en
Feedback
BLACK LION MEDIA

BLACK LION MEDIA

Open in Telegram

BLMEthiopia ጥቁር አንበሳ ሚዲያ

Show more
1 194
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-2530 days
Posts Archive
THE ሪፖርተር ET🔺

"ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር" "… በዛሬው በዕለተ ሰንበት እሑድ ምሽቱን በአዲሱ ዘመድ ሚዲያ በተለመደው ሰዓት እንደተለመደው ነጭ ነጯን፣ ሃቅ ሃቋን፣ እውነት እውነቷን በጋራ እንጋት፣ እንጎነጭ ዘንድ እ
"ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር" "… በዛሬው በዕለተ ሰንበት እሑድ ምሽቱን በአዲሱ ዘመድ ሚዲያ በተለመደው ሰዓት እንደተለመደው ነጭ ነጯን፣ ሃቅ ሃቋን፣ እውነት እውነቷን በጋራ እንጋት፣ እንጎነጭ ዘንድ እሳት ለብሶ፣ ዳቦ ጎርሶ፣ የጭቃ ዥራፉን ይዞ ከተፍ ይላል። ~ ማስታወሻ፦ ከዩቲዩብ ጋር ዘመድ ሚዲያ ተነጋግሯል። በሕጋዊ መልኩ ለዩቲዩብ ጥያቄውን አቅርቧል። ዩቲዩብም በሕጋዊ መልኩ የቀረበለትን ቅሬታ መርምሮ ውሳኔ አሳውቆል ። ታዲያሳ የሃረሩ ቆቱን እንካችሁ http://www.youtube.com/@Zemede_media ለማንኛውም ከዩቲዩብ በስተቀር የራምብል እና የቲዊተር ሊንክም ዳግም እየታዬ ነው ሊመለስልን ። የአይቲ ግሩፑና የዘመድ ሚዲያን ቦርድም ሕጋዊ መስመሩን ተከትለው እየተጓዙ ነው። ከእናንተ የሚፈለገው ጸሎት ብቻ ነው። • ለወዳጆቼ መጣሁላቸው። • ለእነ እንቶኔ ግን መጣሁባቸው። "…ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ 😁

"…ነጭ ነጯን በዘመዴ ሚዲያ ስለሁሉም ነገር ዛሬ ማታ "…ምሽት 1:20 ላይ ይጀምራል። ገባ ገባ በሉና ጠብቁን። •ዩቲዩብ 1000 ሞልቶ ይጠብቀኝ 👉 Youtube https://www.youtube.co
"…ነጭ ነጯን በዘመዴ ሚዲያ ስለሁሉም ነገር ዛሬ ማታ "…ምሽት 1:20 ላይ ይጀምራል። ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።  •ዩቲዩብ 1000 ሞልቶ ይጠብቀኝ 👉 Youtube https://www.youtube.com/@Zemede_media የዛሬውም መርሀ ግብራችን እንደወትሮው ሁሉ ልዩ ነው። ያበጠ ይፈነዳል። ነጭ ነጯን እውነት ስናጣጥም እናመሻለን። ተከታተሉን። "…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ። 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል። • ሻሎም…!  ሰላም…!

