cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ሪፖርተር ET

🔖 ይህ የሪፖርተር ET የቴሌግራም ገፅ ነው ®️ => በቻናሉ 📌 ፈጣን 📌 ትኩስ 📌 ወቅታዊ እና 📌 ወሳኝ መረጃዎችን እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል ! 🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !

Show more
Advertising posts
27 255
Subscribers
-1224 hours
-867 days
-43230 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
ኪሊያን ምባፔ የስምንት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻምፒዮን የሆነውን ዩሴን ቦልት ያቀረበውን የ100m ውድድር ጥያቄ ተቀብሏል። ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኅል?🏃⚡️
2 1974Loading...
02
ጥንቃቄ‼️ ሰሞኑን ከባንክ ነው የምንደውለው እና ሎተሪ ደርሷችኋል በሚል ህዝቡን ሲያታልሉ የነበሩ ግለሰቦች ከላይ በምስሉ ላይ ይገኛሉ! አሁን ደግሞ ዲቪ ደርሷችኋል በሚል ማጭበርቀራቸውን ቀጥለዋል! በጊዜ ሌቦችን እናጋልጥ!
3613Loading...
03
ጥንቃቄ‼️ ሰሞኑን ከባንክ ነው የምንደውለው እና ሎተሪ ደርሷችኋል በሚል ህዝቡን ሲያታልሉ የነበሩ ግለሰቦች ከላይ በምስሉ ላይ ይገኛሉ! አሁን ደግሞ ዲቪ ደርሷችኋል በሚል ማጭበርቀራቸውን ቀጥለዋል! በጊዜ ሌቦችን እናጋልጥ!
430Loading...
04
በዓልን ምክንያት በማድረግ ታላቅ ቅናሽ አድርገናል! 👉 ገደብየለሽ ኢንተርኔት ለምትጠቀሙና         መጠቀም ለምትፈልጉ በታላቅ ቅናሽ         እኛ ጋር ያገኛሉ። 📌 የሶስት ወር በ 1450birr 📌 ወርሃዊ በ 650birr 📌ሳምንታዊ በ 250birr በተጨማሪ✅ ወርሀዊ የ Internet package በታላቅ ቅናሽ መግዛት የምትፈልጉ አናግሩኝ፤ መግዛት ትችላላችሁ። 📌 10GB በ 200birr 📌10GB+500Min በ 250birr 📌 20GB በ 300birr 📌 20GB+500Min በ 380birr 📌 40GB በ 500birr 📌40GB+500Min በ 550birr 📌60GB በ 650birr የኢንተርኔት ጥቅሉ ወርሀዊ በመሆኑ እንዲሁም ያለን package ውስን መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ቀድማችሁ ኑ። ለሚያሸሽጠን ልዩ ስጦታ አለን🎁 አሁኑኑ ያናግሩን👇 📲 +251970915503 📩 T.ME/PACKAGE_SELLER1
2 8073Loading...
05
የፋኖ አመራሮች የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ተፈናቃዮችን የአማራ ሀይሎች ወደተቆጣጠሯቸው አካባቢዎች ይመለሳሉ የሚለውን"የጦርነት ነጋሪት እየጎሰሙ ነው" በማለት መክሰሳቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። የፋኖ አመራሮች፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጀኔራል ታደሠ ወረደ በኃይል ወደተያዙ የትግራይ አካባቢዎች ተፈናቃዮች በቅርቡ እንደሚመለሱ ሰሞኑን መናገራቸውን፣ "ትንኮሳ" በማለት እንደገለጡትና "በኃይል የሚደረግ ነገሮችን አንታገስም" ማለታቸውን ዘገባው ጠቅሷል። ጀኔራል ታደሠ ታጣቂዎችን ትጥቅ ለማስፈታትና ተፈናቃዮችን በቅርብ ሳምንታት ለመመለስ ከስምምነት ተደርሷል በማለት በሰጡት መግለጫ ዙሪያ፣ ፌደራል መንግሥቱም ሆነ የአማራ ክልል መንግሥት በይፋ ያለው ነገር የለም። ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇 https://t.me/reporter_ethiopian https://t.me/reporter_ethiopian
3 4220Loading...
