cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ye allah baroche ❤❤❤❤❤

ወደ አላህ ከትጠራና መልካምንም ከሰራ፣ <<እኔ ከሙስሊሞች ነኝ >> ካለም ሰው ይበለጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው?

Show more
Advertising posts
957Subscribers
-224 hours
-27 days
-130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

“ከናንተ አንዳችሁ ለግብዣ ከተጠራ እሺ ይበል (ይሂድ)።” ረሱል ﷺ ቡኻሪ ዘግበውታል: 5173
Show all...
ከጥቂት ቀናት በፊት በግብፅ ብሄራዊ ደህንነት ኢንተለጀንሶች በኩል አንድ መልዕክት ተላከ። ከዋሽንግተን ነበር። ለቀሳሙ መሪ ለየህያ ሲንዋር። ለግሉ 15 ቢሊዮን ዶላር ስጦታ፣ ምቹና ቅንጡ መኖርያ፣ ጋዛ ከተማን መልሶ ለመገንባት ቃል የሰፈረበት ደብዳቤ! በምትኩ የህያ ሲንዋር ቀሳሞችን ከውስጥ በኩል ሰርስሮ በመናድና በመሰነጣጠቅ ህብረታቸውን እንዲንድላቸው ይጠይቃል። አደራ ይላል መልዕክቱ መጨረሻ ላይ "አደራ ከግብፅ አስታራቂዎች በኩል የቀረበውን ልዩ ጥያቄ ተጠቀምበት ይህ እድል እንዳያመልጥህ" በማለት ይቋጫል። የህያ ሲንዋር ከአራት ቀናት በኋላ ለዚህ ጥያቄ በአንድ አንቀጽ ምላሽ ሰጠ እንዲህ ይላል፡- فَلَمَّا جَاءَ سُلَيْمَانَ قَالَ أَتُمِدُّونَنِ بِمَالٍ فَمَا آتَانِيَ اللَّهُ خَيْرٌ مِّمَّا آتَاكُم بَلْ أَنتُم بِهَدِيَّتِكُمْ تَفْرَحُونَ "ሱለይማንንም በመጣው ጊዜ አለ «በገንዘብ ትረዱኛላችሁን አላህም የሰጠኝ ከሰጣችሁ የበለጠ ነው፡፡ ይልቁንም እናንተ በገጸ በረከታችሁ ትደሰታላችሁ" [አን-ነምል 36]
Show all...
ዋስትናሽ ኒካህ ብቻ ነው‼ ብዙ እህቶቻችን በብዙ አጭበርባሪ ወንዶች በአገባሻለሁ ስም በደል ይደርስባቸዋል። አንዳንዶቹ በፍቅር ስም ዝሙት ይፈፅማሉ፣ ሌሎቹ ነገ ያገባኛል በሚል ለጋብቻ ዋስትና ይሆናቸው ዘንድ ወንዱ የፈለገውን ይፈፅም ዘንድ እራሳቸውን ቀብድ ይሰጣሉ። ከዚያ በዝሙት ልጅ ይፈጠራል፣ ህይወት ይበላሻል፣ እሩቅ የታሰበው በአጭር ይቀራል። ቢሆን እንኳ በዝሙት የተጀመረ ትዳር፤ ትዳር አይሆንም። ኡኽቲ ለትዳርሽ ዋስትና ኒካህ ብቻ ነው። ከወደደሽ ወላጆችሽ ጋ ሽማግሌ ይላክ። ወላሂ የሚያፈቅርሽ ወንድ ለዝሙት አይጋብዝሽም። ከጅምሩ ለዝሙት የሚጋብዝሽ ወንድ ወዳጅሽ ሳይሆን ጠላትሽ፣ ህይወትሽን ሊያቀና ሳይሆን ህይወትሽን ሊያጨልም የተጠጋሽ ሰይጣን መሆኑን እወቂ። ከሁሉ በላይ ከአላህ ሊያጣላሽ መሆኑን አውቀሽ እራስሽን አድኚ። ትዳር የተከበረ የአላህ ኒዕማ ነው። ይህንን ክቡር ኒዕማ በፍፁም በሀራም መንገድ አትፈልጊው። ለዝሙት የከጀለሽ ወንድ ለትዳር ይሆነኛል ብለሽ እራስሽን አታሞኚ‼
Show all...