የቴሌቭዥን ጣቢያ ለማዋለድ "…አዳዲስ መፍቻ፣ አዳዲስ ፋስና መዶሻ ይዤ የጠመመውን እነቅል ዘንድ፣ የላላውንም አጠብቅ ዘንድ የምትፈልጉ ወዳጆቼ በሙሉ ነገ አንዳንድ ነገር እናወጋልንና ለውይይት ተዘጋጅ
የቴሌቭዥን ጣቢያ ለማዋለድ "…አዳዲስ መፍቻ፣ አዳዲስ ፋስና መዶሻ ይዤ የጠመመውን እነቅል ዘንድ፣ የላላውንም አጠብቅ ዘንድ የምትፈልጉ ወዳጆቼ በሙሉ ነገ አንዳንድ ነገር እናወጋልንና ለውይይት ተዘጋጅታችሁ ጠብቁኝ። "…300 ጌዲዮናዊ ሠራዊት እፈልጋለሁ። የፈራ የደነገጠ ከገልአድ ተራራ እየመለስኩ፣ እንደ ውሻ በውሻ ጠባይ የሚመላለሰውን እየቀነስኩ 300 ጌድዮናዊ ሠራዊት ይዤ ወደፊት እገሰግሳለሁ። 300 ሰው ብቻ። አከተመ። "…የኢትዮጵያን ትንሣኤ የምናበስርበት፣ የፈረሱ ገዳማትና አድባራትን መልሰን የምንገነባበት፣ ድንቅ ድንቅ ተግባራትን የምንፈጽምበት፣ ራሴ የምመራው የቴሌቭዥን ጣቢያ ለማዋለድ እንመክራለን። ነገርኳችሁ ከጀመርኩ ጀመርኩ ነው። ከነከስኩም ነከስኩ ነው ሳላደማ አልመለስም። አልፋታም። እየመጣን ነው። "…ግራፊክ ዲዛይነሮች፣ የአይቲ ባለሙያዎች፣ ባለ ሀብቶች፣ መንፈሳዊያን፣ ጋዜጠኞች ሌሎቻችሁም ሁሉም ትፈለጋላችሁና ተዘጋጅታችሁ ጠብቁኝ። • ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ። https://t.me/zemedemedia https://www.youtube.com/@Zemede_media

ይህ አሜሪካዊ ስሙ ኢሳያስ ማቴዎስ ይባላል። አሜሪካን አይዶል ላይ ቀርቦ እንዲህ አለ... "ልጅ እያለሁ እንደንማኛውም ልጅ ብዙ ምኞትና ተስፋ ነበረኝ። አድጌ፣ ተመርቄ፣ ስራ ይዠ፣ ሚስት አግብቸ፣ ል
ይህ አሜሪካዊ ስሙ ኢሳያስ ማቴዎስ ይባላል። አሜሪካን አይዶል ላይ ቀርቦ እንዲህ አለ...  "ልጅ እያለሁ እንደንማኛውም ልጅ ብዙ ምኞትና ተስፋ ነበረኝ። አድጌ፣ ተመርቄ፣ ስራ ይዠ፣ ሚስት አግብቸ፣ ልጆችን ወልጀ፣ በቤተክርስቲያን በዘማሪነት እያገለገልኩ በደስታና በስኬት የመኖር ትልቅ ህልምና ተስፋ ነበረኝ። ነገር ግን ከዚህ ሁሉ አንዱም አልተሳካልኝም። ምክንያቱም 18 ዓመት ሲሆነኝ በአንድ በተረገመች ዕለት ምንም በማላውቀው ጉዳይ ፖሊሶች በዘረፋ ተጠርጥረሀል አሉና ያዙኝ።  ተዘርፈዋል የተባሉት ሰዎች ይመስላል ስላሉ ብቻ የእድሜ ልክ እስራት ተፈረደብኝ። ያለ ጠያቂ ለ54 ዓመታት በአንድ ክፍል ውስጥ ተቆለፈብኝ።ያለ አጃቢ ባንድ፣ ያለ ምንም ሙዚቃ መሳሪያ፣ በባዶ ክፍል ውስጥ በየቀኑ እግዚአብሔርን በመዝሙር ማመስገን ጀመርኩ። ከ54 ዓመታት በኃላ መዝገቤን በአጋጣሚ ሲያየው አላግባብ እንደተፈረደብኝ የተገነዘበ አንድ ወጣት የህግ ባለሙያ ወደእኔ መጣና ጉዳዬ እንደገና እንዲታይ(Judicial review) ሊያደርግ እንደሆነ ነገረኝ።  በአጭር ጊዜ ውስጥ ጉዳዩን እንደገና አሳይቶ በ72 ዓመቴ በነፃ እንድለቀቅ አደረገኝ። ስወጣ ግን ምንም ነገር አላገኘሁም። ቢሆንም እግዚአብሔር ይመስገን እዚያ እያለሁ በነፃነት በመኖራቸው እቀናባቸው የነበሩት ብዙዎች በህይወት የሉም።