06
የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ም/ፕሬዚዳንት ጄኔራል ታደሰ ወረደ ደቡብ ትግራይን እስከ ግንቦት 20 እንዲሁም ምዕራብ ትግራይ (ጠለምትን) እስከ ሰኔ 30 ድረስ እንደሚረከቡ እና በአካባቢው ያሉ ጊዚያዊ አስተዳደሮች እንደሚፈርሱ ከስምምነት ተደርሶል የሚል መግለጫ ከቀናት በፊት መስጠታቸውን አዩዘበሀሻ መዘገቡ ይታወሳል። ይሄን መረጃ መሰረት በማድረግ የራያ እንዲሁም የጠለምት አመራሮች ምላሽ የሚከተለው ነው። በመንግሥት እና በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት “አከራካሪ” እየተባሉ በሚጠሩ አካባቢዎች ከጦርነቱ በኋላ የተቋቋሙት አስተዳደሮች፣ በሁለት ወራት ውስጥ እንደሚፈርሱ ከፌደራልም ኾነ ከክልሉ መንግሥት የተገለጸላቸው ነገር እንደሌለ፣ የወልቃይት ጠገዴ፣ የራያ አላማጣ እና የጸለምት አካባቢዎች አስተዳደሮች ገልፀውልኛል፡፡ የሁለቱም አካባቢ አመራሮች፣ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ርእሰ መስተዳደር ሌተናንት ጀኔራል ታደሰ ወረደ የተሰጠው መግለጫ፣ “የአንድ ወገን ፍላጎት የተንጸባረቀበት ፕሮፓጋንዳ እና ለሌላ ደም አፋሳሽ ግጭት መቀስቀስ ምክንያት የሚኾን” ሲሉ ተችተዋል፡፡ ለማንነት እና ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄዎች፣ በሕግ እና በመርሕ ላይ የተመሠረተ መፍትሔ እንዲሰጥም አመራሮቹ በአጽንዖት ጠይቀዋል። ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇 https://t.me/reporter_ethiopian https://t.me/reporter_ethiopian
3 1600Loading...
07
ዴቪድ ራያ የወርቅ ጓንት አሸናፊ ሆኗል ምሽት በተደረገ የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ሉተን ከኤቨርተን ሲገናኙ ለወርቅ ጓንት አሸናፊነት ሲፎካከር የነበረው የኤቨርተኑ የግብ ዘብ ጆርዳን ፒክፎርድ ጎል በማስተናገዱ የአርሰናሉ ግብ ጠባቂ ዴቪድ ራያ የ2023/24 የፕሪምየር ሊጉ ምርጥ ግብ ጠባቂ በመባል መመረጡ ታውቋል። በቀጣዩ ሁለት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ብቻ የኤቨርተኑ ግብ ጠባቂ ፒክፎርደ ጎል ካልተቆጠረበት ከዴቪድ ራያ ጋር በተመሳሳይ ተሸላሚ ይሆናል።
2 8071Loading...
08
አዳዲስ እና ጥራታቸውን የጠበቁ ጫማዎችን አስገብተናል! MAME BRAND👟👞 MAME BRAND ከሞያሌ ጥራታቸውን የጠበቁ የወንዶች ጫማ በሉበት በማድረስ ላይ ይገኛል! ለተረካቢዎች እና ለባሾች የምትፈልጉትን እንድትመርጡና እንድትገበያዩ እናሳውቃለን። ቀድማችሁ ግዙ 🙏 ☎️ 0914289861 📩 @MAME_BRAND_MOYALE ♨️አድራሻ ሞያሌ ጥራት 💯 መለያችን ነው ✅ በቅርብ ቀን‼️ ኦርጅናል የስፖርት ጥቅቆችን እና ማልያዎችን መላክ እንጀምራለን! በቴሌግራም👉 https://t.me/+Uop_9gl1lFG0sJPy
8414Loading...
