en
Feedback
Adimasi digital lottery❤️

Adimasi digital lottery❤️

Open in Telegram

To have alternative communication channel https://www.facebook.com/100064125876576/posts/943839467763574/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v ሰላም ደንበኛችን፤ የአሰተዳደሩ ጥሪ ማዕከል በ9695 መደወል ይችላሉ፡፡ እናመሰግናለን! መልካም ጊዜ ይሁንልዎ!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Adimasi digital lottery❤️

Channel Adimasi digital lottery❤️ (@adms_ltry) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 23 465 subscribers, ranking 12 477 in the Betting and Casino category and 1 469 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 23 465 subscribers.

According to the latest data from 09 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -277 over the last 30 days and by 3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 45.31%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
To have alternative communication channel https://www.facebook.com/100064125876576/posts/943839467763574/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v ሰላም ደንበኛችን፤ የአሰተዳደሩ ጥሪ ማዕከል በ9695 መደወል ይችላሉ፡፡ እናመሰግናለን! መልካም ጊዜ ይሁንልዎ!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 10 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Betting and Casino category.

23 465
Subscribers
+324 hours
+247 days
-27730 days
Posts Archive
http://t.me/tesfay7❤️ #አቅማችሁን_አስመልሱ! ፈጣሪ የሰጣችሁ ማንነትና አቅም ምንም ነገር ለማለፍ የሚያስችል ማንነትና አቅም ነው፡፡ ይህንን አቅማችሁን ለማወቅ ከፈለጋችሁ በብዙ ሁኔታዎች ከመጠላለፋችሁ በፊት የነበራችሁ ንቁ ማንነት፣ ትጋት፣ ግለትና ቀኑን የመጋፈጥ አቅም ለማስታወስ ሞክሩና ትደርሱበታቸላችሁ፡፡  ያንን የነበራችሁን አቅምና ጉልበት ከሚቦረቡሩና አቅመ-ቢስ ከሚያደርጉ ሁኔታዎች ራሳችሁን ካልጠበቃችሁ ቀስ በቀስ፣ “እኔም እንደዚህ ሁንኩኝ ???!!! እስከምትሉ ድረስ የማትፈልጉት የወረደ የስሜት አቅመ-ቢስነት ደረጃ ላይ ራሳችሁን ታገኙታላችሁ፡፡ ዛሬ የማጋራችሁ የየእለት አቅማችሁን የሚወስኑ ሶስት ሁኔታዎች ነው፡፡ #1_ትኩረት ትኩረታችሁን የጣላችሁበት ነገር በስሜታችሁ ላይ ከፍተኛ ጫናን ያስከትላል፡፡ ለምሳሌ በስራ ቦታ ወይም በምትኖሩበት አካባቢ በቅርባችሁ ካሉ ሰዎች መካከል ጥሩ ያልሆነን ነገር5 የሚያሳይዋችሁ ሰዎች ካሉና ሁል ጊዜ ትኩረታችሁን በእነሱ ላይ የምታደርጉ ከሆነ ቀስ በቀስ በዚያ አካባቢ የመሆን አቅማችሁ እየደከመ መሄዱ አይቀርም፡፡ በዚያ ምትክ ትኩረታችሁን ከእነሱ ላይ ስታነሱና ወደሌሎች ስታደርጉ አቅማችሁ ይመለሳል፡፡  #2_መጠባበቅ ከምን አይነት ሰው ምን አይነት ነገር እንደምትጠብቁ (Expect እንደምታደርጉ) የመለየትን ብልሃት ካላደበራችሁ የምትጠባበቁትን ነገር በማታገኙበት ጊዜ ሁሉ ስሜታችሁ እየተጎዳና አቅም እያጣችሁ ትሄዳላችሁ፡፡ አብዛኛው የግንኙነት ቀውስ መንስኤው ከመጠባበቅ (Expectation) የሚመነጭ ነው፡፡ ከአንድ ሰው የምትጠብቁትን ነገር ሚዛናዊ ስታደርጉ ስሜታችሁ ከመጎዳት አቅማችሁ ደግሞ ከመድከም ይጠበቃል፡፡ #3_ለውጥ ራሳችሁን አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ስታገኙት አቅም ከሚያሳጣችሁ ነገር አንዱ፣ መለወጥ የሚገባችሁንና የምትችሉትን ነገር በሚገባ ያለማወቅ ጉዳይ ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሁኔታዎችን መለወጥ፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሰዎችን መለወጥ፣ ወይም ደግሞ ምናልባት መለወጥ የሚገባን ራሳችንን ወይም አመለካከታችንን የሚሆንበት ጊዜ አለ፡፡ ለመለወጥ ከማትችሉት ሁኔታ ጋር መታገል፣ ፈጽሞ ለመለወጥ ፈቃደኝነቱ ከሌለው ሰው ጋር ጊዜን ማባከንና የመሳሰሉት ሁኔታዎች አቅምን ያደክማሉ፣ ሕይወትን ያዘባርቃሉ፣ ሰላምንም ይነሳሉ፡፡ በእነዚህ ሶስት ነገሮች ዙሪያ ብልሃትንና ጥበብን በማዳበር ምን ያህል ኃይል፣ ጉልበትና የመኖር ጉጉት እንደሚጨመርላችሁ አስቡት ዶ/ር ኢዮብ