"ሰላም እስኪሆን የአለም መንግስት ልጆቻችንን ይረከበን!" ዛሬ እንዲህ ያሉኝ አንድ የጎንደር ከተማ ነዋሪ የሆኑ አባት ሲሆኑ በከተማው ክፉኛ በተንሰራፋው የእገታ ወንጀል ዙርያ ሳናግራቸው የተናገሩት
"ሰላም እስኪሆን የአለም መንግስት ልጆቻችንን ይረከበን!" ዛሬ እንዲህ ያሉኝ አንድ የጎንደር ከተማ ነዋሪ የሆኑ አባት ሲሆኑ በከተማው ክፉኛ በተንሰራፋው የእገታ ወንጀል ዙርያ ሳናግራቸው የተናገሩት ነው። መቼም የማልረሳው አገላለፅ! #Gondar

🔥#በጎንቻ_ሲሜ_እነሴ...‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር ታለቅ ጀብድ ፈጽሟል! የፋሽሽቱ የአብይ አህመድ ሰራዊት የማጥቃት እቅድ አቅዶ በጎንቻ ሲሜ እነሴ ወረዳ በሞጣ አቅጣጫ አውጃ ከተማን ለመቆጣጠር ከአነጋጉ 12:00 ስዓት የደረሰ ሲሆን ነበልባል የአረንዛው ጎንቻ ብርጌድ ከሁለት ቀናት  በፊት መረጃን ከጠላት አፈንፍኖ በማግኘት ቀጠናውን ለቆ በመውጣት ወለቴ አካባቢ ጠላትን ሲጠባበቅ ነበር ጠላት አውጃ ከተማ አቅራቢያ ሲደርስ ከፍተኛ መደናገጥ ውስጥ የሚያስገባ ከፍተኛ የወገን ኃይል እየተምዘገዘገ á‹¨áŒ áˆ‹á‰ľáŠ• ጉሮሮ ለማናቅ በከፍተኛ ወኔ ከተራራ ሲወርድ ጠላት እግር አውጭኝ ወደ ግንደ ወይን አቅጣጫ በመፈርጠጥ ተክሌ ቤተክርስቲያን ና ትምህርትን ቤት ምሽግ አድርጎ እራሱን መከላከል ቢጀምርም የአረንዘው ጎንቻ ብርጌድ ነበልባል ፋኖዎችን ምት መቋቋም አልቻለም ከጠዋቱ 2:00 የጀመረው አውደ ውጊያ እስከ 6:00 ሲቀጥል ለማጥቃት የመጣው ጠላት እራሱን ማዳን አልቻለም። ከ6:00 በኋላ ጠላት ተጨማሪ የማጥቃት እቅድ ይዞ ከሞጣ አቅጣጫ የምስራቅ ዕዝ ጥምር ጦርን በቀራኒዮ ሽጌ መሾመር በሁለት እረድፍ በሰዴ ቢቲ መሾመር ወለቴን ከለላ አድርጎ አውጃን አስፍቶ ውጊያ ላይ ያለውን የወገን ጦር ከጀርባ ለማፈን አቅዶ ሰፊ ቁጥር ያለው የጠላት ኃይል ግስጋሴ በማድረግ ላይ እያለ የአረንዛው ጎንቻ ብርጌድና የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር ወታደራዊ አመራሮች በጋራ በወሰዱት የመልሶ ማደራጀት ከቀኑ7:00 ጀምሮ የጠላትን አሰላለፍ ከግምት በማስገባት የመዝገቡ ጮቄ ብርጌድ የ4:00 የእግር ጉዞ በመሔድ ወንድሞቹ ላይ ያነጣጠረውን ጠላት በጋራ  ለመፋለም  በመልሶ ማደረጃቱ የተካተተው የመዝገቡ ጮቄ ብርጌድ የጠላት ኃይል ላይ ሌላ ተጨማሪ ስጋት ፈጥሯል በጀርባ ለመውጋት የመጣውን ጠላት ቡሀ ቀበሌ ላይ ያልጠበቀው ምት ሲደርስበት በብቲ አቅጣጫ የመጣው ጠላትም መንጋዛ ላይ ሌላ ወጊያ ተከፍቶበታል በግንደ ወይን አቅጣጫ ተክሌ ገብርጌል አካባቢ ጠላት የጨበጣ ፍልሚያ ተደርጎበት በርካታ ሰራዊቱ ተደምስሷል ከቀኑ 7:00ጀምሮ በዶፍ ዝናብ የታጀበው እልህ አስጨራሽ ወጊያ እስከ 12:00 ሲዘልቅ የሳሙኤል አወቀ ክፍለ ጦር አረንዘው ጎንቻ ብርጌድና መዝገቡ ጮቄ ብርጌድ በጥምረት በ3አቅጣጫ ከበባ አድርጎ ለማጥቃት የመጣውን ጠላት በመሰተር እግሪ አውጭኝ እንዲፈረጥጥ አድርገውታል ። በአስደናቂው ውሎ ሰፊ የማህበረሰብ ክፍል በጦርነቱ ሲሳተፍ የጎንቻ እናቶች ለጦሩ ሎጀስቲክ በማቅረብ ትልቅ ሚና ተወጠዋል ጠላት በርካታ አስከሬኑን በየ ቦታው እየቀበረ ቁስለኞችን ወደ ግንደወይን ከተማ ተሸክሞ ወስዷል። ቀን -ነሐሴ-23-2016 ዓ.ም አዲስ ትውልድ! አዲስ ተስፋ! አዲስ አስተሳሰብ! ©የአማራ ፋኖ በጎጃም የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት  ፋኖ ባየ ደስታ #ወጥር_አማራ‼️ #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 23/12/16 ዓ.ም @atnawuzEthiopia