09
በዓሉን ምክንያት በማድረግ ታላቅ ቅናሽ አድርገናል! 👉 ገደብየለሽ ኢንተርኔት ለምትጠቀሙና         መጠቀም ለምትፈልጉ በታላቅ ቅናሽ         እኛ ጋር ያገኛሉ። 📌 የሶስት ወር በ 1450birr 📌 ወርሃዊ በ 650birr 📌ሳምንታዊ በ 250birr በተጨማሪ✅ ወርሀዊ የ Internet package በታላቅ ቅናሽ መግዛት የምትፈልጉ አናግሩኝ፤ መግዛት ትችላላችሁ። 📌 10GB በ 200birr 📌10GB+500Min በ 250birr 📌 20GB በ 300birr 📌 20GB+500Min በ 380birr 📌 40GB በ 500birr 📌40GB+500Min በ 550birr 📌60GB በ 650birr የኢንተርኔት ጥቅሉ ወርሀዊ በመሆኑ እንዲሁም ያለን package ውስን መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ቀድማችሁ ኑ። ለሚያሸሽጠን ልዩ ስጦታ አለን🎁 አሁኑኑ ያናግሩን👇 📲 +251970915503 📩 PACKAGE_SELLER1
580Loading...
10
ልጅ ያሬድ ተፈቷል💇‍♂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ክብር የሚነካ ቃላት ተናገሮ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የነበረው ልጅ ያሬድ በዛሬው ዕለት ተፈቷል።
2 7941Loading...
11
ከዚህ ድረገፅ ውጭ በሚደወል ስልክ እንዳትጭበረበሩ!
2 7530Loading...
12
#ሰበር ዜና !! DV 2025 ሞልታቹ የነበራቹ ውጤቱ ተለቋል ወደ ቀጣይ ሂደት ማለፍ አለማለፋቹን የተሰጣቹን"Confirmation Number" እያስገባቹ ማየት ትችላላችሁ ውጤቱን ለማየት በዚህ ሊንክ ይግቡ https://dvprogram.state.gov/ESC/CheckStatus.aspx መልካም ዕድል ♥♥
3 16938Loading...
13
አዳዲስ እና ጥራታቸውን የጠበቁ ጫማዎችን አስገብተናል! MAME BRAND👟👞 MAME BRAND ከሞያሌ ጥራታቸውን የጠበቁ የወንዶች ጫማ በሉበት በማድረስ ላይ ይገኛል! ለተረካቢዎች እና ለባሾች የምትፈልጉትን እንድትመርጡና እንድትገበያዩ እናሳውቃለን። ቀድማችሁ ግዙ 🙏 ☎️ 0914289861 📩 @MAME_BRAND_MOYALE ♨️አድራሻ ሞያሌ ጥራት 💯 መለያችን ነው ✅ በቴሌግራም👉 https://t.me/+Uop_9gl1lFG0sJPy
9080Loading...
14
ዛሬ😍 መልካም የስቅለት ቀን 🙏 መልካም ጁምአ ሙባረክ 🙏 ሰላም ለኢትዮጵያ🇪🇹
3 8102Loading...
15
"በየጊዜው ወጣቶች የምገብርበት የጦርነት ምዕራፍ መዘጋት አለበት " - አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ በኩል ዛሬ መልዕክት አሰራጭተው ነበር። በዚህም ፤ " የህዝባችን ሁለንተናዊ መብትና ጥቅም ከማረጋገጥና አስተማማኝ ከማድረግ የሚቀድም ሌላ አጀንዳ የለንም " ብለዋል። " የህዝባችን ጥቅምና መብት የሚያረጋግጥ መንገድ ሁሉ እንጓዘዋለን " ያሉት አቶ ጌታቸው " ጉዞው እንዲሳካ የህዝቡ ተሳትፎ ወሳኝ ነው " ሲሉ አክለዋል። ፕሬዜዳንቱ ፤ " ከሚገባው በላይ ያበረከተ ህዝብ በቅንነትና ታማኝነት ማገለገል ይገባል " ሲሉም ገልጸዋል። " ህዝቡ ከጦርነትና ጦርነት ወለድ ችግሮች በማላቀቅ ወደ አስተማማኝ ሰላም እንዲሸጋገር መስራት ይገባል " ሲሉም አስገንዝበዋል። አቶ ጌታቸው ረዳ  ፤ " በየጊዜው ትኩስ ሃይል የሆኑትን ወጣቶች የምንገብርበት የጦርነት ምዕራፍ ተዘግቶ ፤ የልማትና የእድገት ፍላጎታችን እንዲሳካ መስራት አለብን " ብለዋል። Via:- Tikvahethiopia
4 3243Loading...
