en
Feedback
Adimasi digital lottery❤️

Adimasi digital lottery❤️

Open in Telegram

To have alternative communication channel https://www.facebook.com/100064125876576/posts/943839467763574/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v ሰላም ደንበኛችን፤ የአሰተዳደሩ ጥሪ ማዕከል በ9695 መደወል ይችላሉ፡፡ እናመሰግናለን! መልካም ጊዜ ይሁንልዎ!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Adimasi digital lottery❤️

Channel Adimasi digital lottery❤️ (@adms_ltry) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 23 465 subscribers, ranking 12 477 in the Betting and Casino category and 1 469 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 23 465 subscribers.

According to the latest data from 09 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -277 over the last 30 days and by 3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 45.31%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
To have alternative communication channel https://www.facebook.com/100064125876576/posts/943839467763574/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v ሰላም ደንበኛችን፤ የአሰተዳደሩ ጥሪ ማዕከል በ9695 መደወል ይችላሉ፡፡ እናመሰግናለን! መልካም ጊዜ ይሁንልዎ!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 10 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Betting and Casino category.

23 465
Subscribers
+324 hours
+247 days
-27730 days
Posts Archive
የኮምቦልቻ ነዋሪ የሆኑት አቶ ዑመር መሀመድ በላኩት 21ኛ ዙር አድማስ ዲጅታል ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ2,ዐዐዐ,ዐዐ0 ብር /ሁለት ሚሊየን ብር/ዕድለኛ ሆነዋል። አቶ ዑመር በደረሳቸው ገንዘብም ቀድሞ ይሰ
የኮምቦልቻ ነዋሪ የሆኑት አቶ ዑመር መሀመድ በላኩት 21ኛ ዙር አድማስ ዲጅታል ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ2,ዐዐዐ,ዐዐ0 ብር /ሁለት ሚሊየን ብር/ዕድለኛ ሆነዋል። አቶ ዑመር በደረሳቸው ገንዘብም ቀድሞ ይሰሩት የነበረውን አነስተኛ የንግድ ሥራ እንደሚያጠናክሩበት ገልፀውልናል።

አድማስ ዲጅታል ሎተሪ 21ኛ ዙር ዕጣ ዛሬ መጋቢት 25 ቀን 2016 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል
አድማስ ዲጅታል ሎተሪ 21ኛ ዙር ዕጣ ዛሬ መጋቢት 25 ቀን 2016 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ  አስተዳደር በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል

photo content

የጅማ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት አብዮት ታከለ በቆረጡት 20ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ2ኛው ዕጣ የ2,000,000 ብር ዕድለኛ ሆነዋል፡፡ መምህር አብዮት የረዥም ጊዜ የሎተሪ ደንበኛ ሲሆኑ ደ
የጅማ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት አብዮት ታከለ በቆረጡት 20ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ2ኛው ዕጣ የ2,000,000 ብር ዕድለኛ ሆነዋል፡፡ መምህር አብዮት የረዥም ጊዜ የሎተሪ ደንበኛ ሲሆኑ ደግመው ደጋግመው በላኩት ቴክስት በ2ኛው እጣ የ2 ሚሊዮን ብር እድለኛ አድርጓቸዋል፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ የቢዝነስ ዕቅድ በማዘጋጀት ወደ ስራ እንደሚሰማሩ ገልፀውልናል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክ/ከተማ ነዋሪ የሆኑት እና በመንግስት ሥራ የተሰማሩት ወ/ሮ አይናለም ሙላት በ20ኛው ዙር በቆረጡት አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ4,000,000 ብር ዕድለኛ ሆነዋል
በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክ/ከተማ ነዋሪ የሆኑት እና በመንግስት ሥራ የተሰማሩት ወ/ሮ አይናለም ሙላት በ20ኛው ዙር በቆረጡት አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ4,000,000 ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ ወ/ሮ አይናለም ሙላት ደጋግመው የአድማስ ሎተሪ ዕጣ የመቁረጥ ልምድ ያላቸው ሲሆን ከተደጋጋሚ ሙከራ በኋላ የዕድል ጉዳይ ሆኖ በ20ኛው ዙር በ1ኛው ዕጣ የ4,000,000 ብር ዕድለኛ በመሆን ቼካቸውን ከአስተዳደሩ ተረክበዋል ፡፡ ወ/ሮ አይናለም በደረሳቸውም ገንዘብ ቤት የመግዛት ዕቅድ እንዳላቸው ገልጸውልናል ::

