SELAM FIRE PRIMARY SCHOOL
Open in Telegram
G 1-8 since 1990 E.c
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
435
Subscribers
+224 hours
+57 days
+2330 days
Posts Archive
Repost from SELAM FIRE PRIMARY SCHOOL
ሰለም ዉድ መምህራን እንዴት ከረማችሁ ሰላማችሁ ይብዛልኝ
የተማሪዎች ዉጤት እያጠናቀቃችሁ እንድሆነ ይታወቃል ፡፡ እንዲሁም የ2019 ኣ.ም የተለያዩ እቅዶች መታቀድ እንዳለባቸዉ ታዉቃላችሁ ፡፡ ከእቅዶቹ ዉስጥ አንዱ ደግሞ የክበባት እቅድ ነዉ ፡፡ ሰለዚህ የ2018 የክበባት ተጠሪዎች የ2019 ዓ.ም እቅድ እሰከ 24/10/20178 ዓ.ም እንድታስገቡ አሳስባለሁ ፡፡
ከታች በተለቀቀዉ ፎርም መሰረት በሀርድ ኮፒ እና በሶፍት እንድታስገቡ፡፡ ምንም አይነት ምክንያት ተቀባይነት የለዉም ፡፡
ምሺት 2:00 - 400 በስልክ
galgala 2:200 -400 bilbilaan
ነገ 3:00 - 5:00
boru 3:00 - 500
ማሳሰብ ; መስፈርቱን የምኣሟለ ብቻ
hubachiisa; ulaagaa kan guutu qofa.
""ማስታወቅያ
Beeksisa
ክረምት ትምህርት (Up grading)
Barumsa gannaa ( up grading)
ከድፕሎማ ወደ ድግሪ ብቻ ይመለከታል።
dippilooma gara digirii qofa kan ilaallatudha.
ለአንደኛ ደረጃ 6.1 General science, social science, mathematics and English)
ለሁለተኛ ደረጃ 6.2 physics, chemistry, biology, history, geography, information technology, mathematics and english.
Sad. 1ffaaf 6.1
Sad. 2ffaaf 6.2
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል።
የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 11 እና 12 /2018 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት ለ 85,737 ተማሪዎች መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ሰለም ዉድ መምህራን እንዴት ከረማችሁ ሰላማችሁ ይብዛልኝ
የተማሪዎች ዉጤት እያጠናቀቃችሁ እንድሆነ ይታወቃል ፡፡ እንዲሁም የ2019 ኣ.ም የተለያዩ እቅዶች መታቀድ እንዳለባቸዉ ታዉቃላችሁ ፡፡ ከእቅዶቹ ዉስጥ አንዱ ደግሞ የክበባት እቅድ ነዉ ፡፡ ሰለዚህ የ2018 የክበባት ተጠሪዎች የ2019 ዓ.ም እቅድ እሰከ 24/10/20178 ዓ.ም እንድታስገቡ አሳስባለሁ ፡፡
ከታች በተለቀቀዉ ፎርም መሰረት በሀርድ ኮፒ እና በሶፍት እንድታስገቡ፡፡ ምንም አይነት ምክንያት ተቀባይነት የለዉም ፡፡