16
ተፈታች‼️ አርቲስት አዲስአለም ጌታነህ ከ21 ቀናት እስር በኋላ ዛሬ ተፈታለች።
4 1241Loading...
17
አዳዲስ እና ጥራታቸውን የጠበቁ ጫማዎችን አስገብተናል! MAME BRAND👟👞 MAME BRAND ከሞያሌ ጥራታቸውን የጠበቁ የወንዶች ጫማ በሉበት በማድረስ ላይ ይገኛል! ለተረካቢዎች እና ለባሾች የምትፈልጉትን እንድትመርጡና እንድትገበያዩ እናሳውቃለን። ቀድማችሁ ግዙ 🙏 ☎️ 0914289861 📩 @MAME_BRAND_MOYALE ♨️አድራሻ ሞያሌ ጥራት 💯 መለያችን ነው ✅ በቴሌግራም👉 https://t.me/+Uop_9gl1lFG0sJPy
3 3881Loading...
18
#ሰበር በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደረጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን ሰብሳቢ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ዶ/ር ሙሉጌታ ስዩም እና የማኅበረ ቅዱሳን ዋና ጸሐፊ መምህር ዋሲሁን በላይ ዛሬ ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም ከመኖሪያ ቤታቸው በጸጥታ አካላት መወሰዳቸው ታውቋል። የሁለቱ አገልጋዮች መኖሪያ ቤት መፈተሹም ተገልጿል። በአሁኑ ሰዓት ሜክሲኮ ፌዴራል ፓሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ የሚገኙ ሲሆን የተያዙበት ምክንያት አልታወቀም። ምንጭ፦ የማህበረ ቅዱሳን የፌስቡክ ገፅ
4 3231Loading...
19
North London Derby 🧤 የአርሰናልን የዋንጫ ጉዞ የሚወስነው ሌላኛው ተጠባቂ ጨዋታ በለንደን ተቀናቃኖቹ መሀል ይካሄዳል የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ በ 35ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሀ ግብሮቹ የከተማ ባላንጣዎቹን ቶተንሀም ሆትስፐርስ ከ አርሰናል ያገናኛል። የሊጉን መሪነት የተቆናጠጡት አሰናሎች የቻምፒየንስ ሊግ ቦታን ይዞ ለማጠናቀቅ እየተጫወቱ ያሉትን ቶተንሀም ሆትስፐርስ ይገጥማሉ። 35ኛ ሳምንት እንግሊዝ ፕሪምየር ጨዋታ ቶተንሀም ሆትስፐርስ ከ አርሰናል የጨዋታ ሰዓት - ቀን 10:00 ስታድየም - ቶተንሀም ሆትስፐርስ ስታድየም
6 9631Loading...
20
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። #MoE ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
6 5237Loading...
21
2 እና ከዚያ በላይ ጫማዎችን ለሚገዙ ልዩ የበዓል ቅናሽ አድርገናል!
5 7850Loading...
22
ለበዓል የሚሆኑ አዳዲስ እና ጥራታቸውን የጠበቁ ጫማዎችን አስገብተናል! MAME BRAND👟👞 MAME BRAND ከሞያሌ ጥራታቸውን የጠበቁ የወንዶች ጫማ በሉበት በማድረስ ላይ ይገኛል! ለተረካቢዎች እና ለባሾች የምትፈልጉትን እንድትመርጡና እንድትገበያዩ እናሳውቃለን። ቀድማችሁ ግዙ 🙏 ☎️ 0914289861 📩 @MAME_BRAND_MOYALE ♨️አድራሻ ሞያሌ ጥራት 💯 መለያችን ነው ✅ በቴሌግራም👉 https://t.me/+Uop_9gl1lFG0sJPy
5 1564Loading...