እስኪ አንዳንዴ እግር ኳስ እዩ! ፖለቲከኞችም፣ ታጣቂዎችም፣ አክቲቪስቶችም ኳስ እዩ! እኔ ብዙ ጊዜ ኳስ አላይም። ካየሁ ግን ፖለቲከኞች፣ ታጣቂዎችም፣ አክቲቪስትም ቢመለከቱት የምለው ጉዳይ አለ። እናም የማንም ደጋፊ አትሁኑ። ግን ኳስ እዩ እስኪ። በዋነኛነት አሰላለፉን፣ ዳኝነቱን፣ ሳይንሱን፣ ትኩረት ለመሳብ የሚያደርገውን ጥረት፣ አንድነቱን እዩት። ኳስ አሁን ምርጡ የግጥሚያ ታክቲክ መተግበሪያ ሆኗል። 1) የኳሱ ኃላፊ (አሰልጣኙ) ውጤታማ ካልሆነ ይቀየራታል። 2) ተጫዋቹ ቁመናው አማረ፣ ባለፈው አመት ጥሩ ተጫወተ ወዘተ አሁን ከቀነሰ ተቀያሪ ላይ ይቀመጣታል። ወይም ይሸጣል። 3) ዳኝነቱ ተሳሳተም አልተሳሳተም ግልፅና ማንም የሚያየው፣ ተመልካች የሚገመግመው ነው። 4) ተጫዋቹቹ ምጥን ናቸው። ሚና አላቸው። መናበብ አላቸው። 5) ጥፋትም ድልም፣ ሽንፈትም መልካምም የቡድን ነው። በቡድኑ ስም የሚመሰገን ይኖራል። 6) ደጋፊ ልዩ ክብር አለው። ሲገቡም ሲወጡም አክብረውት ይወጣሉ። 7) ከምንም በላይ ለእያንዳንዱ ግጥሚያ ስልት አላቸው። ለእያንዳንዱ ግጥሚያ የሚመጥን ተጫዋችና አሰላለፍ አላቸው። መቸ ማጥቃት፣ መቸ መከላከል እንዳለባቸው የሚያገለግሉ ስልቶችን ይጠቀማሉ። 8/ ለአላማቸው መሳካት ያገለግላል ያሉትን ከየትም ፈልገው ያመጣሉ። ያቀናጃሉ። 9) በዚህ ወቅት የባላንጣ ሁኔታ ትንተና፣ የራስ ክፍተት ብትን ብሎ ከሚገመገምባቸው መስኮች አንዱ እግር ኳስ ነው። 10) እግር ኳስ እንዲህ ቀልብ ያዥ የሆነው ሁሉን በሚችለው ስላሰለፈ፣ ሚና ስለለየ፣ በየጊዜው የባላንጣን፣ የራስን ሁኔታ ስለሚገመግም፣ ተለዋዋጩ ዓለም ጋር ለመራመድ ስለሚጥር ነው! እናም ሳትደግፉ፣ ሳታበዙ ለራሳችሁ ፍጆታም ብቻ ቢሆን እዩት። ቁም ነገሩ! "ጨዋታ" ወዘተ የሚባለው፣ ለመዝናኛ የተባለው እንኳን በዚህ መጠን ተቀይሯልና ልምድ ውሰዱበት ለማለት ነው! በየመስሳችሁ አላማችሁን አግድሞ የሚመታ አካል ተሸክማችሁ እንዳትኖረሩ ጎጅውን ጎን ትታችሁ ኳስን ከዚህ አንፃር እዩት። ምንጭ፦ ጌታቸው @atnawuzEthiopia https://t.me/atnawuzethiopia?boost