#ሰዎች_ሁልጊዜም_የሚሉት_ነገር_አያጡም Telegram https://t.me/tesfay7😍😍😍 አባትና ልጅ ወደ አንድ አካባቢ ረጀም ጉዞ ለማድረግ አህያቸውን ጭነው ከቤታቸው ይወጣሉ፡፡ ጉዞውን እንደጀመሩ ልጅ በአህያው ላይ ቁጭ ብሎ አባት ደግሞ የአህያዋን ልጓም ይዘው በእግራቸው ይጓዙ ጀምር፡፡ ጥቂት እንደተጓዙ ግን የልጅን በአህያ ላይ መቀመጥ የአባትን በእግር መጓዝ የተመለከቱ ሰዎች “አባቱ በእግሩ እየሄደ እንዴት ልጁ በአህያ ይሄዳል? ምን ዓይነት ስነ ምግባር የጎደለው ልጅ ነው?” በማለት ቅሬታቸውን እና ትችታቸውን ሰነዘሩ፡፡ ይህንን እንደ ሰሙ አባት እውነትም ስህተት የሰሩ መስሏቸው ልጃቸውን በእግሩ የአህያዋን ልጓም ይዞ እንዲሄድ አድርገው እሳቸው ደግሞ በአህያ ላይ ወጥተው ጉዟቸውን ቀጠሉ፡፡ ጥቂት እንደተጓዙ አሁን ደግሞ ሰዎች አባት ላይ ትችታቸውን ማዥጎድጎድ ጀመሩ;፡፡ “ምን ዓይነት ጨካኝ አባት ነው? ልጁን በእግሩ እያዳከረ እሱ በአህያ እንዴት ይሄዳል” አሉ፡፡ በዚህም አባት ይደናገጡና ከአህያዋ ላይ በመውረድ እንግዲያውስ ሁለታችንም በእግራችን እንሂድ ተባብለው በእግራቸው ጉዟቸውን ይቀጥላሉ፡፡ ወደ ሌላ መንደር ሲቃረቡ አሁንም አህያዋን ያለ ምንም ጭነት ተዝናንቶ መሄድ እና የአባትና ልጅን በእግር መጓዝ የተመለከቱ የመንደሩ ሰዎች ሌላ ትችት መሰንዘር ጀምሩ፡፡ “ድሮም ሃብት ያላቸው ሰዎች ችግራቸው ይኼ ነው! እንዴት ያላቸውን ነገር መጠቀም እንዳለባቸው አያውቁም” አሉ፡፡ አሁንም ሰውን ማስደስት እንዳልቻሉ እና ልክ እንዳልሆኑ የተሰማቸው አባት እና ልጅ የሚቀጥለው መንደር ሰው አፍ ላለመግባት ሁለቱም በአህያዋ ላይ ወጥተው መጓዛቸውን ቀጠሉ፡፡ ቀጣዩ መንደር እንደደረሱ ግን አባት እና ልጅ የገጠማቸው አሁንም ሌላ ትችት ነው፡፡ “ምን ዓይነት ጨካኝ ሰዎች ናቸው? አንደበት የላትም ብለው ነው? የእግዜር ፍጥረት ላይ ይታያችሁ እስኪ እንዴት ሁለት ሆነው ጀርባዋ ላይ ተዝናንተው ተቀምጠው ይሄዳሉ አንዳቸውን ከተሸከመች አንሶ ነው” አሉ፡፡ አባት እና ልጅ ተደናግጠው ሁለቱም ከአህያዋ ጀርባ ላይ አፍታ እንኳን ሳይቆዩ ወረዱ፡፡ በየደረሱበት ትችት የገጠማቸው አባት እና ልጅም ምን ማድረግ እንደሚገባቸው ከተመካከሩ በኋላ ቢያንስ ከዚህ በኋላ የምናገኛቸውን ሰዎች ማስደሰት ይኖርብናል ብለው በማሰብ አህያዋን ተጋግዘው ለሁለት ተሸክመው ጉዟቸውን አሁንም ይቀጥላሉ፡፡ አህያዋን በመሸከማቸው ምክንያት እጅግ ተዳክመው ወደ ሚቀጥለው መንድር ይደርሳሉ፡፡ አህያ የተሸከሙትን የከተማዋን ሰዎች የተመለከቱት ሰዎች ወገባቸውን ይዘው መሳቅ ጀመሩ፡፡ ምን ዓይነት ጅል ሰዎች ናቸው አህያዋ ላይ ተቀምጠው እንደመሄድ እንዴት አህያ ተሸክመው ይጓዛሉ በማለት ተሳለቁባቸው፡፡ አባትና ልጅም ምንም ነገር ቢያደርጉ ከሰው ትችት ማምለጥ እንደማይችሉ እና ሁልጊዜም ቢሆን ሰዎች የሚተቹት ነገር ፈልገው እንደማያጡ ተረድተው ጉዟቸውን እነሱ ባሻቸው መንገድ ቀጠሉ፡፡ እውነትም ሰዎች ምንጊዜም ቢሆን የሚሉት አንድ ነገር አያጡም፡፡ የምታደርጉትን ነገር ቢወዱትም ባይወዱትም፤ ልክ ነው ብለው ቢያስቡም ባያስቡም ፤ ቢመለከታቸውም ባይመለከታቸውም አንድ የሚሉት ነገር አያጡም፡፡ መፍትሄው የገዛ ራስን ህይወት በራስ ፍላጎት መምራት ነው፡፡ የአንተ/የአንቺ ህይወት የተባለበትም ምክንያት ይኼ ነው፤ አንተ/አንቺ በአሻችሁ መንገድ ትመሩት ዘንድ ነው፡፡ ስለዚህ የትኛውም ጥሩ ነው፣ ዋጋ አለው፣ ይበጀኛል ወዘተ ብላችሁ ከልባችሁ እስካመናችሁ ድረስ ሰዎች ምንም ይበሉ ምን ከማድረግ ወደ ኋላ አትበሉ፡፡ (በኤባ ተስፋዬ) Telegram t.https://t.me/tesfay7😍😍😍

