en
Feedback
Shared Current

Shared Current

Open in Telegram
Buy Ad
607
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-1730 days
Posts Archive
ፈተና ሊጀመር ነው ላልተመዘገባቹ👆👆👆👆

አዲሱ channel ላይ ዛሬ 10:00a.m economics grade 11 unit 5 ፈተና እንፈትናለን እስቲ የተመዘገበ?

✅ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ለመመዝገብ click here 👇👇👇👇 t.me/RWAcademyBoT

3.16 KB

#ለተማሪዎች_ጥያቄ_መልስ ‼️ በመጀመሪያ የ 12ኞችና ትምህርት የሚጀመርበትን ቀን አስመልክቶ ለተጠየቁት ጥያቄዎች መልስ እንሰጣለን። ጥ.ቁ-1:- 45 ቀን ክለሳ ትምህርት ይማራሉ የተባለው ለምን ቀረ? ማብራሪያ :- ከዚህ በፊት 45 ቀን ክለሳ ትምህርት ሁሉም ተማሪዎች ይማራሉ መባሉ ይታወሳል። አሁንም ዛሬ በወጣው መግለጫ መሰረት ከ 30-45 ቀን የክለሳ ቀን ተደርጓል። ለ 1ኛ ዙር ጥቅምት 9 ለሚጀምሩት ተማሪዎች ሙሉ ለሙሉ ለ 7 ወር ከትምህርት ገበታቸው ስለራቁ ከ 60 ቀን በላይ የክለሳ ጊዜ ተሰጥቷቸዋል። ለ 2ኛ ዙር ጥቅምት 16 ለሚጀምሩ ተማሪዎች ደግሞ የ 45 ቀን ክለሳ ይደረግላቸዋል። ለ3ኛ ዙር ጥቅምት 30 የሚጀምሩ ተማሪዎች የ 28 ቀን ክለሳ ተሰጥቷል። ይህ የሆነው በ አ.አ ና ዙሪያ የሚገኙ ተማሪዎች ከሁሉም የተሻለ በ Online ና በተለያዩ method'ች እየተማሩ ስለነበረ ነው። ለምሳሌ በተለያ መልኩ የ ሞዴል ፈተና መፈተናቸው ይታወሳል። ጥ.ቁ.2-- የ ፈተና ይዘቱን አስመልክቶ የተጠየቁ ጥያቄዎች ማብራሪያ :- ፈተናው 95% የ 11ኛ ክፍል ሙሉ ትምህርት ና የ 12ኛ ክፍል እስከ ሴሚስተር የተማሩትን ብቻ ይሆናል። የ 12ኛ ክፍል ትምህርት እስከ ሴሚስተር የተማራችሁት ይለያያል። ነገር ግን ፈተናው እስከ ስንተኛ ቻፕተር እንደሆነ ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ለሁሉም ት/ቤቶች ደብዳቤ ይልካል። እስከዛው ግን ሁላችሁም እስከ ተማራችሁት ድረስ አንብቡ። ጥ.ቁ 3:- የፈተናው አሰጣጥን በተመለከተ የተጠየቁ ጥያቄዎች ማብራሪያ :- የ 12ኛ ክፍል ፈተና በ Online ይሰጣል። ስለዚህ የ Online ምዝገባም በቅርቡ ይካሄዳል።ዝርዝር መረጃ ማግኘት አልቻልንም። ብሆንም ግን ስለዚህ ማሰብ የለባችሁም መዘጋጀት ብቻ ነው። ጥ.ቁ.4:- Private ተማሪዎች ይኖራሉ? ማብራሪያ:- አዎ ይኖራሉ በዚህ ዙሪያ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም። ጥ.ቁ.5 ተፈታኞች ትምህርት ስንጀምር ክለሳ የሚደረግልን የተማርነውን ነው ወይስ ያልተማርነውን? ማብራሪያ :- ከዚህ በፊት እንደተባለው ከሆነ ያልተማረችሁትን ይሆናል ተብሏል። ነገር ግን አሁን ላይ አያካትትም (5%) መባሉን አስመልክቶ ክለሳ የሚደረገው ከተማረችሁት ውስጥ ልሆን ይችላል። ይህ እንደየ ትምህርት ቤቱ አቋም ይወሰናል። ጥያቄ ቁ.6 በአዲስ አበባ ዙሪያ Bishoftu'ን ያካትታል?? ማብራሪያ :- አያካትትም። ጥ.ቁ.7:- ዛሬ የተሰጠው መግለጫ ምከረ ሀሳብ ነው ወይስ ውሳኔ ነው። ማብራሪያ :- የቀረበው ምክረ ሀሳብ ነው። ነገር ግን በምክረ ሀሳቡ ተስማምተው ውሳኔ ላይ ተደርሷል። Forwarded from Ethio University