በአማራ አራቱም ግዛት በተለያዩ ግንባሮች ውጊያው ሲቀጥል የፋኖ ጥምር ሰራዊት ድል ተቀዳጀ በአማራ አራቱም ክፍለ ግዛቶች ጎንደር፡ ወሎ፡ ጎጃምና ሸዋ በበርካታ ግንባሮች የቀጠው አውድ ውጊያ የአገዛዙ
+1
በአማራ አራቱም ግዛት በተለያዩ ግንባሮች ውጊያው ሲቀጥል የፋኖ ጥምር ሰራዊት ድል ተቀዳጀ
በአማራ አራቱም ክፍለ ግዛቶች ጎንደር፡ ወሎ፡ ጎጃምና ሸዋ በበርካታ ግንባሮች የቀጠው አውድ ውጊያ የአገዛዙ ዕቅዶች በሙሉ ያከሸፈና የብልጽናን ጦር ያዳከመ ሆኗል፡፡ ፋኖ በክልሉ ጥሎት የነበረው የእንቅስቃሴ ገደብ መመሪያ ቢያነሳውም ወታደራዊው ተጋድሎ መቀጠሉን ግን ከእየአካባቢዎቹ የሚወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ትናንት ሌሊቱን ከዱርቤቴ ተነስቶ ወደ ሊበን ሲገሰግስ የነበረው የዐብይ አህመድ የብልፅግና ጦር እንደተለመደው ክልቲ የተባለ ወንዝ ላይ ሲደርስ በአቸፈር ወንድየ እና አውደው ሀበሻ ብርጌዶች ጠንካራ እርምጃ ተወስዶበታል፡፡ የፋኖ ሰራዊት ዘመናዊ መሳሪያዎችን በመጠቀም ጠላትን ከጥቅም ውጭ ሲያደርገው ውሎ ድሽቃ ተኳሹን እና ምክትል አዛዡን ጨምሮ ከ72 በላይ የአገዛዙን ወታደሮች እስከ ወዲያኛው ሸኝተዋል፡፡ ቁጥሩ በውል የማይታወቅ ቁስለኛ እና ይዞት የመጣውን ተሽከርካሪዎች ተጨማሪ ሀይል እና ተሽከርካሪ በማምጣት የወደመውን የሆነውን የድሽቃ ፓትሮል ፣ እያስጎተተ ወደ መጣበት ተመልሷል ተብሏል። በዚህ የተበሳጨው የብልፅግና ሰራዊት ከዱርቤቴ -ቁንዝላ -ሻውራ -መተማ የመንገድ ሰራ የቻይና ካምፕ በከባድ መሳሪያ ጉዳት ያደረሰ እና ሁለት ሲቪሊያንን ገድሎ ወደ መጣበት ተመልሷል ። የአማራ ፋኖ በጎጃም የአገው ምድር ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ጋሻዬ ንጉሴ በጉዳዩ ላይ በሰጠው ማብራሪያ የፋኖ ሰራዊት በተጠና ወታደራዊ እርምጃ ወሳኝ ድል አስመዝግቧል ብሏል። ምንጭ፣ ሮሃ @atnawuz

ከጅራፍ ወደ .....................................................................................................................
ከጅራፍ ወደ .......................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................................። አትናዉዝ @atnawuz

የሻሁራ ጭፍጨፋ! ነሐሴ 16/2016 ዓ.ም በቀጠናው በነበረው ውጊያ ከፍተኛ ኪሳራ የደረሰበት የጨፍጫፊ ሠራዊቱ መንጋ በዕለቱ ከተማ ላይ ያገኛቸውን 7 ንጹሐንን መረሸኑን መገለፁ ይታወቃል:: ደም ቀለቡ የሆነው የሥርዓቱ ሽፍታ ሠራዊት ትናንት ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም ደግሞ 17 ንጹሐንን በአደባባይ በመረሸን በሁለት ቀን ውስጥ የረሸናቸውን ንጹሐን ቁጥር ወደ 24 አድርሶታል። የሥርዓቱን አሸባሪነት ለአለም አቀፉ ማኅበረሰብ የማጋለጥ ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ከአማራ ፋኖ በጎንደር የቀረበውን ጥሪ እንቀላቀል::

