en
Feedback
ቁርአን የልብ መድኃኒት

ቁርአን የልብ መድኃኒት

Open in Telegram

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦ 📖 《 ቁርአንን አሳምሮ የሚቀራ እሱ ከነዛ ታላላቅ መላኢካዎች ይመደባል》 ━══ ❁❁❁ ═══ አብደሏህ ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ብለዋሉ፦ <<ዕውቀትን ከፈለጋቹ ቁርዓንን አሰራጩ፤ ምክኒያቱም በቁርዓን ውስጥ የመጀመሪያም የመጨረሻ እውቀት አለበት።>> for any question 👉 @quranformeandu

Show more
5 116
Subscribers
-1024 hours
+327 days
+28130 days
Posts Archive
ፍቅር እስከ ጀነት ✅ ፍቅር እስከ ጀነት ኢስላማዊ ቤተሰብ አመሰራረት፣ ሸሪዓዊ የልጆች አስተዳደግ፣ በረሱል (ﷺ) እና ሰሀቦች መካካከል ያለውን ምርጥ የፍቅር ታሪክ በሰፊ የሚዳስስ ቻናል ነው። እንዲ
ፍቅር እስከ ጀነት  ✅ ፍቅር እስከ ጀነት ኢስላማዊ ቤተሰብ አመሰራረት፣ ሸሪዓዊ የልጆች አስተዳደግ፣ በረሱል (ﷺ) እና ሰሀቦች መካካከል ያለውን ምርጥ የፍቅር ታሪክ በሰፊ የሚዳስስ ቻናል ነው። እንዲሁም የትዳር አመሰራረትና ትዳር ውስጥ ስለሚኖረን ግንኙነት ምርጥ ጥቆማዎችን እና ሀሳቦችን የሚያነሳ ቻናል ነው። ተቀላቅላችሁ ተጠቀሙበት ! ለሌሎችም አጋሩት  🍏✅ 👇           👇          👇 t.me/FKR_ESKE_JENET t.me/FKR_ESKE_JENET t.me/FKR_ESKE_JENET

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith

🛑 እስከሚነጋ ወይም እስከሚመሽ ድረስ በ70 ሺ መልዐክ ዱዐ እንዲደረግልህ ትፈልጋለህ? ዐልይ ኢብን አቢ ጧሊብ(ረዐ) "የአላህ መልእክተኛን(ሰዐወ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አሉ:– 🛑 "አንድ ሙስሊም
🛑 እስከሚነጋ ወይም እስከሚመሽ ድረስ በ70 ሺ መልዐክ ዱዐ እንዲደረግልህ ትፈልጋለህ? ዐልይ ኢብን አቢ ጧሊብ(ረዐ)  "የአላህ መልእክተኛን(ሰዐወ)  እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አሉ:– 🛑 "አንድ ሙስሊም ጠዋት ላይ የታመመን ሙስሊም አይጠይቅም በሱ ላይ እስከሚመሽ ድረስ 70 ሺ መልአክ ሶለዋት የሚያወርድበት ቢሆን እንጂ። በማታ ከጠየቀውም እስከሚነጋ ድረስ ሰባ ሺ መልአክ ሶላት ቢያወርድበት እንጂ።"

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith

ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል። ነብዩሏህ ዳዉድ ዓለይሂ ሰላም አንድ ቀን እየጾሙ አንድ ቀን እያፈጠሩ በመፆም ይታወቃሉ ።

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith

ዘንጊዎች በዘነጉ፣አሰታዋሾች ባሰታወሱ ቁጥር፣ በረገፈው ቅጠል፣ በፈሰሰው አሸዋ፣ ሰማይን ባደመቁት ከዋክብት፣ ውቂያኖስ በያዘው ጠብታ መጠን የአላህ እዝነትና ሰላም በውዱ ነቢያችን ሙሐመድ(ﷺ)ላይ ይሁ
ዘንጊዎች በዘነጉ፣አሰታዋሾች ባሰታወሱ ቁጥር፣ በረገፈው ቅጠል፣ በፈሰሰው አሸዋ፣ ሰማይን ባደመቁት ከዋክብት፣ ውቂያኖስ በያዘው ጠብታ መጠን የአላህ እዝነትና ሰላም በውዱ ነቢያችን ሙሐመድ(ﷺ)ላይ ይሁን! اللهم صل وسلم على سيدنا محمد

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith

ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል። 📝 ጥያቄ 124,000 ነቢያቶች ወደ ሰው ልጆች ተልከዋል ፡፡

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith

ወላሂ እዚህ ምድር ላይ እንደ አላህ የሚወደን የሚያዝንልን የሚጠግንን የሚያነሳን ከነ እንከናችን የሚቀበለን በፈለግን ሰዓት ወደ እርሱ የምንሄድ አጥፍተን በዛው ማይቀጣን እንድንመለስ ዕድል የሚሰጠን
ወላሂ እዚህ ምድር ላይ እንደ አላህ የሚወደን የሚያዝንልን የሚጠግንን የሚያነሳን ከነ እንከናችን የሚቀበለን በፈለግን ሰዓት ወደ እርሱ የምንሄድ አጥፍተን በዛው ማይቀጣን እንድንመለስ ዕድል የሚሰጠን አምፀን መፀፀተን በውስጣችን ፈጥሮ ስንመለስ ስንቶብት ከ ደጋጎቹ ባሪያው በላይ የሚደሰትብን ከዛም መጥፎ ስራችንን ወደ ጥሩ ሚቀይርልን ከዛም ሚወደን ከዛም በዕዝነቱ ያን ጀነቱን የሚያስገባን እንደርሱ ውለታማ ብሆን እንኳን ማማረር ተደፍተን ባልተነሳን የም ብሆን ግን ለእርሱ ውለታ አይመጥን ጌታዬ ተገቢው ጥራት ምስጋና ይገባህ

