en
Feedback
ዋዕተሲሙ…

ዋዕተሲሙ…

Open in Telegram

ወደ ቻናላችን ለመቀላቀል ከፈለጉ ይንን ሊንክ ይጫኑ https://t.me/WATESiMU

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
1 877
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
📮 የቢድዓ አደገኝነት 📮 📌 በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት ጣፋጭ የሆነ ሙሀደራ። 🎙 በወንድማችን አቡ ኢብራሂም ዘይኑ ቢን ሱልጧን አላህ ይጠብቀው። 🕌 በፉርቃን መስጂድ አ.አ አለም ባንክ 📅 ማክሰኞ:- 11/01/2014E.C ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ 📲አጠቃላይ ፕሮግራሞቻችን በሶሻል ሚዲያ ለመከታተል:- 🖥️ በ Telegram~Channel 📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/6604 🖥 በ Facebook~page 🌐 https://www.facebook.com/16580429694

የአህመዲን ጀበል ጉድ ስሙልኝማ ❌መስጅዶች ድህነትን እያመረቱ ነው❌ይለናል። ድምፁ መሀል ላይ ነው የምታገኙት👆

🗳 « የልጆች ትሩፋት » 🔖 በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት መካሪ የሆን የጁመዓ ኹጥባ ትርጉም። 🎙 በኡስታዝ:- አቡ ቀታዳ አብደላህ ሙዘሚል አላህ ይጠብቀው። 🕌 በሱና መስጂድ {ቂልጦ - ጎሞሮ} አላህ ይጠብቃት። 📅 አርብ:- 19/02/2014 EC 🔗 https://t.me/merkezassunnah/1828 ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ 🔗 https://t.me/qanathabuqetada/4177

የቁርዓን እና የሰላት አሳሳቢነት.mp316.38 MB

💥 ያለ እውቀት ኢባዳ መጨረሻው እዳ!! 📌 قال الشيخ عبد الرزّاق البدر « وَعبادات الإنسان إن لم تكُنْ مبْنيّة على العلم فإنّه يقع في أنواع من الجهالات والبدع والضلالات التي ما أنزل الله بها سبحانه وتعالى من سلطان ، وقد قال بعض السلف وهو عمر بن عبد العزيز -رحمه الله-: "من دعى إلى الله بغير علم كان مايفسد أكثر ممّا يُصلح".»🎙«شرح كتاب الأصول الثلاثة» 】【الشريط الثالث】

اجمل صوت تكبيرات العيد.mp319.23 MB

ቻናላችን ይቀላቀሉ @WATESiMU

📚📚 من مؤالفات الشيخ أبو اليمان عدنان بن حسين المصقري حفطه الله ورعاه 📚ከታላቁ ሸይኽ አቡል የማን አድናን ከተፃፉ ኪታቦች በከፊሉ ነው አላህ ይጠብቀው. ـــــــــــ

➻እህ ዱኒያ ውድም ነች! 1.ከሌለህ ማንም ልጁን አይድርልህም 2.ከሌለህ ቤተሰብ ሀቁን ብትወጣም አያከብርህም 3.ከሌለህ እውቀትህን አይቶ ካንተ እውቀት መውሰድ እሚፈልግ የለም 4.ከሌለህ ሚስትህ በላይህ ላይ ያለውን ቻት ታደርግልሀለች¡ 5.ከሌለህ ከሚስትህ ቤተሰቦች ጋር መስማማት አትችልም 6. ኧረ በል ዲንህም በስራት መማር አትችልም ቆይ እስኪ አንድ መካከለኛ ሸርኸ 📚ኪታብ 30--ሺ ተብሎ የእለት ጉርሻ ያጠረው ድሃ እዴት አድርጎ ነው ይህን የዒልም ማአድ ኪታብ በጁ ሚያስገባው¡ 7/ ከሌለህ ባጭሩ መኖር አትችልም! … ያ አረብ የሰው እጅ ከማየት ነጃ በለን! @WATESiMU