በዚህ ላይ ተመዝገቡ ጊዜያችሁን ተጠቀሙበት

ሌሎቹን በ አዲሱ channel ታገኛላቹ

#Fiscal_and_Monetary_Policy!! ******** የየትኛውንም የዓለም ሀገራት የኢኮኖሚ ፖሊሲ መነሻ ብንመለከት በፍጹም ከ Fiscal እና Monetary Policy ውጪ መሆን አይችልም፤ ልዩነቱ ከሁለቱ አንዱን መጠቀም ወይም ሁለቱንም በመለዋወጥ የመጠቀም ጉዳይ ነው! ነገር ግን ሁለቱንም በአንድ ላይ በመጠቀም ውስጥ አልፎ አልፎ ችግሮች ሲያጋጥሙ ይታያል! በኢኮኖሚክስ 20ኛው ክፍለ ዘመን ለሁለት ቢከፈል የመጀመሪያው ግማሽ የእንግሊዛዊው John Maynard Keynes አስተሳሰብ የሆነው የFiscal Policy ሲሆን ሁለተኛው ግማሽ ደግሞ የአሜሪካዊው Milton Friedman አስተሳሰብ የሆነው የMonetary Policy ዘመን ነው! ላለፉት 90 ዓመታት እነዚህን ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች በአግባቡ በመጠቀም እና ባለመጠቀም በኢኮኖሚ የበለጸጉም ያላደጉም ሀገራት ተፈጥረዋል! ሁለቱም ወሳኝ የኢኮኖሚ አጠቃላይ የስርዓት መቆጣጠሪያ ሲሆኑ በዓለም ላይ ያሉ ሀገራቶች የተለያየ የፖሊሲ አካሄድ እና መርህ አላቸው፤ ኢኮኖሚክስ እንቅልፍ የሚነሳ ዘርፍ የሚሆነው አንዱን ፖሊሲ ለማስተካከል በሚሞከርበት ወቅት ለሌላኛው ፖሊሲ ትልቅ ችግር ሊፈጥር ስለሚችል ነው፤ ስለዚህ ፖሊሲው የሚፈጥረው የጎንዮሽ ችግር ዝቅተኛ እንዲሆን ማድረጉ ላይ ነው ቁልፉ የኢኮኖሚስቶች የቤት ስራ፡፡ #ለምሳሌ ብንመለከት በአሜሪካ የሪፐብሊካን ፓርቲ (መንግስት በነጋዴዎች ላይ የሚጥለውን ታክስ በመቀነስ እና ነጋዴውን በማበረታታት ኢኮኖሚውን ማሳደግ ይቻላል ብለው ሲያምኑ) እና በተቃራኒው የዲሞክራቲክ ፓርቲ (የመንግስትን ወጪ (Government Expenditure) በመጨመር እና የዜጎችን የመግዛት አቅም በማሳደግ የግል ሴክተሩን በማበረታታት ኢኮኖሚውን ማሳደግ ይቻላል ብለው ያምናሉ) ይሄ የFiscal policy በሀገራዊ ምርጫ ወቅት ዋነኛ የኢኮኖሚ ልዩነቶች እና የመከራከሪያ ነጥቦቻቸው ናቸው፤ በኢትዮጲያ የፊሲካል እና የሞንተሪ ፖሊሲ የማውጣት ስልጣን የማን እንደሆነ እና ተግባራቱን እንመልከት….. 1. Fiscal policy፤- በፋይናንስ ሚኒስቴር (ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋር በመተባበር) በኩል የሚከናወን ተግባር ሲሆን የመንግስት ወጪን እና የታክስ መጠንን ይወስናል፤ ይቆጣጠራል፤ 2. Monetary policy፤- በብሄራዊ ባንክ በኩል የሚከናወን ተግባር ሲሆን የገንዘብ አቅርቦት እና የወለድ መጠንን ይወስናል፤ ይቆጣጠራል፤ #ለምሳሌ በኢትዮጲያ የፋይናንስ ሚኒስቴር ታክስ ቢቀንስ የገንዘብ አቅርቦት መጨመሩ አይቀርም (ምክንያቱም በታክስ ሰበብ የሚሰበሰበው ገንዘብ ስለሚቀንስ በገበያው በርካታ ገንዘብ በሰዎች እጅ መቀመጡ አይቀርም) ይሄ ሁኔታ የዋጋ ንረትን ማባባሱ አይቀርም፤ ስለዚህ የኢትዮጲያ ብሄራዊ ባንክ የፋይናንስ ሚኒስቴር ውሳኔ እና እርምጃን ተከትሎ ገበያውን ከዋጋ ንረት ለመከላከል በገበያው የተሰራጨውን የገንዘብ መጠን ለመቀነስ በባንክ የማስቀመጥ ወለድን ከፍ ያደርጋል (እሳቤው ሰዎች ወለድ ለማግኘት በመፈለግ ገንዘባቸውን በባንክ ያስቀምጣሉ ማለት ነው) ስለዚህ ተናቦ መስራት ግድ ነው! #ለጤናማ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሲባል ሁለቱም ተቋማት ሁለቱንም ፖሊሲዎች በመናበብ እና በእውቀት መምራት ይጠበቅባቸዋል፤