23
የሊቨርፑል ቀጣዩ አሰልጣኝ ታውቋል ! ሊቨርፑል በቀጣይ ክረምት ከክሎፕ ጋር ከተለያየ በኋላ የሱ ተተኪ በመሆን የፌዮኖርዱ አሰልጣኝ አርኔ ስሌት ወደ አንፊልድ እንደሚሄድ ተረጋግጧል። በ2024/25 ለሊቨርፑል አዲስ ምዕራፍ ይጀምራል ።
5 5381Loading...
24
ቲክቶከሯ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደለች 😭😭😭 አቢ ትባላለች ቲክቶክ ላይ የምትሸጣቸዉን የባሕል ልብሶች በማስተዋወቅ ትታወቅ ነበር።ጦር ሐይሎች አካባቢ ጂም ቤት ዉስጥ የሚያሠራት አሠልጣኝ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ገድሏታል። የግድያዉ ምክንያት ደሞ ለምን ቲክቶክ ላይ ጂም ቤት ዉስጥ የምሰሪዉን ቪዲዮ ለምን ለቀቅሽ የሚል ነዉ።እናቷ የፍትሕ ያለ እያሉ ነዉ።አቢ የ5 አመት ሴት ልጅ እናት ነበረች። ነፍስ ይማር😭😭😭
7 01516Loading...
25
መረጃ‼️ ዛሬ በወልቃይት ጠገዴ አካባቢ ህወሃት ተኩስ ከፍቶ ከ13 በላይ የመከላከያ ሰራዊት አባላት መግደሉ ተሰምቷል ። በአከባቢው ሰወስት ሀይሎች ከፍተኛ ፍጥጫ ዉሰጥ ገብተዋል። ©ሪፖርተር ET
5 4602Loading...
26
MAME BRAND👟👞 MAME BRAND ከሞያሌ ጥራታቸውን የጠበቁ የወንዶች ጫማ በሉበት በማድረስ ላይ ይገኛል! ለተረካቢዎች እና ለባሾች የምትፈልጉትን እንድትመርጡና እንድትገበያዩ እናሳውቃለን። ቀድማችሁ ግዙ 🙏 ☎️ 0914289861 📩 @MAME_BRAND_MOYALE ♨️አድራሻ ሞያሌ ጥራት 💯 መለያችን ነው ✅ በቴሌግራም👉 https://t.me/+Uop_9gl1lFG0sJPy
4 6414Loading...
27
#ViagraEffect በቫያግራ ምክኒያት በሺህ የሚቆጠሩ ወንዶች ሞተዋል!!!! ለስንፈተ ወሲብ የሚወሰደው በተለምዶ ቫያግራ የሚባለው መድሀኒት ምክኒያት በአለማችን በሺህ የሚቆጠሩ ወንዶች ሞተዋል። ሆኖም የመድሀኒት ሸያጩ በሀገራችን ተጧጡፏል። "ያሉበት ድረስ እናመጣለን።" የሚሉ ማስታወቂያዎች በማህበራዊ ሚዲያ መመልከት አዲስ ነገር አይደለም። ቫያግራ (Sildenafil citrate) ሲጀመር የልብ መድሀኒት ነበር። የልብ ህመም ያለባቸው ሰዎች ደግሞ ለስንፈተ ወሲብ የመጋለጥ እድላቸው ከፍ ይላል። ሲልዴናፊል ብልት እንዲቆም የሚያደርገው የደም ዝውውርን በመለወጥ ወደ ብልት ብዙ ደም እንዲገባ የገባው ደግሞ እንዳይወጣ በማድረግ ነው። ይህ ለውጥ ደግሞ ሌሎች የሰውነት ክፍሎች ላይም ተፅእኖ ያመጣል። ቫያግራ የሚጠቀሙ ሰዎች ራስ ምታት፣ የጨጓራ ህመም፣ የጀርባ ህመም ሊያጋጥማቸው ይችላል። ከሁሉም የሚያስፈራው ግን ድንገት የደም ግፊት ዝቅ ብሎ የልብ ምት መቋረጥ ነው። በአለማችን በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በዚህ ምክኒያት ህይወታቸውን አጥተዋል። ከወሲብ ጋር የተያያዙ ችግሮች ሲኖሩ በዘፈቀደ ቫያግራ ከመግዛት በተገቢው ሁኔታ ተመርምሮ ትክክለኛውን ህክምና ማድረግ የተሻለ ነው። ማስታወስ የሚያስፈልገው ወሳኙ ጉዳይ አብዛኞቹ ከወሲብ ጋር የተያያዙ ችግሮች ስነ ልቦናዊ መንስኤ እንዳላቸው ማወቅ ነው። [ በዶ/ር ዮናስ ላቀው የተፃፈ ] #ሀኪምፔጅ
5 20115Loading...