ሰሞኑን የብልጽግና ከላይኛው እስከ ታችኛው ያሉት መዋቅ በሁሉም የአማራ የዞን ከተሞች ስብሰባ እያደረጉ እንደነበር አሳውቀን ነበር ። በስብሰባው የታችኛው አመራር ይበቃ እየሞትን ነው ይህ ጦርነት ይበ
ሰሞኑን የብልጽግና ከላይኛው እስከ ታችኛው ያሉት መዋቅ በሁሉም የአማራ የዞን ከተሞች ስብሰባ እያደረጉ እንደነበር አሳውቀን ነበር ። በስብሰባው የታችኛው አመራር ይበቃ እየሞትን ነው ይህ ጦርነት ይበቃል ሲኑ ነው የገለጹት ነገር ግን የላይኛ አመራር ጦርነቱ እደሚቀጥል ነው የገለጹን እንዴት በአንድ አገር ሁከት መንግስት ሊኖር እደማይችን እያወቃችሁ እደዚህ አይነት ሃሳብ ታነሳላችሁ በማለት ነው ሃሳቡን ለአነሱ አመራሮች በነገር የወረፎችው ብታምኑም ባታምኑ እስከ መስከረም 15 እንጨርሳለን በማለት ነው የዛቱት ። በሚቀጥሉ ሁለት እና ሶስት ሳምንታት አጠፋለሁ ብሎ ማሰብ የጦርነቱን እዲሁም የቆንጆዋቹን አቅምም አለማወቅው እንደሆነ ነው የመረጃ ምንጫችን ያደረሰን ጥቆማ።
ቆንጆዎቹ እየመጡ ነው!
@atnawuz

ተቋም በመርህ ነው ሚመራው! @atnawuz አትናዉዝ ቆንጆዎቹ እየመጡ ነው ! የአማራ ፋኖ በጎጃም በውጭ የሚኖሩ አባላ
ት፣ የአማራ ተወላጆችና የትግሉ ደጋፊዎች በሙሉ ሊደግፉበት የሚችሉበት መዋቅር (ሃብት አሰባሰብ ኮሚቴ) ያለው ሲሆን መደገፍ የሚፈልግ በሙሉ በተዘረጋው መዋቅር መሰረት መደገፍ ይኖርበታል። በመርህ የሚመራ ጠያቂም ሆነ ተጠያቂነት ያለበት የሚመጣውም ሆነ የሚሄደው የማይዘግነው የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ነው። ስለሆነ በተለያየ መንገድ በቅንነትም ሆነ በግል ፍላጎት/ለጠላት አላማ ሀብት ለመሰብሰብ የሚሞክሩ ግለሰቦች ተቋሙን የማይወክሉ መሆኑን እንድታውቁ እያሳሰብን ሃገር ውስጥ ደግሞ በፋይናንስ ዘርፉ በሚመራው የሃብት አሰባሰብ ኮሚቴው በኩል ብቻ ድጋፍ ማድረግ እንዳለባችሁ እየገለጽን በአጸፋው ለደገፋችሁት ድጋፍ ከድርጅቱ ሚሰጠውን ልዩ የምስክር ወረቀት መቀበላችሁን እንዳትዘነጉ አሳስባለሁ። የአማራ ፋኖ በጎጃም አመት በዓሉን የሚያከብረው አገዛዙን ስልጣን አስጠባቂ ቡድን ያለ እረፍት እየቀጣና የተጨፈጨፉ ንጹሃን ቤተሰብ፣ በጦርነቱ ቤተሰባቸውን ላጡና ለተሰው ፋኖ ቤተሰቦች በማበረታታት እና ከሚያገኜው ኮቸሮ በማካፈል ይውላል። ለወደፊ ዓመት በዓልን የምናከብረው "ላብ ደምን ያድናል!" እንደሚለው ብሂሉ የአማራ ህዝብ የአዲስ አመት በዓልን በፌሽታና በነጻነት በትግላችን በምንፈጥረው ነፃ ምድር ላይ ሁኖ ለአያሌ ዘመናት ያከብራል። ማሳሰቢያ:- በግልም ሆነ በቡድን ሀብት አሰባስቦ መደገፍ የሚቻለው በድርጅቱ ይሁንታ ወይም እውቅና የተሰጠው እንዲሁም ግልጽ አሰራር የተዘረጋለት አካል ሲሆን ብቻ ስለሆነ በቅንነት ለመደገፍ ማስተባበር ምትፈልጉ ከድርጅቱ ፈቃድ መጠየቅ ይኖርባችኋል። ካለፉት ሂደቶች በመማር መጪውን እናስተካክላለን። ምንጭ፣ ፋኖ ስሜነህ ሙላቱ የአማራ ፋኖ በጎጃም የውጭ ጉዳይ እና ተ/ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ሃላፊ አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!