Indifference Curve ማለት ሸማች ሁለት የተለያዩ ቁሳቁሶችን በመጠቀም ተመሳሳይ እርካታ እንዴት ማግኘት እንደሚችል በግራፍ የሚያሣይ Contemporary Microeconomics አስተሳሰብ ሲሆን፤ የሸማች ፍላጎት እና የመግዛት አቅምን የማነጻጸር ሃሳብ አለው፤ አሁን አሁን Welfare Economics የሚያጠኑ ሰዎች ሃሳቡን ይደግፉታል፤ አንድ ሸማች ሁለት የተለያዩ እቃዎች እንዲሸምት ቀርቦለት አንዱን ከሌላው ለይቶ ካልመረጠ ሁለቱም ተመሳሳይ የእርካታ መጠን ስላላቸው ነው ብሎ ያስባል፤ #ለምሳሌ አንድ ሸማች አንድ ዳቦ እና አንድ እንጀራ በገቢያ ቢቀርብለት እና ከእንጀራም ከዳቦም የሚያስቀድመው ከሌለ ሁለቱንም ቢያገኝ የሚኖረው እርካታ ተመሳሳይ ነው እንደማለት ነው፡፡ Indifference curves ብዙ መነሻ መላምቶች (Assumptions) አሉት እነሱም ከርቩ ለመነሻው ጀርባውን የሰጠ (Indifference curve is convex to the origin) መሆኑ፤ የዚህ ምክንያት የአንድን ሸቀጥ አይነት መጠን ስንጨምር በተቃራኒው የሌላውን ሸቀጥ አይነት መጠን በመቀነሱ ነው፤ እና በከርቩ ውስጥ ያሉ ሁለት ግራፎች በጭራሽ እርስ በእርስ የሚተላለፉ (No two indifference curves ever intersect) አለመሆናቸው፤ የዚህ ምክንያት የአንድን ሸቀጥ አይነት እና መጠን የመለወጥ ዋናው አላማ ተመሳሳይ የሌላውን ሸቀጥ አይነት እና መጠን ለማግኘት ስለሆነ ሲሆን በመለዋወጥ ውስጥ የሚገኘው እርካታ እኩል ነው ለማለት ነው፡፡ #ለምሳሌ የአንድ ሸማች ገቢ ሲጨምር ከርቩ ወደ ላይ ከፍ እያለ ይሄዳል ምክንያቱም የፈለጋቸውን ቁሳቁሶች የመግዛት አቅሙ እያደገ ስለሚሄድ ማለት ነው (ሁልግዜም የሰዎች ፍላጎት የበጀት ተጽኖ አለበት)፡፡

ተጨማሪ ፦ የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሕዳር 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ፈተና ላይ መቀመጥ የሚችሉት 7ኛ ክፍልን ተምረው ያጠናቀቁና የ8ኛ ክፍልን የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት የተ
ተጨማሪ ፦ የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሕዳር 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ፈተና ላይ መቀመጥ የሚችሉት 7ኛ ክፍልን ተምረው ያጠናቀቁና የ8ኛ ክፍልን የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ ናቸው። በተመሳሳይ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መውሰድ የሚችሉት የ11ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀቁና የ12ኛ ክፍልን የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ ናቸው ተብሏል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሕዳር 28 እስከ ታህሳስ 1 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥም በምክረ ሀሳቡ ላይ ተጠቅሷል። (ENA) @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia

ትምህርት ቤቶችን ዳግም መክፈት በሚቻልበት የውሳኔ ሃሳብ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው! ትምህርት ቤቶችን ዳግም መክፈት በሚቻልበት የውሳኔ ሃሳብ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተገኙበት
ትምህርት ቤቶችን ዳግም መክፈት በሚቻልበት የውሳኔ ሃሳብ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው! ትምህርት ቤቶችን ዳግም መክፈት በሚቻልበት የውሳኔ ሃሳብ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተገኙበት ውይይት እየተካሄደ ነው። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እየተካሄደ ባለው ውይይት የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሌሎች ሚኒስትሮችም ተገኝተዋል። ውይይቱ ትምህርት ቤቶችን ዳግም ለመክፈት ለውሳኔ የቀረበ ምክረ ሃሳብ፣ የ8ኛ እና 12ኛ ከፍል ብሄራዊ ፈተናና የግል ትምህርት ቤቶችን የትምህርት አሰጣጥ ሂደት የተመለከተ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ትምህርት ቤቶችን ዳግም ለመክፈት ስለቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ገለፃ አድርገዋል። ባለፉት ሁለት ቀናት ከሁሉም ክልሎች የትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር ውይይት መካሄዱንና የውሳኔ ሃሳብም መቅረቡን አንስተዋል። በዚሁ መሰረት የትምህርት ቤት አከፋፈት ሂደቱ በሶስት ዙር እንደሚከናወን አስታውቀዋል ፦ በመጀመሪያው ዙር ማለትም ጥቅምት 9 ቀን 2013 ዓ.ም በገጠር ወረዳና ቀበሌ ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ የውሳኔ ምክረ ሃሳብ ቀርቧል። በ2ኛ ዙር ጥቅምት 16 ቀን 2013 ደግሞ በሁሉም የዞንና የክልል ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ ነው ምክረ ሃሳብ የቀረበው። በአዲስ አበባና በፊንፊኔ ዙሪያ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችም ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ትምህርት እንዲጀምሩ የውሳኔ ምክረ ሀሳብ ቀርቧል - (ኢዜአ) @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia

የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች እና የክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊዎች በቀጣይ የትምህርት ሁኔታ ላይ ውሳኔ ለማሳለፍ ውይይት እያካሄዱ ነው። --------------------------------------------------------- ውይይት እየተካሄደባቸው እና ውሳኔ ከሚያገኙ ጉዳዮች መካከል የመደበኛ ትምሀርት የሚጀመርበት ቀን፣ የ8ኛና 12ኛ ክፍል ክልላዊ እና ሀገራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን እንዲሁም በግል ትምህርት ቤቶች ላይ እየቀረቡ ባሉ ቅሬታ ላይ ውሳኔ የሚሰጥ ሲሆን። ከዚህ በተጨማሪም አዲሱ የትምህርት ስርዓት ዝግጅት አካሄድ እና ሁኔታ በውይይቱ ላይ የሚገመገም እና ውሳኔ የሚሰጠው ይሆናል። የጎልማሶች ትምህርት አሰጣጥ ና አፈፃፀምም በውይይቱ ውሳሄ ከሚያገኙ ጉዳዬች መካከል ነው። በውይይቱ ላይ የተደረሰውን ውሳኔም ነገ በ 9:00 ለህዝብ ይፋ የሚደረግ ይሆናል። -------------------------------------------

