የሳዳት ከማል የድምፅ ፋይል የሚሰራጭበት ቻናል
Open in Telegram
የሳዳት ከማል የድምፅ ፋይል በቀላሉ ለማግኘት እና የሌሎች ኡስታዞችን ሙሀድራዎች ጭምር ለማግኘት ተስፈንጣሪውን ይጫኑ እንዲሁም #ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድወ ያካፍሉ!! Telegram👇 t.me/Sadatcom1 t.me/Menhaj_Salafiya t.me/IbnuMuneworcom t.me/Muhammedsiragecom t.me/SadatKemalAbuMeryem
Show more1 888
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
بخصوص "مركز التوحيد " إتيوبي (باللغة الأمهرية)"
تحسين الأداء التعليمي القائم على السنة إن شاء الله
ستكون هناك مدارس ومكتبات ومسجد راسخ لضمان وصول أفضل وتحسين جودة التعليم الإسلامي
الأشخاص الذين لا يحصلون على مكان للتعلم ستتاح لهم
الفرصة لمواصلة التعليم القائم على السنة. ومن المتوقع أن يستفيد تحقيقها نشاط الدعوة المبنية على السنة بشكل عام
الطلاب المستعدين للالتحاق بالمدارس والمجتمع المسلم العام
يقول الله تعالى ( وَالسَّابِقُونَ السَّابِقُونَ )
المشروع يحتاج الآن لمواد البناء فيراي و إسمنت، ومن لم يستطع يبارطجي معنا فقط عسى ان تكون انت سبب في ايصالها لاحد المحسنين .. تبرعوا بما كتب الله بالقليل او الكثير ولك اجر كبير في دنياك وفي آخرتك في ميزان حسناتك ( وفقنا الله وإياكم لما يحبه ويرضاه.)
Account Ethiopia NgdBank
Swift Code ፦ CBETAA
1000329889789
JEMAL NEGASH AND AWOI SHEMSEDIN
telegram 👇
https://t.me/sunnacom
https://t.me/sunnacom
https://t.me/sunnacom
አስደሳች ዜና
ኡስታዝ አቡ ሙስሊም በቀጥታ ስርጭት ዩቱብ ላይ ስለ ተውሒድ መርከዝ ለየት ያለ ፕሮግራም
ቶሎ በፍጥነት ወደ ዩቱቡ https://youtu.be/xCR26kLFqeY
ሳዳት ከማል ስለ ተውሒድ መርከዝ ያስተላለፈው አጭር መልዕክት
የሱና ሰዎች ስብስብ
http://t.me/sunnacom
ሳዳት ከማል ስለ ተውሒድ መርከዝ ያስተላለፈው አጭር መልዕክት
የሱና ሰዎች ስብስብ
http://t.me/sunnacom
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ስለ ተውሒድ መርከዝ ያስተላለፈው አጭር መልዕክት ቅንጭብ
የሱና ሰዎች ስብስብ
ቻናሉን__ሸር__ሸር አርጉት
http://t.me/sunnacom
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ስለ ተውሒድ መርከዝ ያስተላለፈው አጭር መልዕክት
የሱና ሰዎች ስብስብ
http://t.me/sunnacom
የመልካም ስራ ጥሪ
አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱህ
ይህ "የሱና ሰዎች ስብስብ" ቻናል በጠንካራ የአህለ ሱና ጎዳና የሚገለፅ ትውልድ ከመገንባት አኳያ የራሱን አስተዋፅኦ ለማድረግ ተቋማዊ በሆነ መልኩ ዳዕዋውን በተለያዩ ዘርፎች ለማጠናከር የተከፈተ ቻናል መሆኑ ይታወቃል።
በእቅዳችን ከተቀመጡ ቁልፍና መሰረታዊ ስራዎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው በመሃል ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ላይ መርከዝ ገንብቶ ለሀገር አቀፍ የዳዕዋ ስራ መነሻ ማድረግ ሲሆን ይህንን አላማ ለማሳካት 400 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ቦታ በ2.8 ሚሊዮን ግዥ መፈፀማችን በቀረበው ሪፖርት መገለፁ ይታወሳል።
