1 398
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 398
ስራ የመስራት ሀሳብ ያላችሁ two hands🙌
anonymous poll
አለኝ
▫️ 0%
የለኝም
▫️ 0%
👥 Nobody voted so far.
1 398
#Update
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ-ምረቃ እንዲሁም ለሪሚዲያል ተማሪዎች አውጥቶት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል፡፡
የተስተካከለ የምዝገባ ጊዜ፦
➭ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም
የ4ኛ ዓመት የህክምና ተማሪዎች (C2) እና በ2015 ዓ.ም መመረቅ የነበረባችሁ የጤና ሳይንስ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ብቻ
➭ የካቲት 7 እና 8/2016 ዓ.ም
የ2ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርትና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ነባር መደበኛ ተማሪዎች
➭ የካቲት 14 እና 15/2016 ዓ.ም
የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ነባር ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ ነባር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም አዲስ ገቢ የፍሬሽማን እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች
የምዝገባ ቦታ፦
➢ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በየነበራችሁበት ካምፓስ ነው።
➢ በ2016 ዓ.ም የማለፊያ ውጤት አምጥታችሁ የተመደባችሁ አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በዋናው ግቢ ብቻ ነው።
➢ በ2016 ዓ.ም አዲስ የሪሚዲያል የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ስማችሁ ከ A-G የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችና እና ስማችሁ ከ A-H የሚጀምር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባችሁ በቡሬ ካምፓስ የሚከናወን ሲሆን ስማችሁ ከተጠቀሱት ፊደላት ውጭ የሚጀምር ደግሞ በዋናው ካምፓስ የምትመዘገቡ ይሆናል።
Note:
በተለያየ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች የምትገቡበት ባች በሚመዘገቡበት ቀን ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@ethio_new_information
@ethio_new_information
1 398
#አስቸኳይ ደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ ‼️
#የተማሪዎች_መግቢያ_ቀን_ጥሪ_ማስተካኪያ!
በኮሜት ላይ እና ግሩፑ ውስጥ አግባብ ያልሆነ ነገሮችን ባለመጻፍ ተባበሩ ከዚህ ቀደም ይራዘማል የሚል መረጃ ስለቅ መጥፎ ቃላት ያላቸውን ጽሁፎች የሚጽፉ ነበሩ እናም ያልተረጋገጠ መረጃ ስለማለቅ በታማኝነት ብትቀቸበሉ መልካም ነው!
@ethio_new_information
@ethio_new_information
1 398
#BahirdarUniversity
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት በጊዚያዊነት ከትግራይ ክልል ዩኒቨርስቲዎች #ወደ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመድበው ቀሪ ኮርሶችን ሲወስዱ የነበሩ ተማሪዎች ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ #ቀድሞ ወደ ነበሩባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ መሆኑን በመግለጽ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ጥሪ እነኚህን ተማሪዎች የማይመለከት መሆኑን አሳስቧል።
@ethio_new_information
@ethio_new_information
1 398
#MoE
የ2016 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም በሐምሌ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ወስዳችሁ ያላለፋችሁ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች ምዝገባ ከጥር 08 እስከ 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ ማከናወን ይጠበቅባችኋል።
የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
ለመመዝገብ እና የመፈተኛ ተቋም ለመምረጥ፦
https://exam.ethernet.edu.et
ተጨማሪ ድጋፍ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0118132176 ይደውሉ ወይም በኢ-ሜይል
registration@ethernet.edu.et ይፃፉ።
Note:
ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሒዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
@ethio_new_information
@ethio_new_information
1 398
#MaddaWalabuUniversity
በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ትምህርት ጥር 22/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ፣
➭ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዋናውና ኮፒው፣
➭ ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ጨርቅ፡፡
@ethio_new_information
@ethio_new_information
1 398
#ExitExam
የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለምትፈተኑ አመልካቾች በሙሉ‼️
ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትናችሁ ያላለፋችሁ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የምታካሂዱትና የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የምትመርጡት ከታች በተገለጸው ማስፈንጠሪያ (Link)
( https://exam.ethernet.edu.et )
ስለሆነ፣ ከጥር 08 እስከ ጥር 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የምትፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል registration@ethernet.edu.et በኩል ድጋፍ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ‼️
ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሂዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
CONTACT WITH👇
@Flippppppppppppp_bot
@ethio_new_information
@ethio_new_information
1 398
#WolkiteUniversity
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹህ ለሪሚዲያል ፕሮግራም በ2016 የትምህርት ዘመን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 27 እና 28/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
አጠቃላይ ገለፃ ጥር 29/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ትምህርት ጥር 30/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
➭ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ጨርቅ፡፡
CONTACT WITH👇
@Flippppppppppppp_bot
@ethio_new_information
@ethio_new_information
1 398
#WolkiteUniversity
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹህ ለሪሜዲያል ፕሮግራም በ2016 የትምህርት ዘመን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ👉 ጥር 21- 22/2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ትምህርት የሚጀመረው ጥር 25/2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የሚከተሉትን ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኃል፡፡
1ኛ. መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውን ከማይመለስ አንድ ኮፒ ጋር እና አራት 3x4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ።
2ኛ. አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ጨርቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ እናሰስባለን፡፡
3ኛ. ይህንን የመግቢያ ጊዜ አሳልፎም ሆነ ቀድሞ የሚመጣ ተማሪን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ (ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ
CONTACT WITH👇
@Flippppppppppppp_bot
@ethio_new_information
@ethio_new_information
1 398
በ2016 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የምዝገባ ቦታ፦
የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋና ካምፓስ ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት ተመዝገቡ ተብሏል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➭ 3×4 ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ።
@Flippppppppppppp_bot
@ethio_new_information
@ethio_new_information
1 398
#DebreBerhanUniversity
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ጥሪ አደረገ።
1. ነባር መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ/ም አዲስ ለተመደቡ እና በ2015 ዓ/ም የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 23 - 26/2016 ዓ/ም፣
2. በ2016 ዓ/ም ለሪሜዲያል ትምህርት የተመደቡ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከየካቲት 11 - 13/2016 ዓ/ም፤
3. ለነባርና አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ጥር 27/2016 ዓ/ም መሆኑን ገልጿል። ተማሪዎች በተጠቀሱት የምዝገባ ቀናት በአካል ተገኝተው እንዲመዘገቡ ተብሏል።
አዲስ የተመደቡ እና በ2015 ዓ/ም የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ለምዝገባ ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ
1. የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን፣
2. ከ9 - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕትና ፎቶ ኮፒውን፣
3. አንሶላ፡ ብርድልብስ እና የስፖርት ትጥቅ ይዘድ መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
For any question 👇
@Flippppppppppppp_bot
@ethio_new_information
@ethio_new_information