👏👏👏 15 ብሩን አድርሰናል ሌሎቹም ይቀጥላሉ

1.38 KB

📢 የ አንድ ሳምንት SponsorShip ስምምነት አልቋል ። 🗓 ልክ የዛሬ ሳምንት ጀምሮ በነበረን የ Sponsor ስምምነት በአንድ ሳምንት ብቻ ከ 250 በላይ ተማሪ ሊቀላቀለን ችላል ። እናመሰግናለን! 📚ራይት አካዳሚ ለ 2 ወር በሚሆን የስርጭት ቆይታችን ከካዝናችን ሳንሰስት ስናስተምር ፣ ሽልማት ስንሰጥ በተማኝነት ቆይተናል ። ነገር ግን አሁን ካፒታላችን #6ብር ላይ ደርሷል። ይቺ ስድስት ብር ደሞ ቀጣይ የሚኖረውን ፈተና ሽልማት ላይ ልትውል አትችልም። ለዚህ እና በሌሎች ምክንያት እንናተ ውድ ተማሪዎቻችን ሁለተኛውን ዙር ክፍያ እንድትከፍሉ አስፈለገ። ⏹ ቀጣይ የምትከፍሉት ክፍያ #10 ብር እንዲሆን የ Right way Academy crew ወስኗል ‼️ ✔️ ለምን 10 ብር ላይ ተወሰነ ? መልስ :- 1⃣ ካስለፈናቸው ጊዚያት አንፃር በማስታወቂያ የተለያዩ ቻናሎች ላይ ገንዘብ ስናስገባ ነበር በዚህም ካስገባነው ገንዘብ 70% በመቶ ለማስታወቂያ ስንከፍል ነበር ። ትላልቅ ቻናል ያላቹ ታቁታላቹ ለአንድ ሳምንት ብቻ 500 ብር ነው ሚያስከፍሉት እኛ ደሞ በተከታታይ ለ አራት ሳምንት ለማስታወቂያ ስንገፈግፍ ነበር ። ወደፊትም ብዙ ተማሪዎችን ከ እንቅልፋቸው ለመቀስቀስ ሲባል ከ 80% በላይ ምናገኘውን ገቢ ለማስታወቂያ ማዋል ስላለብን ገንዘብ ያስፈልገናል ። ✅.20% ደሞ በፈተና ቀን ለሚኖሩ ውድድሮች ለሽልማት የሞናወጣው ገንዘብ ነው። ✅.የተቀረችው 10% ደግሞ ስርጭታችንን ለማቅረብ የምናወጣው የ የካርድ ወጪ ፣ rifferal link ለሚሰራ የምንልከው ይሄን ሁሉ ያካትል ። ⭕️ ውለታ ማስቆጠር አይሁንብኝና ጥያቄ ሲናወጣ የምናባክነው ጊዜ ፤ የእስኪርቢቶ እና ወረቀት ፍጆቷ እነኝ ሁሉ በ Right way አካዳሚ አዘጋጆቾ በጎ ፍቃድ የተተገበሩ ኮንውኖች ናቸው ። 🔆 መታሰብ ያለበት ❓ ✔️አንድ Exam Book ለመግዛት ስንት እንደምታወጡ ✔️ Matric App ቢሆን ስንት እንደ ምታወጡ ለምሳሌ Ethio Matric App ለ one Year ፈተና በየ Subjectu 5 ብር ያስከፍላል ፤ በ አንድ አመት የወጡትን 7 ትምርት እራሱ ላውርድ ብትሉ 35 ብር ይሆናል ። ✔️ እንደ Entrance preparation ስታይ ደሞ አስቡት ።Appውን register ለማረግ ብቻ 100 ብር ትከፍላላቹ። ✔️Right Way Academy አላማ በተቻለ መጠን ለሁሉም ተማሪዎች ንቅናቄ መፍጠር ነው ። የቀጣይ መርሃ ግብር ክፍያ ሳይበዛ ሳያንስ #10_ብር እንዲሆን ወስነናል። 🗒ስለዚህ ቀጣይ የሚኖሩትን ፈቸናዎች በአዲስ ቻናል ላይ ትፈታናሉቹ ማለት ነው ። 💳 ክፍያ ለመፈፀም @RWAcademyBoT ላይ ገብታችሁ ''🔗 registration '' የሚለውን አማራጭ ከነካቹ በኋላ የሚጠይቃችሁ ቅፅ አሟሉ።

🥇zecariyas siyum 25/25 (10:29am) 🥈natnael. 25/25 (10:30am) 🥉melkamu dola 21/25

Name -melkamu Dola sex -male school- rehobeth. 1c 2a 3d 4b 5c 6c 7c 8a 9a 10c 11a 12d 13b 14b 15c 16b 17b 18a 19a 20d 21c 22d 23b 24c 25a

Nati 1C 2A 3D 4B 5C 6C 7C 8A 9B 10C 11A 12D 13B 14B 15C 16B 17B 18A 19A 20A 21C 22B 23B 24D 25A

1.C 2 A 3 D 4 B 5 C 6 C 7 C 8A 9B 10C 11 A 12 D 13 B 14 B 15 C 16 B 17 B 18 A 19 A 20 A 21 C 22 B 23 B 24 D 25 A

✔️ correction 16 bonus 24.D