ስለሆነም በአላህ ፍቃድ በዚህ 400 ካሬ ሜትር ላይ የሚደረገው ግንባታ የወንዶችና የሴቶችን ቦታ ያካተተ G+4 በአራተኛ ፎቅ የሚጠናቀቅ ሲሆን ሙሉ ግንባታው ሲጠናቀቅ ምድርና አንደኛ ፎቅ ለመስጅድ ሆኖ አገልግሎት እንዲሰጥ ሁለተኛና ከዚያ በላይ ያለው ደግሞ ለሂፍዝ ማዕከል ሆኖ የሚያገለግል መርከዝ እንዲሆን ታሳቢ ተደርጎ ዲዛይኑ ተሰርቷል።
ስለሆነም ይህን መርከዝና መስጂድ ገንብቶ ከማቆም አኳያ አሁንም ቀላል የማይባሉ ስራዎች ይቀራሉ። እነዚህን ስራዎች በብቃትና በፍጥነት ለመፈፀም የሚቻለው በተጠናከረ የገንዘብ ወይም የኢኮኖሚ አቅም ትብብር አማካኝነት ነው።
ስለሆነም ይህን ዒልም የሚሰራጭበት መስጂድና መርከዝ በአጭር ጊዜ ይኖረን ዘንድ የሁላችንም ህልም ነውና ሁላችንም ልክ እንደ ቀድሞው ሁሉ በግንባታ ስራው ላይ የተባበረ የግል አሻራችንን ማሳረፍ ይኖርብናል። በመሆኑም የፊታችን እሁድ ሚያዝያ 17/8/2013 ኢትዮ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 8:00 በቴሌግራም “የሱና ሰዎች ስብስብ” ግሩፕ ውስጥ የOnline የገቢ ማሰባሰቢያ ስለሚካሄድ ሁላችሁም ተገኝታችሁ የበኩላችሁን አስተዋፅኦ እንድታበረክቱ ስንል በአላህ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
የአካውንት ቁጥር: –
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000329889789
ጀማል ነጋሽ እና አወል ሸምሰዲን
የሱና ሰዎች ስብስብ
http://t.me/sunnacom
የመልካም ስራ ጥሪ
አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱህ
ይህ "የሱና ሰዎች ስብስብ" ቻናል በጠንካራ የአህለ ሱና ጎዳና የሚገለፅ ትውልድ ከመገንባት አኳያ የራሱን አስተዋፅኦ ለማድረግ ተቋማዊ በሆነ መልኩ ዳዕዋውን በተለያዩ ዘርፎች ለማጠናከር የተከፈተ ቻናል መሆኑ ይታወቃል።
በእቅዳችን ከተቀመጡ ቁልፍና መሰረታዊ ስራዎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው በመሃል ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ላይ መርከዝ ገንብቶ ለሀገር አቀፍ የዳዕዋ ስራ መነሻ ማድረግ ሲሆን ይህንን አላማ ለማሳካት 400 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ቦታ በ2.8 ሚሊዮን ግዥ መፈፀማችን በቀረበው ሪፖርት መገለፁ ይታወሳል።
ስለሆነም በአላህ ፍቃድ በዚህ 400 ካሬ ሜትር ላይ የሚደረገው ግንባታ የወንዶችና የሴቶችን ቦታ ያካተተ G+4 በአራተኛ ፎቅ የሚጠናቀቅ ሲሆን ሙሉ ግንባታው ሲጠናቀቅ ምድርና አንደኛ ፎቅ ለመስጅድ ሆኖ አገልግሎት እንዲሰጥ ሁለተኛና ከዚያ በላይ ያለው ደግሞ ለሂፍዝ ማዕከል ሆኖ የሚያገለግል መርከዝ እንዲሆን ታሳቢ ተደርጎ ዲዛይኑ ተሰርቷል።
ስለሆነም ይህን መርከዝና መስጂድ ገንብቶ ከማቆም አኳያ አሁንም ቀላል የማይባሉ ስራዎች ይቀራሉ። እነዚህን ስራዎች በብቃትና በፍጥነት ለመፈፀም የሚቻለው በተጠናከረ የገንዘብ ወይም የኢኮኖሚ አቅም ትብብር አማካኝነት ነው።
ስለሆነም ይህን ዒልም የሚሰራጭበት መስጂድና መርከዝ በአጭር ጊዜ ይኖረን ዘንድ የሁላችንም ህልም ነውና ሁላችንም ልክ እንደ ቀድሞው ሁሉ በግንባታ ስራው ላይ የተባበረ የግል አሻራችንን ማሳረፍ ይኖርብናል። በመሆኑም የፊታችን እሁድ ሚያዝያ 17/8/2013 ኢትዮ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 8:00 በቴሌግራም “የሱና ሰዎች ስብስብ” ግሩፕ ውስጥ የOnline የገቢ ማሰባሰቢያ ስለሚካሄድ ሁላችሁም ተገኝታችሁ የበኩላችሁን አስተዋፅኦ እንድታበረክቱ ስንል በአላህ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
የአካውንት ቁጥር: –
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000329889789
ጀማል ነጋሽ እና አወል ሸምሰዲን
የሱና ሰዎች ስብስብ
http://t.me/sunnacom