ወጣት ተመሰገን ቦንጀራ ይባላል የሀዋሳ ነዋሪ ሲሆን በ ገና ሎተሪ 3ኛው ዕጣ የብር 2,500,000 ዕድለኛ በመሆን በሀዋሳ ከተማ በህዝብ ፊት ሽልማቱን ተረክበዋል ፡፡
ወጣት ተመሰገን ቦንጀራ ይባላል የሀዋሳ ነዋሪ ሲሆን በ ገና ሎተሪ 3ኛው ዕጣ የብር 2,500,000 ዕድለኛ በመሆን በሀዋሳ ከተማ በህዝብ ፊት ሽልማቱን ተረክበዋል ፡፡

አድማስ ዲጅታል ሎተሪ 20ኛ ዙር ዕጣ ዛሬ የካቲት 25 ቀን 2016 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል
አድማስ ዲጅታል ሎተሪ 20ኛ ዙር ዕጣ ዛሬ የካቲት 25 ቀን 2016 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ  አስተዳደር በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል

IMG_20240302_122134_042.jpg2.10 KB

አድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 20 ዛሬ ከሌሊቱ 6፡00 ላይ ይጠናቀቃል ዕጣው የካቲት 25/2016 ዓ.ም ይወጣል፡፡ ዕድል ወደ እርስዎ ቀርባለች አሁኑኑ ዕድልዎን ይሞክሩ 605 ላይ ማንኛውንም ምልክት በማድረግ ወይም *127# በመደወል በ10 ብር የ4 ሚሊዮን ብር እና የሌሎችም ዕድሎች አሸናፊ ይሁኑ ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ለተጨማሪ መረጃ https://t.me/Adms_ltry

ቀጣዩ ሚሊየነር እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ!!! በ20 ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ የ4 ሚሊየን ብር እና ሌሎችም ሽልማቶች እድለኛ ለመሆን በቴሌብር ወይም ወደ 605 A ብለው በመላክ በ 10 ብር አሁኑኑ ይቁረጡ! መልካም እድል! የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር እና ኢትዮ ቴሌኮም በአጋርነት

photo content

የ18ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ ዛሬ ታህሳስ 24 ቀን 2016 በብሔራዊ ሎተሪ  አስተዳደር በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዘዋል ፡፡

photo content

የ18ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ ዛሬ ታህሳስ 24 ቀን 2016 በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዘዋል ፡፡
የ18ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ ዛሬ ታህሳስ 24 ቀን 2016 በብሔራዊ ሎተሪ  አስተዳደር በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዘዋል ፡፡

እናስታውስዎ !            ዛሬ ማለትሞ ታህሣሥ 21 2016 ከለሊቱ 6፡00 የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ 18ኛው ዙር የሚያበቃበት ነው ፡፡ ከወዲሁ ይቁረጡ   የ4,000,000 ብር፣የ2,000,000 ብር ፣የ1,000,000 ብር እና የሌሎች ዕጣዎች ዕድለኛ ለመሆን  ዕድሎዎን ይሞክሩ ፡፡ 605 ላይ ማንኛውንም ምልክት በማድረግ ወይም *127# በመደወል አሸናፊ ይሁኑ፡፡ ብሔራዊ ሎተሪ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር

እናስታውስዎ ምኞትዎን ለማሳካት ምንም ምስጢር የሌለውን በእድል ብቻ የሚወሰነውን ሎተሪ ይሞክሩ፣ 605 ላይ ማንኛውንም ምልክት በማድረግ ወይም *127# በመደወል በ10 ብር የ4 ሚሊዮን ብር እና የሌሎችም ዕድሎች አሸናፊ ይሁኑ ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር

በቡታጅራ እንሴኖ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት አቶ ነሲቡ ፋሪስ በ2016 ዓ.ም ልዩ-ዕድል ሎተሪ 3ኛ ዕጣ የ3,500,000 / ሶስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ / ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ ነሲቡ አርሶ አ
በቡታጅራ እንሴኖ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት አቶ ነሲቡ ፋሪስ በ2016 ዓ.ም ልዩ-ዕድል ሎተሪ 3ኛ ዕጣ የ3,500,000 / ሶስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ / ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ ነሲቡ አርሶ አደርና ነጋዴ ሲሆኑ በደረሳቸውም ገንዘብ በዶሮና እንስሳ እርባታ እንደሚሰማሩ ገልጸውልናል ፡፡

አቶ መክብብ ጴጥሮስ ይባላሉ በሀዋሳ ከተማ በመንግስት መስሪያቤት ተቀጥረው በአካውንታንት ሙያ የሚሰሩ ሲሆን በአድማስ ሎተሪ በ6ኛው ዕጣ የ250,000 ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡
አቶ መክብብ ጴጥሮስ ይባላሉ በሀዋሳ ከተማ በመንግስት መስሪያቤት ተቀጥረው በአካውንታንት ሙያ የሚሰሩ ሲሆን በአድማስ ሎተሪ በ6ኛው ዕጣ የ250,000 ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