እኔ: ጌታዬ ጥያቄ ልጠይቅህ? ፈጣሪ: ትችላለህ፤ ጠይቀኝ ። እኔ: ዛሬ ይሄ ኹሉ ችግር እንዲደርስብኝ ለምን ፈቀድክ? ዛሬ እንደማትወደኝ ገባኝ ፈጣሪ: ልጄ፣ ዛሬ ምን መጥፎ ነገር ደረሰብህ? እኔ: ዛሬ ስንት የስራ ቀጠሮ እያለኝ አርፍጄ ተነሳሁ ይሄ ሳያንስ እየሮጥኩ ታክሲ ለመያዝ ስከቹል መኪና ጭቃውን ረጭቶኝ ልብሴ ተበላሸ፡፡ በፍጥነት ወደ ቤት ተመልሼ ልብሴን ቀይሬ ስመጣ ደግሞ የታክሲው ሰልፍ እረጅም ኹኖ ጠበቀኝ ። ፈጣሪ: እሺ ሌላስ? እኔ: በመንገድ እያለሁ ስልኬ ዘጋ? ፈጣሪ : እሼ ልጄ አሁን ሁሉንም ላብራራልህ ፡፡ ዛሬ ጠዋት ከእንቅልፍህ ስትነሳ የሞት መልአክ በቤት መጥቶ ነበር እኔ ግን በሕይወት እንድትኖር አንዱን መልአኬን ልኬ ላንተ እየተዋጋልህ ነበር፡፡ ይሄ እስኪያልፍ እንቅልፍ ጣልኩብህ እኔ : እሺ 😔 ፈጣሪ፡ ታክሲ ቶሎ እንዳትይዝ ያረኩት ደግሞ የምትሄድበት ቦታ ቀድመክ ከደረስክ ሊደበድቡህ ስለነበር ያስረፈድኩህ ብዙ ሰዎች እስኪሰበሰቡ ድረስ ነው፡፡ እኔ : እሺ 😔 ፈጣሪ: ስልክህ እንዲዘጋ ያረኩት ደግሞ ለአንተ በሀሰት ደውለው ከዛ ንግግርህን በመቅዳት በፍርድ ቤት ሊከሱህ የፈለጉ ሰዎች ስለነበሩ ከነሱ ልጠብቅህ ነው፡፡ እኔ: ጌታ ሆይ እባክህ ይቅር በለኝ😢 ፈጣሪ: እሺ ልጄ ግን በማረገው ነገር ኹሉ እኔን እመነኝ ፡፡ ላንተ የማደርገው ኹሉ ለመልካም ነው፡፡ እኔ: አምንሀለው ጌታዬ ፈጣሪ: እኔ ላንተ ያለኝ ሀሳብ ካንተ ሀሳብና እቅድ በላይ እንደሆነ አትጠራጠር፡፡ እኔ: አልጠራጠርም ጌታዬ ዛሬ ስለሆነው ነገር ኹሉ አመሠግናለሁ ፡፡ እንደምትወደኝ አሁን አወኩ። ስለመልካምነቱ ፈጣሪያችንን እናመስግን! መልዕክቱን ለሌሎችም እናጋራ እኔ: ጌታዬ ጥያቄ ልጠይቅህ? ፈጣሪ: ትችላለህ፤ ጠይቀኝ ። እኔ: ዛሬ ይሄ ኹሉ ችግር እንዲደርስብኝ ለምን ፈቀድክ? ዛሬ እንደማትወደኝ ገባኝ ፈጣሪ: ልጄ፣ ዛሬ ምን መጥፎ ነገር ደረሰብህ? እኔ: ዛሬ ስንት የስራ ቀጠሮ እያለኝ አርፍጄ ተነሳሁ ይሄ ሳያንስ እየሮጥኩ ታክሲ ለመያዝ ስከቹል መኪና ጭቃውን ረጭቶኝ ልብሴ ተበላሸ፡፡ በፍጥነት ወደ ቤት ተመልሼ ልብሴን ቀይሬ ስመጣ ደግሞ የታክሲው ሰልፍ እረጅም ኹኖ ጠበቀኝ ። ፈጣሪ: እሺ ሌላስ? እኔ: በመንገድ እያለሁ ስልኬ ዘጋ? ፈጣሪ : እሼ ልጄ አሁን ሁሉንም ላብራራልህ ፡፡ ዛሬ ጠዋት ከእንቅልፍህ ስትነሳ የሞት መልአክ በቤት መጥቶ ነበር እኔ ግን በሕይወት እንድትኖር አንዱን መልአኬን ልኬ ላንተ እየተዋጋልህ ነበር፡፡ ይሄ እስኪያልፍ እንቅልፍ ጣልኩብህ እኔ : እሺ 😔 ፈጣሪ፡ ታክሲ ቶሎ እንዳትይዝ ያረኩት ደግሞ የምትሄድበት ቦታ ቀድመክ ከደረስክ ሊደበድቡህ ስለነበር ያስረፈድኩህ ብዙ ሰዎች እስኪሰበሰቡ ድረስ ነው፡፡ እኔ : እሺ 😔 ፈጣሪ: ስልክህ እንዲዘጋ ያረኩት ደግሞ ለአንተ በሀሰት ደውለው ከዛ ንግግርህን በመቅዳት በፍርድ ቤት ሊከሱህ የፈለጉ ሰዎች ስለነበሩ ከነሱ ልጠብቅህ ነው፡፡ እኔ: ጌታ ሆይ እባክህ ይቅር በለኝ😢 ፈጣሪ: እሺ ልጄ ግን በማረገው ነገር ኹሉ እኔን እመነኝ ፡፡ ላንተ የማደርገው ኹሉ ለመልካም ነው፡፡ እኔ: አምንሀለው ጌታዬ ፈጣሪ: እኔ ላንተ ያለኝ ሀሳብ ካንተ ሀሳብና እቅድ በላይ እንደሆነ አትጠራጠር፡፡ እኔ: አልጠራጠርም ጌታዬ ዛሬ ስለሆነው ነገር ኹሉ አመሠግናለሁ ፡፡ እንደምትወደኝ አሁን አወኩ። ስለመልካምነቱ ፈጣሪያችንን እናመስግን! መልዕክቱን ለሌሎችም እና