መረጃ ነጋሪ
በ6227 ይደውሉ 1.ስለ ፓስፖርት እና የኢምግሬሽን መረጃ 2.ስለ መንጃ ፍቃድ ት/ቤቶች መረጃ 3.ስለ መብራት ሀይል እና ውሀ ልማት መረጃ 4.ውል እና ማስረጃ ጉዳይ ቢኖሮት 5.አዲስ ስለወጡ የግል የመንግስት እና የ NGO ስራዎች አስተማማኝ መረጃዎችን ያገኛሉ::
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
182
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የፌስቡክ እና ኢንስታግራም መቋረጥ ...
አ/አ ከተማ ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች የፌስቡክና ኢንስታግራም አገልግሎት ተቋርጧል።
የፌስቡክ እና ኢንስታግራም አገልግሎት ከተቋረጠ ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ ሆኖታል።
ሁለቱም አገልግሎቶች ግን በVPN እየሰሩ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሏል።
በተጨማሪ ሁለቱም አገልግሎቶች በOpera Browser ያለ ተጨማሪ VPN መተግበሪያ ይሰራሉ።
አገልግሎቶቹ የተቋረጡበትን ምክንያት እስካሁን ለማወቅ ባይቻልም ፤ ይህን ፅሁፍ እስከተፃፈበት ደቂቃ ድረስ አይሰሩም።
ምናልባትም ባላችሁበት ከተማ አገልግሎቱ ያልተቋረጠባችሁ ልታሳውቁን ትችላላችሁ።
@merejanegar1
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442 ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ!
በዓሉ የሰላም የፍቅር የጤና የመተሳሰብ ይሁንልን 🌔ኢድ ሙባረክ🌔
@merejanegari1
#እንዳትደናገጡ
1 ሺ 442ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ግንቦት 5/2013 እንደሚከበር ትላንት መገለፁ ይታወሳል።
ዛሬ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንዳሳወቀው በዓሉ በሚከበርበት እለት ለበዓሉ ድምቀት ከጧቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።
ይህን ህብረተሰቡና ባለድርሻ አካለት እንዲያውቁት ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መልዕክቱን አስተላልፏል።
@merejanegari1
☎️☎️ 6227
👉👉 ስለ ፓስፖርት እና
👉👉 የኢምግሬሽን መረጃ
ለመጠየቅ
👉ስለመንጃ ፍቃድ ት/ቤቶች መረጃ ለማግኘት
👉መንገድ ትራንስፖርት ጉዳይ ኖሮዎት መረጃ ቢያስፈልግ
👉አዳዲስ ለሚወጡ ስራዎች መረጃ
👉ውልና ማስረጃ መረጃ ሲፈልጉ
☎️☎️ በ6227 ይደውሉ።
@merejanegari1
☎️☎️ 6227
👉👉 ስለ ፓስፖርት እና
👉👉 የኢምግሬሽን መረጃ
ለመጠየቅ
👉ስለመንጃ ፍቃድ ት/ቤቶች መረጃ ለማግኘት
👉መንገድ ትራንስፖርት ጉዳይ ኖሮዎት መረጃ ቢያስፈልግ
👉አዳዲስ ለሚወጡ ስራዎች መረጃ
👉ውልና ማስረጃ መረጃ ሲፈልጉ
☎️☎️ በ6227 ይደውሉ።
@merejanegari1