28
አዲስ አበባ‼ ሀሰተኛ የጋብቻ ሰርተፍኬት እና መታወቂያ በመያዝ አገልግሎት ለማግኘት የሞከረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር  ዋለ   በየካ ክፍለ ከተማ  በሀሰተኛ  ማስረጃ  አገልግሎት  ለማግኘት የሞከሩ አራት ደንበኞች እና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን  የአዲስ አበባምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 6 የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ሁለት ሃሰተኛ ሰነድ ይዘው አገልግሎት ለማግኘት የቀረቡ ተገልጋዮችን ጨምሮ  ሌሎች ሁለት በወንጀል ተግባሩ የተጠረጡ ግለሰቦች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አግልግሎት ኤጀንሲ  ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ዮናስ ዓለማየሁ ተናግረዋል  ። አንደኛው ግለሰብ ሃሰተኛ የመታወቂያ እና ያላገባ ህገ ወጥ ማስረጃ በመያዝ ለጽ/ቤቱ ሰራተኛ ጉቦ በመስጠት አገልግሎት ለማግኘት የሞከረ ሲሆን   ከዓመታት በፊት ማስረጃውን በሌላ አገናኝ ደላላ ያገኘው መሆኑን ተረጋግጧል፡፡ በመሆኑም  ደላላው እና  ሁለተኛው ተጠርጣሪ የቂርቆስ ክ/ከተማ ነዋሪነት መልቀቅያን አስመስሎ በማሰራት አገልግሎት ለማግኘት ሙከራ ሲያደርግ ሃሰተኛ ሰነዱን ካዘጋጀው አስመዝጋቢ የቤት ባለቤት ነዋሪ ግለሰብ ጋር በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል። ብስራት ሬዲዮ
5 2662Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ኪሊያን ምባፔ የስምንት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻምፒዮን የሆነውን ዩሴን ቦልት ያቀረበውን የ100m ውድድር ጥያቄ ተቀብሏል። ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኅል?🏃⚡️
Show all...
👍 15🤣 4🤔 2
ጥንቃቄ‼️ ሰሞኑን ከባንክ ነው የምንደውለው እና ሎተሪ ደርሷችኋል በሚል ህዝቡን ሲያታልሉ የነበሩ ግለሰቦች ከላይ በምስሉ ላይ ይገኛሉ! አሁን ደግሞ ዲቪ ደርሷችኋል በሚል ማጭበርቀራቸውን ቀጥለዋል! በጊዜ ሌቦችን እናጋልጥ!
Show all...
👍 1👏 1😱 1🤣 1
ጥንቃቄ‼️ ሰሞኑን ከባንክ ነው የምንደውለው እና ሎተሪ ደርሷችኋል በሚል ህዝቡን ሲያታልሉ የነበሩ ግለሰቦች ከላይ በምስሉ ላይ ይገኛሉ! አሁን ደግሞ ዲቪ ደርሷችኋል በሚል ማጭበርቀራቸውን ቀጥለዋል! በጊዜ ሌቦችን እናጋልጥ!
