upon the mountains the feet of him that bringeth good tidings, that publisheth peace! Nah1፥15 Join as Chakbira Youth's official Channel&Group @Chakbirra @Chakbira 👈Discussion
Show more202
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+130 days
Posts Archive
በጫክ ቢራ ማ/ም ላላቹ ለመዘምራን ሕብረት አባላት በሙሉ:- ለመዘምራን የተዘጋጀ የ (Vocal) ስልጠና ነገ ቅዳሜ ጠዋት 3:00 ጀምሮ ስለሚኖረን በጊዜ እንድትመጡ።
@Chakbirra
" 13 ሚሊዮን የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን አስቸኳይ የግብርና ግብአት እርዳታ ያስፈልጋቸዋል " - FAO
በኢትዮጵያ 13 ሚሊዮን የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን አስቸኳይ የግብርና ግብአት እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብና እርሻ ድርጅት (FAO) ባወጣው ሪፖርት አስታወቀ።
ድርጅቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ለከፋ የምግብ ዋስትና ችግር እንደተጋለጡ የገለፀ ሲሆን በሀገሪቱ እርዳታ ከሚያስፈልጋቸው 21 ሚሊዮን ሰዎች ውስጥ 13 ሚሊዮን የሚጠጉት የግብርና ግብአት እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ገልጿል።
ሪፖርቱ ኢትዮጵያ በ40 ዓመታት ውስጥ ከፈረንጆቹ 2020 እስከ 2023 ባለው ጊዜ የከፋ ድርቅ እንደገጠማት ያመለከተ ሲሆን፥ በሀገሪቱ የአየር ንብረት ክስተቶች፣ ግጭቶች እና ሌሎች አደጋዎች ምክንያት የምግብ ዋስትና ችግር መባባሱን ጠቁሟል።
በመሆኑም በነዚህ አደጋዎች የተጠቁ ተጎጂ ማህበረሰቦች እንደ ምርጥ ዘር፣ ማዳበሪያ፣ የእንስሳት መኖ እና የመሳሰሉት የግብርና ግብአቶች አስቸኳይ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው በመግለፅ በ2024 ለነዚህ 5.46 ሚሊዮን ሰዎች ድጋፍ ለማድረግ 175 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ ገልጿል።
#Ethiopia #Report #FAO
ከ @tikvahethmagazine የተወሰደ
@Chakbirra
“የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።”
— ገላትያ 5፥24
ሰኔ 29- 30/2016 ዓ.ም በሆሳዕና ጫክ-ቢራ ማ/ም የጲነኤል መዘምራን ህብረት የአስራ አንደኛ (11) ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ የተዘጋጃ ልዩ የሆነ የስነ-ፅሁፍና የአምልኮ ወይም የዝማሬ ድግስ ስለተዘጋጀ በዕለቱ ሁላችሁም የቤተክርስቲያናችን አባላት በዕለቱ በቤተክርስቲያናችን በመገኘት ከበረከቱ እንድትቋደሱ ተጋብዛችኋል! እናንተም ሌሎችን ጓደኞቻችሁን መጋበዝ ትችላላችሁ።
29/10/2016 ቅዳሜ ከሰዓት 10:00(local time ) የስነ-ፅሁፍ ምሽት
30/10/2016 ዕሁድ ከጠዋት በመደበኛ የቤተክርስቲያኒቱ "program" የአምልኮ ጊዜና ከቅዳሜ የቀጠላ ስነ-ፅሁፍ የመጨረሻው ክፍል ይቀርባል
30/10/2016 ከሰዓት 9:00(local time ) የአምልኮ "concert" ጊዜ ይሆናል። እንዳያመልጣችሁ ኑ!
“የሰማነውንና ያውቅነውን፥ አባቶቻችንም የነገሩንን፥ ለሚመጣ ትውልድ ከልጆቻቸው አልሰወሩም።”
— መዝሙር 78፥3
ቀን 18/9/2016
👉 ልዬ የቃልና የምክር ጊዜ (ከአባታችን አበረ መኮሮ ጋር ) በማህበራችን ጫክ-ቢራ ስለምኖረን የማህበራችን ወጣቶችና ምዕመናን ሁላችሁም ተጋብዛቹሀል!!
