en
Feedback
SELAM FIRE PRIMARY SCHOOL

SELAM FIRE PRIMARY SCHOOL

Open in Telegram

G 1-8 since 1990 E.c

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
435
Subscribers
+224 hours
+57 days
+2330 days
Posts Archive
Share it in school public group
Share it in school public group

photo content

የ2019 የክበብ እቅድ ፎርማት.docx0.34 KB

ሰለም ዉድ መምህራን  እንዴት ከረማችሁ  ሰላማችሁ ይብዛልኝ የተማሪዎች ዉጤት እያጠናቀቃችሁ  እንድሆነ ይታወቃል ፡፡  እንዲሁም የ2019 ኣ.ም የተለያዩ እቅዶች መታቀድ  እንዳለባቸዉ ታዉቃላችሁ ፡፡ ከእቅዶቹ ዉስጥ አንዱ ደግሞ የክበባት እቅድ ነዉ ፡፡ ሰለዚህ የ2018 የክበባት ተጠሪዎች  የ2019 ዓ.ም እቅድ  እሰከ 24/10/20178 ዓ.ም እንድታስገቡ አሳስባለሁ ፡፡ ከታች በተለቀቀዉ ፎርም መሰረት በሀርድ ኮፒ እና በሶፍት እንድታስገቡ፡፡ ምንም አይነት ምክንያት ተቀባይነት የለዉም ፡፡

Kar. Gummii - Nageenya 2018.docx0.41 KB

Kar. Gummii - Nageenya 2018.docx0.41 KB

Kar. Gummii - Nageenya 2018.docx0.41 KB

Dipartement Plan.docx0.39 KB

KAROORA kutaa 4ffaa2018.docx0.35 KB

Photo from Tsedeke Mekonnen
Photo from Tsedeke Mekonnen

photo content

photo content

ምሺት 2:00 - 400 በስልክ galgala 2:200 -400 bilbilaan ነገ 3:00 - 5:00 boru 3:00 - 500 ማሳሰብ ; መስፈርቱን የምኣሟለ ብቻ hubachiisa; ulaagaa kan guutu qofa.

""ማስታወቅያ Beeksisa ክረምት ትምህርት (Up grading) Barumsa gannaa ( up grading) ከድፕሎማ ወደ ድግሪ ብቻ ይመለከታል። dippilooma gara digirii qofa kan ilaallatudha. ለአንደኛ ደረጃ 6.1 General science, social science, mathematics and English) ለሁለተኛ ደረጃ 6.2 physics, chemistry, biology, history, geography, information technology, mathematics and english. Sad. 1ffaaf 6.1 Sad. 2ffaaf 6.2

የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል። የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 11 እና 12 /2018 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት ለ 85,737 ተማሪዎች መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

የ2019 የክበብ እቅድ ፎርማት.docx0.34 KB

ሰለም ዉድ መምህራን  እንዴት ከረማችሁ  ሰላማችሁ ይብዛልኝ የተማሪዎች ዉጤት እያጠናቀቃችሁ  እንድሆነ ይታወቃል ፡፡  እንዲሁም የ2019 ኣ.ም የተለያዩ እቅዶች መታቀድ  እንዳለባቸዉ ታዉቃላችሁ ፡፡ ከእቅዶቹ ዉስጥ አንዱ ደግሞ የክበባት እቅድ ነዉ ፡፡ ሰለዚህ የ2018 የክበባት ተጠሪዎች  የ2019 ዓ.ም እቅድ  እሰከ 24/10/20178 ዓ.ም እንድታስገቡ አሳስባለሁ ፡፡ ከታች በተለቀቀዉ ፎርም መሰረት በሀርድ ኮፒ እና በሶፍት እንድታስገቡ፡፡ ምንም አይነት ምክንያት ተቀባይነት የለዉም ፡፡