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
በዓልን ምክንያት በማድረግ ታላቅ ቅናሽ አድርገናል! 👉 ገደብየለሽ ኢንተርኔት ለምትጠቀሙና         መጠቀም ለምትፈልጉ በታላቅ ቅናሽ         እኛ ጋር ያገኛሉ። 📌 የሶስት ወር በ 1450birr 📌 ወርሃዊ በ 650birr 📌ሳምንታዊ በ 250birr በተጨማሪ✅ ወርሀዊ የ Internet package በታላቅ ቅናሽ መግዛት የምትፈልጉ አናግሩኝ፤ መግዛት ትችላላችሁ። 📌 10GB በ 200birr 📌10GB+500Min በ 250birr 📌 20GB በ 300birr 📌 20GB+500Min በ 380birr 📌 40GB በ 500birr 📌40GB+500Min በ 550birr 📌60GB በ 650birr የኢንተርኔት ጥቅሉ ወርሀዊ በመሆኑ እንዲሁም ያለን package ውስን መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ቀድማችሁ ኑ። ለሚያሸሽጠን ልዩ ስጦታ አለን🎁 አሁኑኑ ያናግሩን👇 📲 +251970915503 📩 T.ME/PACKAGE_SELLER1
Show all...
👍 10 1🤣 1
የፋኖ አመራሮች የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ተፈናቃዮችን የአማራ ሀይሎች ወደተቆጣጠሯቸው አካባቢዎች ይመለሳሉ የሚለውን"የጦርነት ነጋሪት እየጎሰሙ ነው" በማለት መክሰሳቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። የፋኖ አመራሮች፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጀኔራል ታደሠ ወረደ በኃይል ወደተያዙ የትግራይ አካባቢዎች ተፈናቃዮች በቅርቡ እንደሚመለሱ ሰሞኑን መናገራቸውን፣ "ትንኮሳ" በማለት እንደገለጡትና "በኃይል የሚደረግ ነገሮችን አንታገስም" ማለታቸውን ዘገባው ጠቅሷል። ጀኔራል ታደሠ ታጣቂዎችን ትጥቅ ለማስፈታትና ተፈናቃዮችን በቅርብ ሳምንታት ለመመለስ ከስምምነት ተደርሷል በማለት በሰጡት መግለጫ ዙሪያ፣ ፌደራል መንግሥቱም ሆነ የአማራ ክልል መንግሥት በይፋ ያለው ነገር የለም። ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇 https://t.me/reporter_ethiopian https://t.me/reporter_ethiopian
Show all...
ሪፖርተር ET

🔖 ይህ የሪፖርተር ET የቴሌግራም ገፅ ነው ®️ => በቻናሉ 📌 ፈጣን 📌 ትኩስ 📌 ወቅታዊ እና 📌 ወሳኝ መረጃዎችን እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል ! 🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !

👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
ትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ም/ፕሬዚዳንት ጄኔራል ታደሰ ወረደ ደቡብ ትግራይን እስከ ግንቦት 20 እንዲሁም ምዕራብ ትግራይ (ጠለምትን) እስከ ሰኔ 30 ድረስ እንደሚረከቡ እና በአካባቢው ያሉ ጊዚያዊ አስተዳደሮች እንደሚፈርሱ ከስምምነት ተደርሶል የሚል መግለጫ ከቀናት በፊት መስጠታቸውን አዩዘበሀሻ መዘገቡ ይታወሳል። ይሄን መረጃ መሰረት በማድረግ የራያ እንዲሁም የጠለምት አመራሮች ምላሽ የሚከተለው ነው። በመንግሥት እና በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት “አከራካሪ” እየተባሉ በሚጠሩ አካባቢዎች ከጦርነቱ በኋላ የተቋቋሙት አስተዳደሮች፣ በሁለት ወራት ውስጥ እንደሚፈርሱ ከፌደራልም ኾነ ከክልሉ መንግሥት የተገለጸላቸው ነገር እንደሌለ፣ የወልቃይት ጠገዴ፣ የራያ አላማጣ እና የጸለምት አካባቢዎች አስተዳደሮች ገልፀውልኛል፡፡ የሁለቱም አካባቢ አመራሮች፣ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ርእሰ መስተዳደር ሌተናንት ጀኔራል ታደሰ ወረደ የተሰጠው መግለጫ፣ “የአንድ ወገን ፍላጎት የተንጸባረቀበት ፕሮፓጋንዳ እና ለሌላ ደም አፋሳሽ ግጭት መቀስቀስ ምክንያት የሚኾን” ሲሉ ተችተዋል፡፡ ለማንነት እና ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄዎች፣ በሕግ እና በመርሕ ላይ የተመሠረተ መፍትሔ እንዲሰጥም አመራሮቹ በአጽንዖት ጠይቀዋል። ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇 https://t.me/reporter_ethiopian https://t.me/reporter_ethiopian
Show all...
