en
Feedback
የኮ/ቻ ደ/ሲ/ቅ/ሚ ቤ/ክ/ሐመልማለ ገነት ሰ/ት ቤት

የኮ/ቻ ደ/ሲ/ቅ/ሚ ቤ/ክ/ሐመልማለ ገነት ሰ/ት ቤት

Open in Telegram

ፍቅራችኹ ያለግብዝነት ይሁን።ክፉውን ነገር ተጸየፉት ከበጎ ነገር ጋራ ተባበሩ።በወንድማማች መዋደድ ርስ በርሳችኹ ተዋደዱ ርስ በርሳችኹ ተከባበሩ።(ሮሜ 12:9-10)

Show more
435
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posts Archive
ልጁ ነኝ ልጁ ነኝ የሚካኤል ልጁ በቤቱ ያደኩኝ በደጁ የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል ለኔ አባቴ ነው የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል አዎ አባቴ ነው
አዝ
በክንፎቹ እኔን በእጁ ሰይፍ ይዟል ሚካኤል ሊረዳኝ ቆሟል እንዳስፈሪ እንደ ንጉሥ ሰራዊት በቀኜ ነው በቀንና በሌሊት ሚካኤል አባቴ ለዚህ እኮ ነው መመካቴ ሚካኤል አባቴ ጋሻ ክብሬ ነው ማለቴ ሚካኤል አባቴ ጎኔ ቆመህ እንዳቆምከኝ ሚካኤል አባቴ እኔ ለዓለም ምስክር ነኝ
አዝ
ልናገር ላውራ ላዚም ልዘምር ከፍ አርጌ ልመስክር መች ይረሳል ልጅነቴ ያሳደገኝ እቅፍ አርጎ በክንፎቹ የከለለኝ ሚካኤል አባቴ እስከዛሬ ያላልኩትን ሚካኤል አባቴ በልቤ ውስጥ ያኖርኩትን ሚካኤል አባቴ ዛሬ ላውራው በአደባባይ ሚካኤል አባቴ እረድቶኛል ከአባት በላይ
አዝ
ከተኛሁበት ከእንቅልፌ አንቅቶ ነጻ አወጣኝ እስሬን ፈቶ በጨለማ በወኅኒው ቤት በእስር አብሮኝ ነበር ጠባቂዬ ሚካኤል ሚካኤል አባቴ በክፋ ቀን ያለ ጎኔ ሚካኤል አባቴ ያልተለየኝ በድካሜ ሚካኤል አባቴ ሰው የሚወድ የማይንቅ ሚካኤል አባቴ በጌታ ፊት የሚያስታርቅ
አዝ
ብርቱና ኃያል ጽኑ ነው ስሙ ሚካኤል ሞገስ የሆነው ምን ይሆናል ሚካኤልን የያዘ ሰው ምግቡ መና ደመና ነው ሚጋርደው ሚካኤል አባቴ የአባቶቼ መንገድ መሪ ሚካኤል አባቴ በእኔም ሕይወት ተዓምር ሰሪ ሚካኤል አባቴ በመንገዴ ቀድሞ ፊቴ ሚካኤል አባቴ ይስበኛል ወደ ርስቴ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ       💚 @hamlmalgenet12 💚       💛 @hamlmalgenet12 💛       ❤️ @hamlmalgenet12 ❤️ በመልአኩ ጥበቃ ለዚህ የበቃችሁ የሚካኤል ልጆች እንኳን አደረሳችሁ🙏🙏🙏

ልጁ ነኝ ልጁ ነኝ የሚካኤል ልጁ በቤቱ ያደኩኝ በደጁ የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል ለኔ አባቴ ነው የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል አዎ አባቴ ነው
አዝ
በክንፎቹ እኔን በእጁ ሰይፍ ይዟል ሚካኤል ሊረዳኝ ቆሟል እንዳስፈሪ እንደ ንጉሥ ሰራዊት በቀኜ ነው በቀንና በሌሊት ሚካኤል አባቴ ለዚህ እኮ ነው መመካቴ ሚካኤል አባቴ ጋሻ ክብሬ ነው ማለቴ ሚካኤል አባቴ ጎኔ ቆመህ እንዳቆምከኝ ሚካኤል አባቴ እኔ ለዓለም ምስክር ነኝ
አዝ
ልናገር ላውራ ላዚም ልዘምር ከፍ አርጌ ልመስክር መች ይረሳል ልጅነቴ ያሳደገኝ እቅፍ አርጎ በክንፎቹ የከለለኝ ሚካኤል አባቴ እስከዛሬ ያላልኩትን ሚካኤል አባቴ በልቤ ውስጥ ያኖርኩትን ሚካኤል አባቴ ዛሬ ላውራው በአደባባይ ሚካኤል አባቴ እረድቶኛል ከአባት በላይ
አዝ
ከተኛሁበት ከእንቅልፌ አንቅቶ ነጻ አወጣኝ እስሬን ፈቶ በጨለማ በወኅኒው ቤት በእስር አብሮኝ ነበር ጠባቂዬ ሚካኤል ሚካኤል አባቴ በክፋ ቀን ያለ ጎኔ ሚካኤል አባቴ ያልተለየኝ በድካሜ ሚካኤል አባቴ ሰው የሚወድ የማይንቅ ሚካኤል አባቴ በጌታ ፊት የሚያስታርቅ
አዝ
ብርቱና ኃያል ጽኑ ነው ስሙ ሚካኤል ሞገስ የሆነው ምን ይሆናል ሚካኤልን የያዘ ሰው ምግቡ መና ደመና ነው ሚጋርደው ሚካኤል አባቴ የአባቶቼ መንገድ መሪ ሚካኤል አባቴ በእኔም ሕይወት ተዓምር ሰሪ ሚካኤል አባቴ በመንገዴ ቀድሞ ፊቴ ሚካኤል አባቴ ይስበኛል ወደ ርስቴ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ       💚 @Debrecina 💚       💛 @Debrecina 💛       ❤️ @Debrecina ❤️ በመልአኩ ጥበቃ ለዚህ የበቃችሁ የሚካኤል ልጆች እንኳን አደረሳችሁ🙏🙏🙏

♡ ማር ሚካኤል ♡   ማር ሚካኤል ልበል    ማር ሚካኤል ልበልህ ባርከህ ያሳደከኝ በቅኔ በዜማ መዝሙር አልሰስትም አባቴ ላንተማ ጅማሬዬ ታናሽ ያልበቃሁ ብሆንም እንድጸና አውቃለሁ ከፊቴ ስትቀድም ፍጻሜዬ እንዲያምር እንዲዋብ በቤትህ አበርታኝ ልበርታ አጽናኝ ልጽና ልጅህ ባህሩን ክፈለው በደረቅ እንዳልፈው እንዳልፈራ አበርታኝ እጄን በእጅህ ያዘው ከእንቅልፍ ያነቃኛል የደጅህ ደወል በሌሊት መጥቼ ቤትህ እንድውል በሄድኩበት ሁሉ ካፌ አትነጠልም የማር ወለላ ነው ሚካኤል ያንተ ስም ማር ሚካኤል ስልህ ማር ማር አለ አፌ መውደድህ እውነት ነው በምልጃህ ተርፌ በሞቱ ቀጠሮ ሠርግ የደገስክለት ምን አለ ባሕራን ስታተርፈው ከሞት ዛሬም ታምርህን ትድግናህን አይተው ብዙዎች ይልሀል ሚካኤል ሙት አንሳው ረዳኤ ምንዱባን በስደት ደጋፊ ከክፉ ከልለህ በድል አሳላፊ አለቱን ከፍለህው በበትረ መስቀል ከጭንጫው ሰጠህን ማርና ጸበል ቀድሞ ለእስራኤል ያኔ እንዳደረከው ያኔ የሰማነውን ዛሬ ሆኖ አየነው የብርሀኑን አምድ ፋና ተከትለን ከቅዱሳን ስፍራ ዛጅርማኤል ደርሰን ከእንቅልፍ ያነቃኛል የደጅህ ደወል በሌሊት መጥቼ ቤትህ እንድውል በሄድኩበት ሁሉ ካፌ አትነጠልም የማር ወለላ ነው ሚካኤል ያንተ ስም ማር ሚካኤል ስልህ ማር ማር አለ አፌ ውልድህ እውነት ነው በምልጃህ ተርፌ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ    ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈       @debrecina     ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈

✞ ምድር አበራች ✞ ከመልአኩ ክብር የተነሳ ምድር አበራች[፪ ፀጋውና ክብሩ ሆኗት የምስራች ኃያል፪ ከመላእክት ክብሩ የገነነ ሊረዳኝ የመጣው ቅዱስ ሚካኤል ነው(፪)    ሲደግፈኝ ክንዱ በዘመኔ ምልጃው ሲጠብቀኝ እያለፈ ቀኔ እየመራኝ በብርሃኑ ፋና ሚካኤል መንገዴን አቀና    ዐይኑ ዘርግብ ዐይኑ    ኦ ሚካኤል ታየ በብርሃኑ    ሲማልድ ሲማጸን በፊቱ    እግዚአብሔር አየን በምሕረቱ          እያጽናናኝ ፍጹም ከድካሜ ስጠራው ተፈወስኩ ዳንኩኝ ከህመሜ ሊመግበኝ ለተራብኩት መና ደረሰልኝ ሚካኤል ገናና    ዐይኑ ዘርግብ ዐይኑ    ኦ ሚካኤል ታየ በብርሃኑ    ሲማልድ ሲማጸን በፊቱ    እግዚአብሔር አየን በምሕረቱ          ያሻገረኝ መልአክ ሚካኤል ነው በምልጃው ይደርሳል ቀርቦ ለለመነው ለነፍሴ ከለላ ሆኖላት አተረፈኝ ከዕደ ረበናት    ዐይኑ ዘርግብ ዐይኑ    ኦ ሚካኤል ታየ በብርሃኑ    ሲማልድ ሲማጸን በፊቱ    እግዚአብሔር አየን በምሕረቱ           ዲ/ን ኪሮስ ይኄይስ                መዝሙር       ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈      @maedot_ze_orthodox       ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈

"ሊቀ መላዕክት ሊቀ መላዕክት ሚካኤል መላከ ምክሩ ለልዑል /፪/ ሀያል ሀያል /፬/ ሠዳዴ ሣጥናኤል ሀያል ገባሪ ሀይል /፪/ ሊቀ መላዕክት ገብርኤል መላከ ብስራት ለድንግል /፪/ ሀያል ሀያል /፬/ ሠዳዴ ሣጥናኤል ሀያል ገባሪ ሀይል /፪/"

​​ የሰኔ ሚካኤል ለዘብ ባሕራንኒ ይቤ ኦ ዘነገደ ባህር (፪)    ርዒክዎ ለሚካኤል ወስዕንኩ ጠይቆቱ ስዕንኩ(፪) ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈      https://t.me/hamlmalgenet12       https://t.me/hamlmalgenet12 ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈

♡ ልጁ ነኝ ♡ ልጁ ነኝ የሚካኤል ልጁ በቤቱ ያደኩኝ በደጁ የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል ለኔ አባቴ ነው የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል አዎ አባቴ ነው በክንፎቹ እኔን በእጁ ሰይፍ ይዟል ሚካኤል ሊረዳኝ
♡ ልጁ ነኝ ♡
ልጁ ነኝ የሚካኤል ልጁ በቤቱ ያደኩኝ በደጁ የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል ለኔ አባቴ ነው የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል አዎ አባቴ ነው
በክንፎቹ እኔን በእጁ ሰይፍ ይዟል ሚካኤል ሊረዳኝ ቆሟል እንዳስፈሪ እንደ ንጉሥ ሰራዊት በቀኜ ነው በቀንና በሌሊት ሚካኤል አባቴ ለዚህ እኮ ነው መመካቴ ሚካኤል አባቴ ጋሻ ክብሬ ነው ማለቴ ሚካኤል አባቴ ጎኔ ቆመህ እንዳቆምከኝ ሚካኤል አባቴ እኔ ለዓለም ምስክር ነኝ
ልናገር ላውራ ላዚም ልዘምር ከፍ አርጌ ልመስክር መች ይረሳል ልጅነቴ ያሳደገኝ እቅፍ አርጎ በክንፎቹ የከለለኝ ሚካኤል አባቴ እስከዛሬ ያላልኩትን ሚካኤል አባቴ በልቤ ውስጥ ያኖርኩትን ሚካኤል አባቴ ዛሬ ላውራው በአደባባይ ሚካኤል አባቴ እረድቶኛል ከአባት በላይ
ከተኛሁበት ከእንቅልፌ አንቅቶ ነጻ አወጣኝ እስሬን ፈቶ በጨለማ በወኅኒው ቤት በእስር አብሮኝ ነበር ጠባቂዬ ሚካኤል ሚካኤል አባቴ በክፋ ቀን ያለ ጎኔ ሚካኤል አባቴ ያልተለየኝ በድካሜ ሚካኤል አባቴ ሰው የሚወድ የማይንቅ ሚካኤል አባቴ በጌታ ፊት የሚያስታርቅ
ብርቱና ኃያል ጽኑ ነው ስሙ ሚካኤል ሞገስ የሆነው ምን ይሆናል ሚካኤልን የያዘ ሰው ምግቡ መና ደመና ነው ሚጋርደው ሚካኤል አባቴ የአባቶቼ መንገድ መሪ ሚካኤል አባቴ በእኔም ሕይወት ተዓምር ሰሪ ሚካኤል አባቴ በመንገዴ ቀድሞ ፊቴ ሚካኤል አባቴ ይስበኛል ወደ ርስ
ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ   ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈        https://t.me/hamlmalgenet12       ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈

​​ ባሕራንኒ ባሕራንኒ ይቤ (፮) ባሕራንኒ ይቤ ኦ ዘነገደ ባህር (፪)    ርዒክዎ ለሚካኤል ወስዕንኩ ጠይቆቱ ዘይብል(፪) ባህራንኒ ይቤ (፮) የሞቱን ደብዳቤ - - -  ባሕራንኒ    ሚካኤል አጥፍቶ - - -   ባሕራንኒ    ባሕራንን አዳነው - - -   ባሕራንኒ    በሠርግ ተክቶ - - - ባሕራንኒ  ሠዳዴ ሳጥናኤል - - -  ባሕራንኒ    ሊቀ መላእክት - - -    ባሕራንኒ    እኛንም አድነን - - -   ባሕራንኒ        ከሲኦል እሳት - - - ባሕራንኒ አዝ = = = = = ከሊቀ ነብያት - - - ባሕራንኒ     ከነሙሴ ጋራ - - - ባሕራንኒ ሕዘበ እሥራኤልን - - - ባሕራንኒ ሚካኤል ሲመራ - - - ባሕራንኒ   ቀን ደመና ጥሎ - - -  ባሕራንኒ   ሌሊት እያበራ - - -  ባሕራንኒ     ተሻገሩ ኤርትራን - - - ባሕራንኒ   ሁሉም በየተራ - - -  ባሕራንኒ       መዝሙር በዲ/ን        ታዴዎስ ግርማ <<በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋልና>>        መዝ ፺፩፥፲፩ ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈       https://t.me/hamlmalgenet12        https://t.me/hamlmalgenet12 ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈

7ga Ybytkeresetiyane tarike.pdf3.27 MB

ልቤ ያውቀዋል ልቤ ያውቀዋል ያድረክልኝን ነገር የሠራህልኝን ሥራ መድኃኔዓለም አወጣኸኝ ከመከራ በቃል ጉልበት አይወራ
አዝ
መስቀል ተሸክመህ በደም ርሰህ እኔን በመከራ ዳግም ወልደህ በክብር ተሻገርኩ ክሰህልኝ በህይወት አቆምከኝ ወድቀህልኝ/2/
አዝ
የበደሌን ጋራ አቀበቱን የባርነት ሰነድ እዳ ክሱን አጥፍተኽው ጌታ መዳን ሆነ እርቃኔ በእርቃንህ ተሸፈነ/2/
አዝ
በፍቅርህ መአዛ ረክቷል ልቤ በማይቆም መውደድህ ተከብቤ የህይወቴ ወደብ መስቀልህ ነው ወጀብና ነፋስ የማይነቅለው/2/
አዝ
የሾህ አክሊል ደፍተህ ኤልሻዳይ እፎይ አለ ልቤ ከስቃይ ሆኖልኛል መዳን አንተ ታመህ ነፃ ወጣሁ ሸክሜን ተሸክመህ/2/
አዝ
ዙፋንህን አስተወህ የኔ ፍቅር ከሰማይ ሀገርህ መጣህ ከምድር ታየህ ስትፈልገኝ ልጄ ብለህ ፈራጅና አፅዳቂ አምላኬ ነህ /2/ ዘማሪ ዲያቆን ነብዩ ሳሙኤል 💚 @Debrecina 💚 💛 @Debrecina 💛 ❤️ @Debrecina ❤️

✞ ተናገር አለኝ ✞ በስመዓብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን "በቀራንዮ የተከፈለውን ዋጋ ባሰብኩ ግዜ አንደበቴ ዝም ይል ዘንድ ልተወው አልችልም መንፈሴም እመሰክር ዘንድ ያነሳሳኛል።" ተናገር አለኝ መስክር ተናገር አለኝ ዘምር ለቀራንዮ ውለታ አርምሞ የለም ዝምታ ለመድኃኔዓለም ውለታ አርምሞ የለም ዝምታ ሰው አድርጎኝ ሞቶ በደሙ ኑሮዬን ባርኮት ሕመሙ ሰላም አውጥቶ ካስገባ ልያዝ ለክብሩ ዘንባባ ሆሳዕና ልበል መድኃኒት ከፍ በልልኝ የኔ አባት ተጠምተኸ እኔ ረካሁ ስራህ ግሩም ነው ደነቀኝ አዝ_ እጆቹን እዩት በእምነት ቆሰለ ሊሰጠኝ ሕይወት በዚያ ታትሞ ውበቴ እየሱስ ለኔ ብርታቴ ከማንም በላይ ከምንም ለኔ ልዩ ነው ዘላለም ሕይወቴን ለእርሱ አስማርኬ እኔስ በረታሁ በአምላኬ አዝ_ የእሾህ አክሊሉ በራሱ ለእኔ ቤዛ ነው ሞገሱ ሞቴን ገድሎታል አባቴ ሰላሜ እርሱ ነው እረፍቴ ሰው የመሆኔ ምስጢሩ የማይለወጥ ነው ፍቅሩ የገባኝ እውነት በምድር ላይ ፍቅር ነው ጌታ ኤልሻዳይ አዝ_ ክብሩን ለማወጅ ተነሳሁ ሲያድነኝ ከሞት እያየሁ ገመና ሸፋኝ ኪዳኔ ተራበ ውዴ መድኃኔ ይሄ ነው የቆመኝ በፊቱ ወሰን የሌለው ምሕረቱ ለዚህ ደግነት ውለታ ምን ይከፈላል ለጌታ 👉ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ እንዘም_ር @Debrecina ~ @Debrecina @Debrecina ~ @Debrecina @Debrecina ~ @Debrecina እንዘም_ር

አምላኬ ታሪኬን ለውጠው አምላኬ ታሪኬን ለውጠው /2/ ጌታዬ ታሪኬን ለውጠው/2/ ሠው አርገኝና ሠው ይግረመው/2/
አዝ
እስከ መቼ በበደል እስከመቼ በኃጥያት አስመሳይ ማንነቴ ነፍሴን እያስጨነቃት መሸከም ስላቃተኝ የበዛው እዳዬን በጽድቅ ልመላለስ ለውጠው መዓዛዬን/2/
አዝ
ቃልህን ልኑረው በእድሜ በዘመኔ ታስባለህ እና ከእኔ በላይ ለኔ የፍቅር ሰው ልሁን ደግሞም የይቅርታ የሚሳንህ የለም ታስችላለህ ጌታ/2/
አዝ
በስምህ ይዳሰስ የኃጥያት ለምፄ በቃልህ መዶሻ ይስተካከል ቅርፄ ቀራጩን ለክብርህ ታንበረክካለህ ሠው ታደርገውና ሠው ታስገርማለህ/2/
አዝ
ፍሬ እንዳላፈራ በእሾህ መታነቄ አጥብቀህ ስጠራኝ አብዝቼ መራቄ በቃህ በለኝ ጌታ ልቤን አነሳሳው በመንፈስህ ቃኘኝ ኃጥያቴን ድል ልንሳው /2/
አዝ
የኋላዬን ትቼ ወደፌት ልዘርጋ ዋጋ እንዳላሳጠው የደምህን ዋጋ እንዳሸንፍ እርዳኝ ስምህን ታጥቄ ዳግም ባሪያ እንዳልሆን ልጅነትን ንቄ ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💚 @Debrecina 💚 💛 @Debrecina 💛 ❤️ @Debrecina ❤️

ይቅር ስላልከኝ ነው ይቅር ስላልከኝ ነው የእኔ መቆም ደግሞ እንዳልፈርድ እርዳኝ/2/ በሰዎች ድካም
አዝ
ለዛሬ መድረሴ አይደል በጽድቄ እያነሳኸኝ ነው አይተህ ውድቄ በፈረድኩበት ፍርድ እንዳይፈረድ አልሁን ፈሪሳዊ ወንድሜን ልውደድ ጉዱፉን አልይ የወንድሜን በደል አለ በእኔ ላይ ምሰሶን የሚያህል/2/
አዝ
ባታለብሰኝ ኖሮ ነውሬን ሸፍነህ ባታቆመኝ ኖሮ በደሌን ከድነህ በጠፋ ነበር ስም አጠራሬ ድካሜ ብዙ ነው እንደ ራስ ፀጉሬ ጉዱፉን አልይ የወንድሜን በደል አለ በእኔ ላይ ምሰሶን የሚያህል/2/
አዝ
በምሕረትህ ብዛት ከቤትህ ልግባ ዘወትር ላቅርብልህ የእንባዬን መባ የውስጤን ማንነት ላንተ ልግለጥ ለሰው አሳልፈህ ለማትሰጥ ጉዱፉን አልይ የወንድሜን በደል አለ በእኔ ላይ ምሰሶን የሚያህል/2/
አዝ
ዕለት ዕለት ግብሬ ኃጢአት መስራት ነው አንተም ዕለት ዕለት እኔን መማር ነው የበደለን መተው ያንተ ነውና በወንድሜ መማር ቆሜ አልቅና ጉዱፉን አልይ የወንድሜን በደል አለ በእኔ ላይ ምሰሶን የሚያህል/2/ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ 💚 @Debrecina 💚 💛 @Debrecina 💛 ❤️ @Debrecina ❤️

#ማረኝ ማረኝ /3/ መመኪያዬ አርጅቻለሁ እኔስ በኃጢያት ጎስቁዬ/2/ ከፊቴ ናትና ኃጢያቴ ሁል ጊዜ ተዉጫለሁ እኔስ በሐዘን በትካዜ በፊትህ ክፋትን አድርጌያለሁ እኔ ምንም ጽድቅ አልሰራሁ በሕይወት ዘመኔ               #አዝ ከፊትህ መቅበዝበዝ መሰደድ ፈለኩኝ ኃጢያት ከኋላዬ እያሳደደችኝ ወዴት እሄዳለሁ መሸሸጊያም የለኝ ምህረትህ መጠጊያ ዋሻ ካልሆነችኝ                #አዝ የተሰባበረዉ አጥንቴ እንዲጠገን በምህረት እና በቸርነት ዳሰኝ የቀና መንፈስን አድስ በልቤ ዉስጥ ነፍሴ በእልልታ በተስፋ ትለወጥ                #አዝ ቅዱስ መንፈስህን ከእኔ ላይ አትዉሰድ በንስሐ ድኜ በተስፋ እንድራመድ አቤቱ ንፁህ ልብ ፍጠርልኝ እና በደስታ ልስገድ በፍቅርህ ልፅናና   ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ 💚 @Debrecina 💚 💛 @Debrecina 💛 ❤️ @Debrecina ❤️

መስቀል ላይ ያየሁት ፍቅር መስቀል ላይ ያየሁት ፍቅር (2) ይቀሰቅሰኛል ለስሙ እንድዘምር (2) ፊቱን እየፀፉት/ እየተንገላታ (2) በጦር እየወጉት /ይሰጣል ይቅርታ (2) እነርሱ እየጠሉት/ እርሱ ይወዳቸዋል (2) አስረው ሲጎትቱት/ ይከተላቸዋል (2) #አዝ ፃድቁን ሃጥእ ነው/ እውነትን ሃሰት (2) እያሉ ሲጮሁ /ይሰቀል ይሙት (2) እየመረመረው/ ፍጡር ፈጣሪን (2) ክርስቶስን አስሮ/ ፈታው በርባንን (2) #አዝ ጀርባውን ሲገርፉት በሚያቃጥል ጅራፍ በምህረት ያዛቸው በይቅርታው እቅፍ (2) ጨክነው ሲያጠጡት መራራ ሃሞት (2) ደሙን አፈሰሰ ጎኑን ሲወጉት (2) #አዝ ግምጃን አለበሱት/ ቀሚሱን ገፈው (2) በራሱም አኖሩ/ እሾህ ጎንጉነው (2) የአይሁድ ንጉስ ሆይ/ እያሉ ዘበቱ (2) ለህይወት ሆናቸው/ የክርስቶስ ሞቱ (2)             ሊቀ-መዘምራን      ዲያቆን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💚 @Debrecina 💚 💛 @Debrecina 💛 ❤️ @Debrecina ❤️

እውነት ስለሆነ እውነት ስለሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ  ዋለ ባደባባይ ሲሰደብ ሲከሰስ  የሀሰት ዳኝነት አምላክን ወቀሰው  ህይወት ሰጠን እንጂ ጥፋቱ ምንድነው/2/  #አዝ ከቃሉ እብለትን ባያገኙበትም  ዝምታውን አይተው አላዘኑለትም  ባላወቁት መጠን ጠሉት ካለበደል  ጥፋቱ ምን ይሆን የሚያደርስ ከመስቀል/2/  #አዝ የልቡን ትህትና ፍቅሩን ሳያስተውሉ  ቸሩ ጌታችንን አቻኩለው ሰቀሉ  እሩህሩሁን ጌታ ቸንክረው ሰቀሉት  ሞትን አስውግዶ ቢሰጣቸው ህይወት/2/  #አዝ ስለ ቸርነቱ ስድብን ከፈሉት  ስለ ርህራሄው የሾህ አክሊል ሰጡት  ሀሞትና ከርቤ ሆምጣጤ ደባልቀው  መራራ አስጎነጩት ጨክኖልባቸው/2/  #አዝ ፈውስን ለሰጣቸው ልባቸውን ሞልተው  አሉት ወንበዴ ነው ስቀለው ስቀለው  ከጁ በረከትን የተሻሙ ሁሉ  ይጮሁ ነበረ ይገደል እያሉ/2/ 💚 @Debrecina 💚 💛 @Debrecina 💛 ❤️ @Debrecina ❤️

የሚጠብቀኝ አይተኛም የሚጠብቀኝ አይተኛም/2/ አያንቀላፋም ቤት ባይኖረኝም እደጅ ባድርም ቀን እና ለሊት ከኔ አይርቅም ድምጸ አራዊት የለሊት ግርማ ወደኔ አይቀርብም ድምጽህ ሲሰማ አዝ መሰናክልን ለእግሮቼ አይሰጥም ይሰውረኛል በቀኙ ሰላም ፀሐይም በቀን አይተኩሰኝም የአጋንንትም ሀይል አያስፈራኝም አዝ ነፍሴን ጠበቃት ከጠላት ወጥመድ ጌታዬ መራኝ በጽድቅ መንገድ መውጣት መግባቴን እየጠበቀ ለዚህ አበቃኝ እርሱ ባወቀ አዝ የሰማዩን ጠል እታገሳለው ሰው ከጨከነ ምን እሆናለው ለሊት በድብቅ ለሚጎበኙኝ ለጻድቃኑ ክብር አምላክ ይስጥልኝ አዝ እንቅልፌን ባርኮ ለሰጠኝ የጌታ በአለም ሀሳብ ሳልንገላታ የእለት ምግቤንም ላልነሳኝ ፍጹም ምስጋና ላቅርብ እስከ ዘለዓለም             መዝሙር   ሊቀ-መዘምራን ይልማ ኃይሉ   "እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ    አይተኛም አያንቀላፋምም።"   👉 መዝሙረ ዳዊት 121:4 💚 @Debrecina 💚 💛 @Debrecina 💛 ❤️ @Debrecina ❤️

መከራው ክርስትናዬን አጣፈጠው ✞ መከራው ክርስትናዬን አጣፈጠው ስደቱ ማህተቤን አጠበቀው በሞት መንደር በሀዘን ውስጥ በመከራ አየውት እግዚአብሔርን ከኔ ጋራ ክርስትያን ተብለን በክርስቶስ ስም የተጠራነው በጥልቁ ውስጥም በእግዚአብሔር እንድናምን ነው ለጥቂት ግዜ ቢበረታብን ስደት ሀዘኑ አምላክ ግን መውጫ ያዘጋጃል በዚህ ተፅናኑ #አዝ በስደት ሳለን ካፋችን ቢደርቅ የፅዮን ዜማ ከወንዙ አጠገብ ቁጭ ብለን ሰለን ድምፁን ሳንሰማ በእግዚአብሔር ጊዜ ከባቢሎን ምድር እንለቃለን መሰንቆአችንን ከአርያም ዛፍ ላይ እናወርዳለን #አዝ ደካሞች ሲሉን በስሙ ያን ጊዜ እንበረታለን ድሆች ስንባል ባለጠጎች እናደርጋለን በምድር ቅዱስ ህዝብ አድርጎ ለእርሱ ለየን ጨለማው አልፎ በቸርነቱ ብርሀን አሳየን #አዝ ከፀጋ በላይ እንዳንፈተን ይከልለናል በቁስላችን ላይ የፈውስን ዘይት ያፈስልናል በጊዜም ቢሆን ያለ ጊዜውም በእርሱ እንፅና እንኳን ስደቱን ሞቱን ሊገታው ይችላልና            ሊቀ-መዘምራን       ዲያቆን ቴድሮስ ዮሴፍ 💚 @Debrecina 💚 💛 @Debrecina 💛 ❤️ @Debrecina ❤️

እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ የኮምቦልቻ ደ/ሲና ቅ/ሚካኤል ሐመልማለ ገነት ሰ/ት/ቤት በየአመቱ ደጋን ደ/ፀሀይ ቅዱስ ጊወርጊስ ስለሚያከብር ማክበር የምትፈልጉ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላቶች እስከ 09-05-2018 ዓም እየደወላችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ የደርሶ መልስ ዋጋ 200 ብር ስልክ 0900844476 0975061433 ለመቀላቀል 👉