en
Feedback
EPS Grade-4

EPS Grade-4

Open in Telegram

EPS Grade 4 Resource Center

Show more
515
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ቀን፡-17/12/2013ዓ.ም የነባር የጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ወላጆች የ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ 9ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 17 - 27/2013 ዓ.ም ድረስ ለማካሄድ ፕሮግራም ተይዟል፡፡በዚሁ መሰረት በተጠቀሱት ቀናት በአዋሽ ባንክ አለምፀሐይ ድልድይ ቅርንጫፍ ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ እናስታውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ፡-የትምህርት ዘመኑ የክፍያ ዝርዝር ከዚህ ቻናል ላይ ይመልከቱ፡፡ ት/ቤቱ

photo content

ማስታወቂያ በኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት (ገርጂ ቅርንጫፍ) ልጆቻችሁን ከ K.G - 12 ክፍል ድረስ እያስተማራችሁ ለምትገኙ ወላጆች በሙሉ የ 2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ነሐሴ 21 ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ ሥለሚካሄድ ይህንን አውቃችሁ የት/ቤት ክፍያ ትከፍሉ በነበረበት ባንክ እየከፈላችሁ ልጆቻችሁን በወቅቱ እንድታስመዘግቡ እያሳሰብን የክፍያው ዝርዝር ከዚህ በታች ተያይዞ ቀርቧል። ት/ቤቱ

ማስታወቂያ በገርጂ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ልጆቻችሁን በማስተማር ላይ ለምትገኙ ወላጆች በሙሉ ድርጅታችን ለ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን በጉርድ ሾላ አካባቢ በሻሌ ሆቴል ጀርባ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ጉርድ ሾላ ካምፓስ በሚል ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ድረስ ለማስተማር አዲስ ት/ቤት የከፈተ ስለሆነ በገርጂ ት/ቤት ከ1ኛ - 4ኛ ክፍሎች ድረስ ልጆቻችሁን በማስተማር ላይ የምትገኙ ወላጆች አዲስ የከፈትነው ት/ቤት በሁሉም ሁኔታ ከገርጂ ት/ቤት ጋር በተመሳሳይ የትምህርት ጥራት ደረጃ እና በነባር መምህራን እንዲሁም በጥሩ ሁኔታ በትምህርት ግብአት ተሟልቶለት የተከፈተ ት/ቤት ሲሆን አዲስ ተማሪዎችን በመመዝገብ ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ት/ቤቱ አቅራቢያችሁ ለሆኑ ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ድረስ ላሉ ወላጆች ልጆቻቸውን አዛውረው ማስተማር እንዲችሉ ዕድሉን አመቻችተናል፡፡ ስለሆነም ከትራንስፖርትም አንፃር ይቀርበናል አመቺ ነው የምትሉ ወላጆች ት/ቤቱ አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ቦታ ከመሙላቱ በፊት በእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥ.አ.ማ

5/12/2013 ዓ.ም ለጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ወለጆች በ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን ልጆቻችሁን ከ7ኛ-12ኛ ክፍል ለማስተማር የምትፈልጉ ቦታ የለን 7ኛ,8ኛ እና 11ኛ ላይ ብቻ በመሆኑ አዲስና ነባር ወላጆች ምዝገባ ሐሙስ ነሐሴ 06/12/2013ዓ.ም እና ዓርብ 07/12/2013ዓ.ም ከቀኑ 6:30 ሰዓት ድረስ እንድታስመዝገቡ እናስታውቃለን፡፡ የት/ቤቱ አስተደደር

CamScanner 08-09-2021 15.54 - Page 3.pdf

ቀን፡-03/12/13ዓ.ም የነባር የጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ወላጆች የ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 5 - 15/2013 ዓ.ም ድረስ ለማካሄድ ፕሮግራም ተይዟል፡፡በዚሁ መሰረት በተጠቀሱት ቀናት በአዋሽ ባንክ አለምፀሐይ ድልድይ ቅርንጫፍ ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ እናስታውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ የትምህርት ዘመኑ የክፍያ ዝርዝር ከዚህ በታች የተዘረዘረ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ

ቀን፡-03/12/13ዓ.ም ለጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ወላጆች በ2014ዓ.ም የት/ት ዘመን ልጆቻችሁን በት/ቤቱ ከኬጂ እስከ 6ኛ ክፍል (ከ3ኛ ክፍል በስተቀር) ለማስተማር የምትፈልጉ ነባርም ሆነ አዲስ ገቢ ምዝገባ ከነሀሴ 3 እስከ 5/2013ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ድረስ እንድታስመዘግቡ እናሳውቃለን፡፡ የት/ቤቱ አስተዳደር ጉለሌ

03/12/2013ዓ.ም ለጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ወላጆች በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ልጆቻችሁን በአፀደ ህፃናት (Pre-KG) ለማስተማር የምትፈልጉ ነባር ወላጆች ምዝገባ ከዛሬ ነሐሴ 3-5/2013ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት ድረስ እንድታስመዘግቡ እናስታውቃለን። የት/ቤቱ አስተዳደር

ቀን፡- 03/12/2013 ዓ.ም ልጆቻችሁን በኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት(ገርጂ ቅርንጫፍ) እያስተማራችሁ ያላችሁ እና በ2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ቅድመ አፀደ ህፃናት(Pre- KG) የትምህርት ደረጃ ልጅ ማስተማር ለምትፈልጉ ወላጆች የአዲስ ተማሪ ምዝገባ ከመጀመራችን በፊት እስከ ረቡዕ ነሐሴ 5 ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ እንድታመለክቱ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። የት/ቤቱ አስተዳደር

ቀን፡- 23/11/2013 ዓ.ም ጉዳዩ፡ የሥብሰባ ጥሪን ይመለከታል (ገርጂ ቅርንጫፍ) የኆኅተ ጥበብ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ በ2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የሚኖረውን የተማሪዎች የትምህርት አገልግሎት ክፍያ በተመለከተ ከት/ቤቱ የተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ለማድረግ ሐምሌ 18 ቀን 2013 ዓ.ም. ስብሰባ የጠራ ቢሆንም ብዙ ቁጥር ያለው ወላጅ በስብሰባው ላይ ባለመገኘቱ ምክንያት ለሐምሌ 25 ቀን 2013 ዓ.ም. የተላለፈ በመሆኑ በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡30 ላይ በት/ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኝተው የስብሰባው ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪያችንን እያስተላለፍን በዕለቱ በሚገኙ ወላጆች ውሳኔ የሚተላለፍ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የት/ቤቱ አስተዳደር

ቀን፡- 20/11/2013 ዓ.ም ጉዳዩ፡ የሥብሰባ ጥሪን ይመለከታል(ጉለሌ ቅርንጫፍ) የኆኅተ ጥበብ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ በ2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የሚኖረውን የተማሪዎች የትምህርት አገልግሎት ክፍያ በተመለከተ ከት/ቤቱ የተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ለማድረግ ሐምሌ 18 ቀን 2013 ዓ.ም. ስብሰባ የጠራ ቢሆንም ብዙ ቁጥር ያለው ወላጅ በስብሰባው ላይ ባለመገኘቱ ምክንያት ለቅዳሜ ሐምሌ 24 ቀን 2013 ዓ.ም. የተላለፈ በመሆኑ በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡30 ላይ በት/ቤቱ(ጉለሌ ቅርንጫፍ) መሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኝተው የስብሰባው ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪያችንን እያስተላለፍን በዕለቱ በሚገኙ ወላጆች ውሳኔ የሚተላለፍ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የት/ቤቱ አስተዳደር

ቀን 19/11/2013 ዓ.ም. የ ኢትዮ-ፓረንትስ (ጉለሌ ቅርንጫፍ) ትምህርት ቤት የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የሚሰጠው ማክሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2013 ዓ.ም. ሥለሆነ ወላጆች በዕለቱ ከ ጠዋቱ 2፡ 30 ጀምሮ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ በትምህርት ቤት በመገኘት የልጆቻቸውን ሪፖርት ካርድ እንዲቀበሉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

ቀን፡- 19/11/2013 ዓ.ም ጉዳዩ፡ የሥብሰባ ጥሪን ይመለከታል (ገርጂ ቅርንጫፍ) የኆኅተ ጥበብ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ በ2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የሚኖረውን የተማሪዎች የትምህርት አገልግሎት ክፍያ በተመለከተ ከት/ቤቱ የተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ለማድረግ ሐምሌ 18 ቀን 2013 ዓ.ም. ስብሰባ የጠራ ቢሆንም ብዙ ቁጥር ያለው ወላጅ በስብሰባው ላይ ባለመገኘቱ ምክንያት ለሐምሌ 25 ቀን 2013 ዓ.ም. የተላለፈ በመሆኑ በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡30 ላይ በት/ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኝተው የስብሰባው ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪያችንን እያስተላለፍን በዕለቱ በሚገኙ ወላጆች ውሳኔ የሚተላለፍ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የት/ቤቱ አስተዳደር

ቀን 17/11/2013 ዓ.ም. የ ኢትዮ-ፓረንትስ (ገርጂ ቅርንጫፍ) ትምህርት ቤት የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የሚሰጠው ማክሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2013 ዓ.ም. ሥለሆነ ወላጆች በዕለቱ ከ ጠዋቱ 2፡ 30 ጀምሮ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ በትምህርት ቤት በመገኘት የልጆቻቸውን ሪፖርት ካርድ እንዲቀበሉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ ማሳሰቢያ፡ ከት/ቤቱ የተዋሱትን መጻሕፍት ካልመለሱ ሰኞ ዕለት እንዲመልሱ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

ማስታወቂያ በገርጂና ጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ልጆቻችሁን በማስተማር ላይ ለምትገኙ ወላጆች በሙሉ፤ በ2014 ዓ.ም የትምህርት ክፍያ ጭማሪ ላይ የኩባንያው የዲሬክተሮች ቦርድ አባላት ከየት/ቤቶቹ ወላጆች ጋር ለመወያየት ለእሁድ ሐምሌ 18 ቀን 2013 ዓ.ም ፕሮግራም ይዘዋል፡፡ በዚሁ መሠረት ልጆቻችሁን በምታስተምሩበት ት/ቤት ማለትም የገርጂ ት/ቤት ወላጆች በገርጂ ት/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እንዲሁም የጉለሌ ት/ቤት ወላጆች በጉለሌ ት/ቤት አዳራሽ ከጠዋቱ 2፡30 ላይ በመገኘት በውይይቱ ላይ እንድትሳተፉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ ኆኀተ ጥበብ አ.ማ (ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)

10/11/2013 ዓ.ም ለ ተማሪ_____________ወላጅ/አሳዳጊ የኆኅተ ጥበብ አክስዮን ማኅበር የዳይሬክተሮች ቦርድ በ2014 ዓ•ም• የትምህርት ዘመን የትምህርት ቤት ክፍያን በተመለከተ ሐምሌ 18 ቀን 2013 ዓ•ም• የተማሪዎቻችን ወላጆች ለማነጋገር ፕሮግራም ተይዟል:: በመሆኑም በዕለቱ ከጠዋቱ በ2:30 ሰዓት በት/ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ በመገኘት የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ትምህርት ቤቱ

10/11/2013 ዓ.ም. የ ኢትዮ-ፓረንትስ (ገርጂ ቅርንጫፍ) ትምህርት ቤት የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ወረቀት ለተማሪዎች የሚመለሰው ረቡዕ ሐምሌ 14 ቀን 2013 ዓ.ም. ሥለሆነ ተማሪዎች በዕለቱ ተገኝተው ውጤታቸውን እንዲቀበሉ ጥሪያችንን እያስተላለፍን ከውጤት ጋር የተያያዙ ማንኛውም ችግሮችንና ቅሬታዎችን በዕለቱ ብቻ የምናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ (መጽሐፍ ያልመለሱ ተማሪዎች ለመጨረሻ ጊዜ ሰኞ ሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ.ም. እንዲመልሱ ወላጆች አስፈላጊውን ትብብር እንድታደርጉልን በትህትና እንጠይቃለን፡፡) ትምህርት ቤቱ

06/11/2021 ለተከበሩ የተማሪ ---------- ወላጅ/አሳዳጊ የ2ዐ13 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እየተጠናቀቀ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወላጆች በውሰት ከት/ቤቱ የወሰዱትን የመማሪያ መጻሕፍት ከሐምሌ 06 ቀን 2013 እስከ ሐምሌ 10 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት ለት/ቤቱ ተመላሽ እንዲያደርጉ በትህትና እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

Grade 4 Mathematics worksheet .pdf1.18 KB