👍 7 2
Photo unavailableShow in Telegram
ዴቪድ ራያ የወርቅ ጓንት አሸናፊ ሆኗል ምሽት በተደረገ የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ሉተን ከኤቨርተን ሲገናኙ ለወርቅ ጓንት አሸናፊነት ሲፎካከር የነበረው የኤቨርተኑ የግብ ዘብ ጆርዳን ፒክፎርድ ጎል በማስተናገዱ የአርሰናሉ ግብ ጠባቂ ዴቪድ ራያ የ2023/24 የፕሪምየር ሊጉ ምርጥ ግብ ጠባቂ በመባል መመረጡ ታውቋል። በቀጣዩ ሁለት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ብቻ የኤቨርተኑ ግብ ጠባቂ ፒክፎርደ ጎል ካልተቆጠረበት ከዴቪድ ራያ ጋር በተመሳሳይ ተሸላሚ ይሆናል።
Show all...
👍 8
Photo unavailableShow in Telegram
አዳዲስ እና ጥራታቸውን የጠበቁ ጫማዎችን አስገብተናል! MAME BRAND👟👞 MAME BRAND ከሞያሌ ጥራታቸውን የጠበቁ የወንዶች ጫማ በሉበት በማድረስ ላይ ይገኛል! ለተረካቢዎች እና ለባሾች የምትፈልጉትን እንድትመርጡና እንድትገበያዩ እናሳውቃለን። ቀድማችሁ ግዙ 🙏 ☎️ 0914289861 📩 @MAME_BRAND_MOYALE ♨️አድራሻ ሞያሌ ጥራት 💯 መለያችን ነው ✅ በቅርብ ቀን‼️ ኦርጅናል የስፖርት ጥቅቆችን እና ማልያዎችን መላክ እንጀምራለን! በቴሌግራም👉 https://t.me/+Uop_9gl1lFG0sJPy
Show all...
4👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
በዓሉን ምክንያት በማድረግ ታላቅ ቅናሽ አድርገናል! 👉 ገደብየለሽ ኢንተርኔት ለምትጠቀሙና         መጠቀም ለምትፈልጉ በታላቅ ቅናሽ         እኛ ጋር ያገኛሉ። 📌 የሶስት ወር በ 1450birr 📌 ወርሃዊ በ 650birr 📌ሳምንታዊ በ 250birr በተጨማሪ✅ ወርሀዊ የ Internet package በታላቅ ቅናሽ መግዛት የምትፈልጉ አናግሩኝ፤ መግዛት ትችላላችሁ። 📌 10GB በ 200birr 📌10GB+500Min በ 250birr 📌 20GB በ 300birr 📌 20GB+500Min በ 380birr 📌 40GB በ 500birr 📌40GB+500Min በ 550birr 📌60GB በ 650birr የኢንተርኔት ጥቅሉ ወርሀዊ በመሆኑ እንዲሁም ያለን package ውስን መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ቀድማችሁ ኑ። ለሚያሸሽጠን ልዩ ስጦታ አለን🎁 አሁኑኑ ያናግሩን👇 📲 +251970915503 📩 PACKAGE_SELLER1
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ልጅ ያሬድ ተፈቷል💇‍♂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ክብር የሚነካ ቃላት ተናገሮ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የነበረው ልጅ ያሬድ በዛሬው ዕለት ተፈቷል።
Show all...
💔 12👍 4