cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Model Nati

@boyjolly17 join My Description :- Runway model :- Photo model & :- Actor Hasab asteyayet kalachu @Natnael4589

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
149
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በየግሩፑ ሳይቀር #ሼር_ፖስት ይሁን! በዚህ በ21ኛው መክዘ አሰቦት ገዳምን ልናጣው ሰዓታት ብቻ ነው የቀሩት። እሳቱ ወደ ገዳሙ በመጠጋቱ የአሰቦት ገዳም አባቶች ንዋየ ቅድሳትና ታቦታቱን ይዘው ለመሰደድ እንቅስቃሴ ጀምረዋል። ኧረ በወላዲት አምላክ እዚች ሀገር ምንድነው እየተካሄደ ያለው? የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ጠቅላይ ቤተክህነት፣... ወዴት አላችሁ? ወደ ገዳሙ የዘመተው ምእመናን ከአቅማቸው በላይ ሆኗል። አንዳንዶቹ በጭስ እየታፈኑ ራሳቸውን እየሳቱ ነው ተብሏል። ከጫፍ ጫፍ የሚገኘው ሕዝበ ክርስቲያን ገዳሙን ከውድመት ለመታደግ መንግሥት በሂሊኮፍተር ታግዞ እሳቱን እንዲያጠፋ ጫና ማድረግ አለብን። ሁሉም በፌስቡክ ገፁ፣ በፔጁ፣ በቴሌግራሙ፣ በቲዊተሩ መጮኽ አለበት። እንረባረብ! Share! Share! Share! Ebakachu🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Show all...
2.47 KB
#በእግዚአብሔር_ሼር_አድርጉት ለ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት ለ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ ለ Office of the Prime Minister-Ethiopia ለ ጠቅላይ ቤተክህነት የአባታችሁ የአባታችን የአባ ሳሙኤል ዘደብረ ወገግ ታላቅ ቦታ አሰቦት ገዳም ከነገዳማውያኑ ከሰአታት በኋላ ታሪክ ሊሆን ነው። -እሳቱ በአስፈሪ ፍጥነት ወደገዳሙ ተጠግቷል። ከገዳሙ በፊት እኛ እንጥፋ የሚሉ ኦርቶዶክሳውያን በእሳቱ ውስጥ በጭስ እየታፈኑ ራሳቸውን እየሳቱም ግብ ግብ ላይ ናቸው። -ገዳማውያኑ በአባታችን ቦታ እሳት ይብላን አብረን እንቃጠላለን እንጂ አንሸሽም ብለው በአቋማቸው ፀንተዋል። -መጨረሻው እየተቃረበ በመሆኑም ንዋየ ቅድሳትና ታቦታቱን ለማሸሽ እንቅስቃሴ ተጀምሯል። በኛ ዘመን አይናችን እያየ የስውራኑ የግሁሳኑ ቦታ አሰቦት ታሪክ ይሁን? ከዚህ በላይ ዳግም ሞት አለ? እንረባረብ!!! በሰው ሀይል የማይጠፋ እሳት ነው። ብፁዓን አባቶች በአስቸኳይ የሄሊኮፕተር ትብብር ይጠይቁ ቢያንስ ገዳሙንና ገዳማውያኑን እናትርፍ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከዚህ በላይ አስቸኳይ ጉዳይ የለም!!! https://t.me/joinchat/AAAAAEOyMLND6iptDQbM-g
Show all...
Show all...
6.23 MB
2.38 MB
10.98 MB
11.06 MB
10.65 MB
10.24 MB
1.51 MB
Show all...
Show all...
Show all...
Show all...
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.