Repost from SOLA TUBE - CHANNEL
#ኢየሱስ_ብቻ_ይሰበክ!!
ምድር ላይ እግዚአብሔር የለም ብለው የሚያምኑ ብዙ የገንዘብ ባለሀብቶች አሉ! ሰው ባለሀብት ለመሆን በጤነኛ መንገድ በመስራት ብቻ ሳይሆን በሌብነት ጭምር የናጠጠ ባለሀብት መሆን ይችላል!ገንዘብ የሚገኝበትን ጥበብ የምንማርበት ሰፊ መድረክ በየዘርፉ አለን!በፅድቅ ሰርቶ ተምሮ መለወጥን የሚከለክል ህግ ስለሌለ ከህፃንነታችን ጀምሮ የምንማረው የምንሰራው የምንሮጠው ሁሉ ለተመቻቸ ህይወት ነው!አለሙ ሁሉ ከዛሬ ነገ እንዴት በምድር ኑሮ እንደሚያድግና እንደሚለወጥ በሚያስብ system የተሞላ ነው!ይህ ሁሉ ምድራዊ አለም ነው በየእለቱ ለስጋችን ይህንን ያህል ከዳከርን ቢያንስ በመንፈሳዊ አለም በቤተክርስቲያን ውስጥ በኢየሱስ መድረክ ላይ ይህንን አንድ ቀን ጥለነው የምንሄደውን አለሙን በምኞት የዋጠውን ግሳንግስ ቦታ ሰጥተን አንስበከው!እሱ ብዙ መድረክ አለው!
ከእየሱስ በላይ መንፈሳችንን የሚያሳርፍ ብልጥግና የለንምና ኢየሱስ ይሰበክ!አለም እንደሆነ የቸገራት ገንዘብ ሳይሆን እርካታና ሰላም ነው! እሺ ገንዘብ ስለማግኘት ስትሰብኩ ገንዘብ እስከጥግ ሞልቶት ራሱን ለማጥፋት የሚመኘውን ሰው ከኢየሱስ ውጭ በምን ትደርሱለታላችሁ??ኢየሱስ አዎ ኢየሱስ በማግኘትና በማጣት የማይለካ በምንም ሁኔታ ውስጥ ትክክል የሆነ በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ የሚመለክ በምድሩ ድህነትም ሆነ ብልጥግና ላይ ብንገኝ መንፈሳዊ በሆነው ሰማያዊ በረከት ሙሉ ባለጠጋ የሚያደርገን የዘላለም ተስፋችን እርሱ ለሰው ልጆች ሁሉ ምናካፍለው የተትረፈረፈ ዘላለማዊ በረከታችን ነው!እርሱ ከበቂ በላይ ነው እርሱ ይሰበክ እርሱ ይዘመር!ከንቱ ነገርን ዋና ወንጌል አናድርገው! ወንጌል ስለመብልና መጠጥ ሳይሆን ስለኢየሱስ ነው!
ዘማሪት ሀና ተክለ
#JOIN አሁኑኑ ይቀላቀሉ...
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/+17x8LhF2PmcwODc0
💐ምሕረትህን እንዴት አበዛህ!