ለንፅፅር ዳዕዋ አዘውታሪዎች!! ------------- ፨ የምትሰሩት ስራ ትልቅ ነው። በተለይ ኢኽላስ ያለው ከሆነ እንኳን ለሌላው ለራሳችሁም ትልቅ አጅር አለው። ኢስላም ብዙ በሮች አሉት። በርካቶች በሚችሉት እና አሏህ በፈቀደላቸው መስክ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ ነው። እናንተም አንዱ ክንፍ ላይ የድርሻችሁን እየተወጣቹህ ነው። በዳዕዋቹህ ላይ የሚከሰቱ ስህተቶች በተመለከተ ግን እርማት የሚሰጥበት መንገድ ይኖረዋል። አንድ አንድ ስህተቶች የስህተቱ ባለቤት በውስጥ በማናገር ለመፍታት ጥረት ይደረጋሉ። ካልተመለሰና ስህተቱ ሌሎች ላይ ተፅዕኖ ይፈጥራል ተብሎ ከተሰጋ ስሙ ፣ የስህተቱ ምንነት እና እርማቱ ተጠቅሶ ሌሎች እንዳይከተሉት ሲባል ምላሽ (ረድ) ይሰጥበታል። ፨ እንደ አንድ ወጥ የሆነ ስህተት አካሄድን ስብስቡ (ጀመዓው) በራሱ ተቀብሎ እየሄደበት ከሆነ በገሀድ ይህ ችግር ሌሎች እንዳይጋሩት ይነገራል ። ተጠንቀቁ ይባላል። 📮 ግን ደግሞ ዋናው «ንፅፅር» የሚለውን የዳዕዋ ሽፋን ተጠቅማቹህ በሠለፍያ መካከል ያሉ ኺላፎችን ውስጥ ገብታቹህ የምትዝረከረኩ ከሆነ «መድኸሊያ ፣ ሐዳዲያ ፣ ተክፊርያ ...» የሚል ርዕስ ማቡካት ከጀመራቹህ ... እባካቹህ ከፈለጋቹህ ቀጥሉበት ግን ግን ረድ ሲሰጥባቹህ «የንፅፅር ዳዕዋ » የሚለው ለቅሶ እንዳትጀምሩት !! በዚህ ሽፋን እጠለላለሁ እንዳትሉ .. ወይ አርፈህ ንፅፅርህን ሥራ ፣ ወይም ደግሞ ወደህ የገባህበት የኺላፍ ነጥብ ችለህ አቡካ !! በሠለምቴዎች ስም እንዳታለቃቅስ !! 📮 ምክሬ! እነዚህ አንጀንዳዎች እንድትርቁና ዋናው ሥራቹህ ላይ እንድታተኩሩ ነው። ስህተትም ከተገኘ በተገቢው መልኩ ከተቻለ በውስጥ ቅድሚያ ፣ እንደመስለሀው ደግሞ በገሀድም ረድ መስጠት ሊኖር ይችላል። !! በዒልም ፣ በዐደብ !! 📮 እምቢ ያለ ግን ولا يلومن الا نفسه !! ሌላ የሚባል የለም !! ➖➖➖➖➖➖➖➖ 💯🍃 ወደቴሌግራም👉 telegram.me/aqida44 ቻናል!!

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith

ፈጥኖ ማን  ይመልስ  ✈️ ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል። 📝 ጥያቄ የነብዩ ሙሀመድ ﷺ ፈረስ ማን ይባላል ?

ፈጥኖ ማን  ይመልስ  ✈️ ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል። 📝 ጥያቄ የነብዩ ሙሀመድ ﷺ ፈረስ ማን ይባላል ?

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith

መደመጥ ያለበት አሳሳቢ ፈታዋ‼ ሐረር ሶፊ፣ ሶፊ ማልት፣ ስንቅ… ወዘተ የሚባሉ «ከአልኮል ነፃ» የተባሉ መጠጦችን የምትጠጡ፤ ግልፅ ኸምር እየጠጣችሁ እንደሆነ አስቡበት‼ ምናልባት «Alcohol free» የሚለው ጽሑፍ ሸውዷቸው በዚህ የተለከፉ ካሉ ይጠነቀቁ ዘንድ፤ ይህን የሸይኽ ዶ/ር ሙሐመድ ሐሚዲን ንግግር በየቦታው አሰራጩት!
https://t.me/ayatandhadith

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል ከእኔ አንዲትንም አንቀፅ ቢሆን አድርሱ https://t.me/ayatandhadith

✅ የነቢዩን (📿) ሱና (ትዕዛዝ) ማክበር ያልቀሃል፣ የበላይ ያደርገሃል በተቃራኒው ሲሆን ደግሞ ውርደት እና የበታችነት ነው! ረሱል (🕌) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿وجُعِل الذُّلُّ والصغار
✅ የነቢዩን (📿) ሱና (ትዕዛዝ) ማክበር ያልቀሃል፣ የበላይ ያደርገሃል በተቃራኒው ሲሆን ደግሞ ውርደት እና የበታችነት ነው! ረሱል (🕌) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿وجُعِل الذُّلُّ والصغارُ على مَن خالف أمرى﴾ “ውርደትና ክብረ ቢስነት ትእዛዜን በጣሰ ላይ ሆኗል።” 📚 አህመድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 5667 ➖➖➖➖➖➖➖ 🔸 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ 📱 Telegeram 📱 Whatsup 📱 Facebook  📱 Instagram 📱 X 📱 Youtube 📱 Tik tok