ቆንጆዎቹ እየመጡ ነው ‼ ( አትናውዝ አማሓራ ) https://youtu.be/kKMFBFNbI9c?si=4nUVynYTZNTnMtQZ

አቸፈር ዛሬ ጠዋት ከዱር ቤቴ ወደ ሊበን ሬሽን ጭኖ እየሄድ በነበረ የጠላት ሀይል ክልቲ ወንዝ ላይ በተጠመደ ፈንጅ ተመትቶ ከ35 በላይ ሙትና ቁስለኛ ሁኗል✊ Gojam Damot

የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ገደብ ጥያለሁ እያለ ነው።   
( ጥቆማ)
የአማራ ፋኖ በጎጃም ያወጀውን አዋጅ ተቀብላችሁ ሳትንቀሳቀሱ ስለቆያችሁ እኛም የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ገደብ ጥለናል በማለት መከላከያ ካለባቸው ከተሞች ምንም አይነት ተሽከርካሪ እንዳይወጣ እንደተደረጉ የተሽከርካሪ ባለንብረቶች ነግረውናል። ✅ @atnawuz

ቆንጆዎቹ እየመጡ ነው ‼ ( አትናውዝ አማሓራ ) ትናንት በአለፋ - ጣቁሳ ቀጠና በነበረው ትንቅንቅ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በጌምድር ክፍለጦር ጣና_ብርጌድ ከደልጊ ከተማ በቅርብ ርቀት መኮንታ ላይ
ቆንጆዎቹ እየመጡ ነው ‼    ( አትናውዝ አማሓራ )
ትናንት በአለፋ - ጣቁሳ ቀጠና በነበረው ትንቅንቅ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በጌምድር ክፍለጦር ጣና_ብርጌድ ከደልጊ ከተማ በቅርብ ርቀት መኮንታ ላይ በነበረው የብልፅግና ሰራዊት ካምፕ ላይ በወሰደው እርምጃ የመከላከያ መኮንኖችና የመስመር አዋጊዎችን ጨምሮ በርካቶች ተደምስሰዋል። የተረፈውም ከመዋጋት ይልቅ እግሬ አውጭኝ እያለ ነብሱን ለማዳን ሲሸሽ ተስተውሏል። በተመሳሳይ በሻውራ ከተማና አካባቢው በአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በሻለቃ ሸጋ ጌታቸው የሚመራው ቋራ ኦሜድላ ክፍለጦርና በአማራ ፋኖ በጎንደር በኮማንዶ ሳሙኤል ባለእድል የሚመራው አድዋ ክፍለጦር በጋራ በወሰዱት ማጥቃት በበርካታ የብልጽግና ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳት አድርሰዋል። ምንጭ፦የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ✅ @atnawuz

ቆንጆዎቹ ባህር ዳር ገብተዋል
በክልሉ ዋና መቀመጫ ባህር ዳር በፈለጉት ሰዓት ወደ ከተማዋ ዘልቀው በመግባት ያሰቡትን አሳክተው የሚወጡት ቆንጆዎቹ የአገዛዙ መጠቀሚ አሽከር የሆኑ የክልሉ ባንዳ ባለስልጣናት መኪናን በቦንብ አንድደዋት መውጣታቸውን ከስፍራው ያሉ የአይን እማኞች ገልፀዋል። ምንጭ፦ሞገሴ @atnawuz