ሙፍቲ ተብዬው ዑመር ገነቴ ለተናገረው አፀያፊ ንግግር አጠር ያለ ምላሽ።👇🏿👇🏿 https://t.me/WATESiMU/2318

الجمعة = البراء.mp34.21 MB

اختلاف_الأمة_الى_73_فرقة_هل_هو_اخ.mp32.47 KB

4.87 KB

🔺የአህባሾች እምነትና የአቂዳ ብክለት ‼️ ~~~~~~~~ አህባሾች ያሉበት ያቂዳ ብክለት በሰለፎች እምነት ሲመዘን ምን እደ ሚመስል ተመልከት! ስለፎች አቋማቸው ይህንኑ ነው። 📌ﻗﺎﻝ ﻣﺤﻤﺪ ﺑﻦ ﻣﺼﻌﺐ ﺍﻟﻌﺎﺑﺪ ‏( ﺕ 228ﻫـ ‏) : ﻣﻦ ﺯﻋﻢ ﺍﻧﻚ ﻻ ﺗﺘﻜﻠﻢ ﻭﻻ ﺗﺮﻯ ﻓﻲ ﺍﻵﺧﺮﺓ ﻓﻬﻮ ﻛﺎﻓﺮ ﺑﻮﺟﻬﻚ , ﺃﺷﻬﺪ ﺃﻧﻚ ﻓﻮﻕ ﺍﻟﻌﺮﺵ , ﻓﻮﻕ ﺳﺒﻊ ﺳﻤﺎﻭﺍﺕ , ﻟﻴﺲ ﻛﻤﺎ ﺗﻘﻮﻟﻮﺍ ﺃﻋﺪﺍﺀ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺰﻧﺎﺩﻗﺔ ﺃﺧﺮﺟﻪ ﺍﻟﺬﻫﺒﻲ ﻓﻲ ﺍﻟﻌﻠﻮ ﺑﺴﻨﺪ ﺻﺤﻴﺢ ሙሀመድ ኢብኑ ሙስአብ አል አቢድ አሏህ ይዘንለትና እንደ ሂጅርያ አቆጣጠር በ228 ወደ አኼራ የተጓዘ አሊም ሲሆን እንድህ በማለት ተናገረ " ጌታየ ሆይ አንተ እንደማትናገር እና የቂያማ ቀን እንደማትታይ የሞገተ ሰው በፊትህ ክዷል፣ እኔ የአሏህ ጠላት የሆኑት ሙናፊቆች እንደሚሉት ሳይሆን ከአርሽ በላይ እና ከሰባት ሰማያት በላይ በመሆንህ እመሰክራለሁ" ተመልከት ሰለፎች ቢላሂ አልአዚም ምን አይነት ወርቅ የሆነ ንግግር እንደሚናገሩ። ልብ በል ረህማን ከአርሽ በላይ አይደለም ያለ ዚንድቅ/ ሙናፊቅ መሆኑን 📌ﻗﺎﻝ ﺍﻻﻣﺎﻡ ﺍﻟﺤﺎﻓﻆ ﻧﻌﻴﻢ ﺑﻦ ﺣﻤﺎﺩ ﺍﻟﺨﺰﺍﻋﻲ ﺕ 228 ﻫـ : ﺃﺧﺒﺮﻧﺎ ﺃﺑﻮ ﺻﻔﻮﺍﻥ ﺍﻷﻣﻮﻱ ﻋﻦ ﻳﻮﻧﺲ ﺑﻦ ﻳﺰﻳﺪ ﻋﻦ ﺍﻟﺰﻫﺮﻱ ﻋﻦ ﺳﻌﻴﺪ ﺑﻦ ﺍﻟﻤﺴﻴﺐ ﻋﻦ ﻛﻌﺐ ﻗﺎﻝ ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻲ ﺍﻟﺘﻮﺭﺍﺓ ﺃﻧﺎ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻮﻕ ﻋﺒﺎﺩﻱ ﻭﻋﺮﺷﻲ ﻓﻮﻕ ﺟﻤﻴﻊ ﺧﻠﻘﻲ ﻭﺃﻧﺎ ﻋﻠﻰ ﻋﺮﺷﻲ ﺃﺩﺑﺮ ﺃﻣﻮﺭ ﻋﺒﺎﺩﻱ ﻻ ﻳﺨﻔﻰ ﻋﻠﻲ ﺷﻲﺀ ﻣﻦ ﺃﻣﺮ ﻋﺒﺎﺩﻱ ﻓﻲ ﺳﻤﺎﺋﻲ ﻭﻻ ﺃﺭﺿﻲ ﻭﺇﻟﻲ ﻣﺮﺟﻊ ﺧﻠﻘﻲ ﻓﺄﻧﺒﺌﻬﻢ ﺑﻤﺎ ﺧﻔﻲ ﻋﻠﻴﻬﻢ ﻣﻦ ﻋﻠﻤﻲ ﺃﻏﻔﺮ ﻟﻤﻦ ﺷﺌﺖ ﻣﻨﻬﻢ ﺑﻤﻐﻔﺮﺗﻲ ﻭﺃﻋﺎﻗﺐ ﻣﻦ ﺷﺌﺖ ﺑﻌﻘﺎﺑﻲ ኢማም ኑአይም ኢብኑ ሀማድ አል ኹዛኢይ ረሂመሁሏህ እንደ ሂጅርያ አቆጣጠር በ228 ወደ አኼራ የተጓዘ ታላቅ አሊም ሲሆን ረህማን ከአርሽ በላይ መሆኑን በተመለከተ ሲናገር እንድህ ይላል" አቡ ሶፍዋን አል ኡመዊ ከዩኑስ ኢብኑ የዚድ ይዞ እሱ ከዙህርይ ፣ዙህርይ ደግሞ ከሰኢድ ኢብኑ ሙሰየብ፣ሰኢድ ደግሞ ከከዕብ "ይዞ ነገረን።አሱም እንድህ ነበር።።።" አሏህ በተውራት እንደህ አለ" እኔ አሏህ ነኝ ከባርያዎቸ በላይ ፣አርሸ ደግሞ ከሁሉም ፍጡራኖቸ በላይ ነው፣እኔ ደግሞ ከአርሸ በላይ ነኝ ፣የባርያዎቸን ጉዳይ ሁሉንም አስተናብራለሁ፣በሰማይም ይሁን በመሬት የሚሰወርብኝ አንዳችም ነገር የለ፣የፍጡራኖቸ መመለሻ ወደ እኔው ነው፣የተሰዎረባቸውን እውቀት እነግራቸዋለሁ፣ከነሱ መካከል ለፈለግኩት በመሀርታየ መሀርታ አደርግለታለሁ፣የፈለግኩትን ደግሞ በቅጣቴ እቀጣዋለሁ። ‼️ማስታወሻ ከተውራትና ከኢንጅል ለሚመጡ መረጃዎች አቋማችን; ①ከቁርአን ከገጠመ እንቀበለዋለን ②ከቁርአን ከተጋጨ〰እንመልሰዋለን ③በቁርአን ምንም ካልተባለ〰ምንም አንል። የላይኛው ከመጀመርያው ይገጥማል እንቀበለዋለን። 📌ﻗﺎﻝ ﺍﻻﻣﺎﻡ ﺍﻟﺤﺎﻓﻆ ﺇﺳﺤﺎﻕ ﺑﻦ ﺭﺍﻫﻮﻳﻪ - ﺷﻴﺦ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ ﻭ ﻣﺴﻠﻢ - ‏( ﺕ 238 ﻫـ ‏) : ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ‏( ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻌﺮﺵ ﺍﺳﺘﻮﻯ ‏) ﺇﺟﻤﺎﻉ ﺃﻫﻞ ﺍﻟﻌﻠﻢ ﺃﻧﻪ ﻓﻮﻕ ﺍﻟﻌﺮﺵ ﺍﺳﺘﻮﻯ , ﻭﻳﻌﻠﻢ ﻛﻞ ﺷﻲﺀ ﻓﻲ ﺃﺳﻔﻞ ﺍﻷﺭﺽ ﺍﻟﺴﺎﺑﻌﺔ . ﺍﻟﻌﻠﻮ 📌 ኢስሀቅ ኢብኑ ራሀዊየህ አሏህ ይዘንለትና የኢማሙ አል ቡኻሪ እና የኢማሙ አል ሙስሊም ኡስታዝ ሲሆን እንደ ሂጅርያ አቆጣጠር በ238 ወደ አኼራ የሄደ አሊም ነው። ይህ ታላቅ አሊም ረህማን ከአርሽ በላይ መሆኑን ሲናገር እንድህ አለ " አሏህ እንድህ አለ " ረህማን ከአርሽ በላይ ከፍ አለ"〰ከዚያም ይህ ታላቅ አሊም እንድህ አለ "የእውቀት ባለቤቶች ረህማን ከአርሽ በላይ ሰለመሆኑ እና በታችኛው ሰባተኛው መሬት ውስጥ የሚገኝ ሁሉንም ነገር እንደሚያውቅ ተስማምተዋል"። ኢስሀቅ ማነው አትለኝም የቡኻሪና የሙስሊም ኡስታዝ መሆኑ ብቻ ንግግሩን ለመቀበል በቂ ነው አቅል ላለው ሰው። 