📖“አቤቱ፥ ምሕረትህን እንዴት አበዛህ! የሰው ልጆች በክንፎችህ ጥላ ይታመናሉ።”
መዝሙር 36፥7
የእግዚአብሔር ምሕረት ወደር የማይገኝለት ድንቅ ነው። ተሰነካክለን ወደቅን ባልንበት ወቅት ረዳት የሚሆነን በእግዚአብሔር ዘንድ የተገለጠው አስደናቂ ምሕረት ነው። ይህ ምሕረት ደካማን ያበረታል፣ በኃጢአት የወደቀን ያነሳል፣ ከሃዲን ለሹመት ያበቃል፣ የተጣለን ይቀበላል።
ዳዊት ዕፁብ ድንቅ ስለ ሆነው የእግዚአብሔር ምሕረት ይዘምራል። ልቡንና ሀሳቡን አንድ ላይ አዋህዶ የእግዚአብሔርን ምሕረት ያደንቃል። “አቤቱ፥ ምሕረትህን እንዴት አበዛህ! የሰው ልጆች በክንፎችህ ጥላ ይታመናሉ።” (መዝ 36፥7) በእውነት እግዚአብሔር መሐሪ ነው።
በእስካሁኑ የሕይወት ዘመናችን እርሱ ምሮን እንጂ መርምሮን ቢሆን ኖሮ መታሰቢያም ባልነበረን። ገበናችንን ደብቆ በምሕረቱ ባያቆመን ጉዳችን በየአደባባዩ በተሰጣ ነበር። ነገር ግን እርሱ እንደ ሰው አይደለም። ይምራል፣ ይራራል፣ ኃያልም ያደርጋል። ታዲያ ከእግዚአብሔር ዘንድ ለሰው ልጆች የተገለጠውን ይህንን አስደናቂ ምሕረት ስንረዳ “አቤቱ፥ ምሕረትህን እንዴት አበዛህ!” በማለት እንዘምራለን።
🛐ፀሎት፡ አምላኬ ሆይ፣ “አቤቱ፥ ምሕረትህን እንዴት አበዛህ!” ዛሬም ይህንን ምሕረት እሻለሁና እኔን ኃጢአተኛውን ማረኝ። አሜን።
የህይወት ስንቅ ~ BT
በተወዳጁ ቻናል | KALTUBE
"Daily Spiritual Feeding"
👇💐👇💐👇💐👇💐👇💐
ከ KALTUBE የተወሰደ
@Chakbirra
ወይም ስታመልኪ እጅሽን ዘርግተሽ እንብርትሽን ሲያየው ካጭሩ ቲሸርትሽ አቤት አፈጣጠር አቤት የእ/ር ስራ ብሎ እንዲያመልክ ነበረ የፈለግሽው ታድያ።
ምናለ ብንካፈል የልብስ ቅድስና ከድሮ ቤታችን ለውጭ እንኳን ባይሆን ለቸርች ቸርቻችን ምናለ ብንለብስ ሰፋ ያለ አልባስ ስንመጣ ቤተስክያን ከእርኩሰት አምልጦ የመጣውን ትውልድ ስንቱን ጀግና አጣን
በቀሚስ መሸፈን ማንን ገድሎ ያውቃል ወንጌል እንደ መስበክ ሰው ያድን ይሆናል እንደው ተፍ ባንል ለወንጌል ሰበካ ምናለ ብንረዳው ሰው በቤቱ እንዲረጋ አሁን ምን ይሉታል ይሄን ዳተኝነት ድኖ የመጣን ሰው መቀበል በእርኩሰት
ዘማሪ:- ዮሴፍ አስቻለው
@Chakbirra
@Chakbirra
. የኢየሱስ ደም
ዘማሪ በረከት ተስፋዬ|Live Worship
⌚️15:37 ደቂቃ | 💾 14.5 MB
@Chakbirra
@Chakbirra
አለሁ
በረከት ተስፋዬ
Live Worship | 8 MB
| @Chakbirra
@Chakbirra
sʜᴀʀᴇ ◈JOIN◈sʜᴀʀᴇ
መምህሩ
በረከት ተስፋዬ
Live Worship | 11 MB
| @Chakbirra
@Chakbirra
sʜᴀʀᴇ ◈JOIN◈sʜᴀʀᴇ
ሐሙሰ እና አርብ ማለትም ግንቦት 1 እና 2 ለወጣቶች በአብያት የተዘጋጀ ስልጠና ስላላ ወጣቶች ከጠዋቱ 3፡00 እናት ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን እንዲትገኙ ተጋብዛቹሀል !