#የምግቦች_መጥፎ… ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿شرُّ الطَّعامِ طعامُ الوليمةِ، يُدعى إليْها الأغنياءُ، ويُترَك الفقراءُ﴾ “ከምግብ ሁሉ መጥፎ ምግብ ሀብታሞች ተጠርተው ድሃው የሚተውበት የሰርግ ቤት ምግብ ነው።”
Show all...
#በየቀኑ ባነበውም በየቀኑ ይገርመኛል😊 . #ከእለታት አንድ ቀን ነቢዩ ሙሐመድ ሰ.ዐ.ወ ዘንድ አንድ ከገጠርየመጣ ኑሮው ያልሰመረለት (ድሃ) ግለሰብ ሰሃን ሙሉ ወይን ስጦታ ያመጣላቸዋል፡፡ ነቢዩም ሰ.ዐ.ወ ስጦታውን ተቀብለው ወይኑን መብላት ጀመሩ..የመጀሪያውን ጎርሰው ፈገግ አሉ..ሁለተኛውንም ጎርሰው ፈገግ አሉ.. ግለሰቡም እጅጉን ተደሰተ..የነቢዩ ጓዶች (ሰሃቦች) ሁሌም ለነቢዩ ሰ.ዐ.ወ ስጦታ ሲመጣላቸው ስለሚያካፍሏቸው ይህንን (ጣፋጭ) ወይን እንዲያካፍሏቸው በጉጉት ይጠብቃሉ.. የአላህ መልእክተኛ ግን ሳያካፍሏቸው እያንዳንዱን የወይን ፍሬ እየበሉ እና ፈገግ እያሉ ሁሉንም በልተው ጨረሱ.. ስጦታ አቅራቢው እጅግ በጣም ተደሰቶ..ስጦታውንም ስለወደዱለት አመስግኖ ሄደ.. አንድ የነቢይ ሰ.ዐ.ወ ጓድ (ሰሃባ) ጠጋ ብሎ ነቢዩን ጠየቃቸው ‹‹የአላህ መልእከተኛ ሆይ..ምነው ሳያካፍሉን?›› እሳቸውም ሰ.ዐ.ወ ፈገግ ብለው መለሱ ‹‹ሰወዬው መደሱቱን አይታችኋል አይደል?!.. ወይኑን ስቀምሰው በጣም ይመር ነበር..ባካፍላችሁ አንዳችሁ ግለሰቡን የሚያስከፋ እና ደስታውን የሚያደፈርስበትን ነገር እንዳታሳዩት ብየ ስለሰጋሁ ነው ብለው መለሱላቸው;;;;; ሀቢቢ የኔ ነቢይ እናቴም አባቴም ህይወቴም ፊዳ ይሁንሎት።
Show all...
መኖርያው በሚሳኤል ተደብድቦ ዶግ አመድ ሲሆን ፍርስራሹ ሰውነቱ ላይ ተከምሮ መውጫ ቀዳዳ አሳጣው። ለሶስት ቀናት ከእህል ውሀ አራርቆ ሆዱን በርሀብ አቆራመደው። ለሊቱ አብቅቶ ማለዳው ሊበሰር ጎህ ቀዶ የአዛን ጥሪ ሲሰማ ከፍርስራሹ ስር በአይን ጥቅሻና በአንደበቱ የሱብሂን ሰላት እየሰገደ የነፍስ አድን ሰራተኞች በቦታው ደረሱ። እዩና ተገረሙ! አላህን በችግርም በድሎትም ወቅት የሚያስታውሱ ትውልዶች ድላቸውም ድል ሽንፈታቸውም ድል አይደለም ትላላችሁን?! ጌታዬ ሆይ ለእነርሱ ፅናትና ድልን ለእኛም ተቅዋና ኢኽላሱን ወፍቀን
Show all...
« ከአንዳንድ ህመሞች እኛ ታግሰን ስላለፍን ብቻ አይደለም የሻርነው። በጊዜው ውስጥ እኛ አቅም ሳናገኝ ህመሞቹ በራሳቸው አቅም እያጡ ይመጣሉ። ሁሉንም ህመሞች ተላምደናቸው አልኖርንም። አንኖርም። በጊዜ ውስጥ ህመሞቹ ከእኛ ጋር መኖር ተስኗቸው እንጂ… … ህመም ካሳመመ፣ ህመም እራሱ ለምን አይታመምም? ቢታመም እንጂ ሁሉም ተችሎ አልተኖረም። እንዲያ ይመስለኛል…» እናንተስ?
Show all...
🍁የዛሬው የቁርዓን ግብዣ🍁 የሜምበር ምርጫ ነው🥰
Show all...
በደቡባዊ ጋዛ ራፋህ በእስራኤል በደረሰ ጥቃት የተገደሉት የበርካታ ፍልስጤማውያን የጀናዛ ስግደት ። አሁንም ተርበዋል አሁንም እየተገደሉ ነው።
Show all...
🍁የዛሬው የቁርዓን ግብዣ🍁 ❤️❤️❤️
Show all...