📌 ﻗﺎﻝ ﺍﻻﻣﺎﻡ ﻗﺘﻴﺒﺔ ﺑﻦ ﺳﻌﻴﺪ 240 ﻫـ :ﻫﺬﺍ ﻗﻮﻝ ﺍﻷﺋﻤﺔ ﻓﻲ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﺍﻟﺴﻨﺔ ﻭﺍﻟﺠﻤﺎﻋﺔ :ﻧﻌﺮﻑ ﺭﺑﻨﺎ ﻓﻲ ﺍﻟﺴﻤﺎﺀ ﺍﻟﺴﺎﺑﻌﺔ ﻋﻠﻰ ﻋﺮﺷﻪ ﻛﻤﺎ ﻗﺎﻝ ﺟﻞ ﻭﻋﻠﻰ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻌﺮﺵ ﺍﺳﺘﻮﻯ ኢማሙ ቁተይባ ኢብኑ ሰኢድ እንደ ሂጅርያ አቆጣጠር በ240 ወደ አኼራ የተጓዘ አሊም ሲሆን ረህማን ከአርሽ በላይ ስለመሆኑ እንድህ ሲል ይናገራል "ጌታችንን ከሰባተኛው ሰማይ በላይ በአርሹ ላይ መሆኑን እናውቃለን፣ ረህማን እንድህ ሲል እንደተናገረው" ረህማን ከአርሽ በላይ ከፍ አለ" ይህ ደግሞ የኢስላም፣የሱና እና የህብር መሪ የሆኑት ሊቃውንቶች ሁሉ ንግግር ነው"። 📌ﻗﺎﻝ ﺍﺑﻮ ﺑﻜﺮ ﺍﻷﺛﺮﻡ ﻭﺣﺪﺛﻨﻲ ﻣﺤﻤﺪ ﺑﻦ ﺍﺑﺮﺍﻫﻴﻢ ﺍﻟﻘﻴﺴﻲ ﻗﺎﻝ ﻗﻠﺖ ﻷﺣﻤﺪ ﺍﺑﻦ ﺣﻨﺒﻞ ﻋﻦ ﺍﺑﻦ ﺍﻟﻤﺒﺎﺭﻙ ﺍﻧﻪ ﻗﻴﻞ ﻟﻪ ﻛﻴﻒ ﻧﻌﺮﻑ ﺭﺑﻨﺎ ﻗﺎﻝ ﻓﻲ ﺍﻟﺴﻤﺎﺀ ﺍﻟﺴﺎﺑﻌﺔ ﻋﻠﻰ ﻋﺮﺷﻪ ﻗﺎﻝ ﺍﺣﻤﺪ ﻫﻜﺬﺍ ﻫﻮ ﻋﻨﺪﻧﺎ .ﺍﺛﺒﺎﺕ ﺻﻔﺔ ﺍﻟﻌﻠﻮ ﻟﻠﺤﺎﻓﻆ ﺍﺑﻦ ﻗﺪﺍﻣﺔ 📌 አቡ በክር አል አስረም ረሂመሁላ እንድህ ይላል" ሙሀመድ እብኑ ኢብራሂም አህመድ ኢብኑ ሀምበልን "ኢብኑ ሙባረክ ጌታችንን እንደት እንወቅ ተብሎ ሲጠየቅ ከሰባተኛው ሰማይና ከአርሹ በላይ በማለት መለሰ አልኩት ይላል።አህመድም እኛም ጋ እንደዚሁ ነው" አለ።ኢስባቱ ሲፈቱ አል ኡሉው ሊብኒ ቁዳማ። https://t.me/WATESiMU

👉⭕️የኤልያስ አወል የተዉበት ኦድዮ ደስ ሲል ለሃቅ የተሸነፈ ልቦና አላህ ይለግሰን ከጥፋት በኀላ ተውበት የመሰለ ማስተካከያ ምን አለና!! ያረብ ወዳንተ ተሎ ተመላሽ ልቦና አድለን እኛማ ከሆነ ሁሌም ተሳሳችነን!

قال الله [إن ٱلذين أجرموا كانوا من الذين أمنوا يضحاكون] ያ በአጭሩ ልብስ የሚያላግጥ ሙጅሪም ነው፣በሲዋክ የሚያላግጥ ሙጅሪም ነው፣በሒጃብ በጅልባቡ ሸርዕይ የሚያልግጥ ሙጅሪም ነው ✍ ሸይኽ ሷቢር رحمه اللّه https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik