en
Feedback
SELAM FIRE PRIMARY SCHOOL

SELAM FIRE PRIMARY SCHOOL

Open in Telegram

G 1-8 since 1990 E.c

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
436
Subscribers
+224 hours
+57 days
+2330 days
Posts Archive
ሰለም ዉድ መምህራን  እንዴት ከረማችሁ  ሰላማችሁ ይብዛልኝ የተማሪዎች ዉጤት እያጠናቀቃችሁ  እንድሆነ ይታወቃል ፡፡  እንዲሁም የ2019 ኣ.ም የተለያዩ እቅዶች መታቀድ  እንዳለባቸዉ ታዉቃላችሁ ፡፡ ከእቅዶቹ ዉስጥ አንዱ ደግሞ የክበባት እቅድ ነዉ ፡፡ ሰለዚህ የ2018 የክበባት ተጠሪዎች  የ2019 ዓ.ም እቅድ  እሰከ 24/10/20178 ዓ.ም እንድታስገቡ አሳስባለሁ ፡፡ ከታች በተለቀቀዉ ፎርም መሰረት በሀርድ ኮፒ እና በሶፍት እንድታስገቡ፡፡ ምንም አይነት ምክንያት ተቀባይነት የለዉም ፡፡

ማስተዋቂያ
ማስተዋቂያ

Shared via Word Office, a simple Docx viewer that can read all files: https://st.lippu.ltd/vemQry

ማስታወቅያ ዛሬ በ7:00 ሰኣት እሰከ 9:00 የስራ ምዘና የተያዘ ወደ ነገ (17/10/2018) 4:00 - 6:00 መቀየሩ እናሳዉቃለን።

አድስ ነገረ or Waan Haaraa
አድስ ነገረ or Waan Haaraa

Sagantaa Qormaata sem 2ffaa
+1
Sagantaa Qormaata sem 2ffaa

የማጠቃለያ ፈተና ፕሮግራም
+1
የማጠቃለያ ፈተና ፕሮግራም

Teacher Evaluation Program.docx0.18 KB

Update: The first semester mark entry deadline has been extended until the end of this week (Jun-20-2026).

Ahunim yalcharasachu memihiran ehe edil tatakamubat.

photo content

photo content

ማሳሰቢያ 1፡- ውድ መምህራንና  የት/ቤት  አመራሮች አብዛኞቻቸችሁ እየመጣችሁ  ካርድ እየወሰዳችሁ ነው እናመሰግናለን ፡፡ ሚኒስትሪ ፈተና እስኪያልፍ  እስከ   ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንጠብቃችኋለን ነገር ግን ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም  ወደ ማእከል እንመልሰዋለን፡፡ ማሳሰቢያ 2፡- ካርድ ወስዳችሁ እንዲስተካከል የሰጣችሁን ተስተካክሎ መጥቷል መጥታችሁ ውሰዱ፡፡   ማሳሰቢያ 3፡- ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረው መምህራኖች ፎቷችሁ  የለም ተብሎ ከማእከል ስለተነገረን እባካችሁ 1 ጉርድ ፎቶግራፍ አምጡና ማእከል ልከን ካርዳችሁን እናስመጣላችሁ፡፡

Photo from Tsedeke Mekonnen
Photo from Tsedeke Mekonnen

ማስታወቅያ Beeksisa ለሁሉም መምህራን Barsiisota hundaaf የ1ኛ ሰምስቴር ተማሪ ነጥብ ከ100 ገቢ የተደረገዉና E-school ላይ ያገባ ነጥብ የተወሰነ ቦታ ልዩነት ሰላሎዉ እንደገና ይታይ። የተማሪ ደረጃ ላይ ልዩነት ስላመጠዉ የምመጣዉ ችግር መምህሩ እንደምጠየቅበት ከዉድዉ እናሳዊቃለን። Qabxii barattootas 100 keessa sem 1ffaa dabarsitaniif E-school galchitan iddoo tokko tokkotti garaagarummaa waan qabuuf irra deebiin akka ilaaltan isin beeksisa. Garaagarummaa sadarkaa barataa irratti mul'atuuf kan barsiisaan itti gaafatamu ta'uu isin hubachiifna.

photo content
+1

ማስታወቅያ Beeksisa ለክፍል አላፍ መምህራን በሙሉ። ዛሬ (03/10/2018) በ4:30 አጭር ስብሰባ ስላሌ በሰኣቱ ምክትሎች ቢሮ እንድትገኙ እናሳስበለን። Barsiisota abdaree taatan hundaaf guyyaa har'a (03/10/2018) saatii 4:30 irratti marii gabaabaa waan qabnuuf biiroo itti aantotaatti akka argamtan isin beeksifna.

ቀን 01/10/2018    ማስታወቂያ ለትምህርት ቤታችን   መምህራን በሙሉ        አስቾከይ ማራጃ 1.የአንደኛ ማንፈቅ ዓመት የተማሪ ውጤት ያል ጨራሳችዉ ማምህራን ሲስሙ ስለ ተከፈታ አሁን መማር  ላይ ያሉ ተማሪዎች እስከ 04/10/2018 ዓ.ም እንድጨሪሱ በድጋሜ እናስታውቃለን።    Guyyaa 01/10/2018      Beeksisa Barsiisota  Mana baruumsaa keenyaa   Hundaaf Raqaa Ariifachiisaa 1.Qabaxii barattootaa kan Seemisteera 1ffaa Kan hin xumurin Hanga gaafa guyyaa 04/10/2018 guutanii akka xumurta Cimsinee isin beeksifna                ት/ቤ/M/B

+3
ሰላም! 1. የPromomotion form እና First Semester ውጤት ማስተገባት በተመለከተ በትምህርት ቢሮ አቅጣጫ መሰረት ለአንድ ሳምንት( እስከ ሰኔ 8 2018 ድረስ) የተራዘመ ሲሆን ትምህርት ቤቶች በተሰጠው የጊዜ ገደብ ቀሪ ስታቸውን እንዲያጠናቅቁ ይሁን:: 2. Edit: የተማሪዎችን ፐሮፋይል (Grade, Program and Language) Edit ማድረግ የሚቻልበት መንገድ መጤቁ ይታወሳል :: በመሆኑም በጥያቄው መሰረት Section ላይ ያልተመደቡ ተማሪዎችን Editi ማድረግ እንድትችሉ ተደርጓል 3. INACTIVE STUDENT: ተማሪዎችንም INACTIVE በማድረግ መረጃቸው ወደ Reject እንዲቀየር የጠየቃችሁ መሆኑ ይታወሳል:: በመሆኑም Section ላይ ያልተመደቡ ተማሪዎችን INACTIVE በማድረግ ተማሪዎችን Reject ማድረግ ትችላላችሁ :: መልካም ቀን!