ቆንጆዎቹ እየመጡ ነው!
የ1ኛ ክፍለ ጦር ባህር ዳር ብርጌድ ግዮን ሻለቃ የጠላት ኃይል ለባህር ዳር ኤርፖርት እንደ ሁለተኛ ዋርድያ ሲጠቀምበት የነበረውን ወገልሳ ቀበሌ ላይ የሚገኘውን የጠላት ካምፕና ምሽግ በመስበር ካምፕና ምሽጉን አስለቅቀው ሙትና ቁስለኛውን ትቶ ወደ ዋናው የኤርፖርት የኮንክሪት ምሽግ እያበረሩ አስገብተውታል። ዛሬ በቀን 13/2016 ዓ.ም ዋናው ኤርፖርት ምሽግ ላይ ታላቅ ተጋድሎ ሲያደርጉ ውለዋል።ጀግኖቹ ባህር ዳር ኤርፖርትን በመክበብ ጠላትን ሲረፈርፉት ውለዋል። ጠላት እንደ ቅጠል ሲረግፍ ውሏል። ፍልሚያው ወገን በትንሽ የሰው ኃይል በክላሽ፣በመትረጊስና ስናይፐር ሲሆን በጠላት በኩል ደግሞ እንደ ታንክ፣ መድፍ፣ ዙ 23 እና ሌሎች ሜካይናይዝድ መሳሪያዎችን በመጠቀም በበርካታ የሰው ኃይል ነበር። በሌላ በኩል ይሄው ባህር ዳር ብርጌድ ግዮን ሻለቃ ከአዳነች አበቤ በተበረከተ መኪና እየተዘዋወሩ የስለላ ስራ ሲሰሩ የነበሩ 9 የስርዓቱ ደህንነቶችን ባህር ዳር ከተማ Grand ሆቴል አካካቢ ከነመኪናው በቦንብ ዶግ አመድ አድርጓቸዋል። የ1ኛ ክፍለ ጦር የጣናው መብረቅ ብርጌድ መሸንቲ አካባቢ መቶ ካብ ላይ መሽጎ የሚገኘውን የብርሃኑ ጁላን ዘራፊ ቡድን ሲወቅጥ ሲፈጨው ውሏል።በሌላ በኩል ይሄው የጣናው መብረቅ ብርጌድ ሰሞኑን ወደ ደቡብ ሜጫ ወረዳ ሊገባ አስቦ መጥቶ የነበረው ጠላት በአለማየሁ ከቤ ልጆች ዛልማ ላይ፣ ዱር ቤቴ ከተማ ላይ በአውደው ሀበሻና አቸፈር ወንድየ ብርጌድ የአቤ ጉበኛ ልጆች ትናንት በሻምበል መማር ጌትነት ልጆች መራዊ ላይ በነበረው ውጊያ የፋኖን ጥይት ተግተው ( ቆስለው) ከትናንት ሞት ተርፈው ዛሬ ለህክምና በብዙ ኃይል ታጅበው ወደ ባህር ዳር ለህክምና ሲሄዱ የጀመረውን መጨረስ ግብሩ) የሆነው ፋኖ በ1ኛ ክፍለ ጦር በአናብስቶቹ የጣናው መብረቅ ብርጌድ ልጆች ገወቻ ላይ ከ25 በላይ የጠላት ኃይል ተደምስሷል። ምንጭ፤ ፋኖ ዮሃንስ ከአማራ ፋኖ በጎጃም @atnawuz

ቆንጆዎቹ እየመጡ ነው!! በረኸኘው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ = ጎዛምን የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለጦር በረኸኘው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ በ12/12/2016ዓ.ም ደብረማርቆስ ከተማ በመግባ
ቆንጆዎቹ እየመጡ ነው!!
በረኸኘው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ = ጎዛምን የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለጦር በረኸኘው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ በ12/12/2016ዓ.ም ደብረማርቆስ ከተማ  በመግባት ጎዛምን ንግድ መምሪያ ካንፕ በመደብደብ ጠላትን ከሌሊቱ4:00-7:00 ስዓት በመዋጋት ጠላትን ደምስሷል። አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳስብ፣አዲስ ተስፋ!!! ምንጭ፦ፋኖ እስቲበል @atnawuz