515
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
515
ለገርጂ፤ጉለሌ፤ጉርድ ሾላ እና ሐዋሳ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን ማስታወቃችን ይታወሳል፡፡ ይሁንእንጂ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ያላከናወናችሁ ወላጆች መኖራችሁን ከየቅርንጫፍ ትምህርትቤቶቹ ከደረሰን መረጃ ማረጋገጥ ችለናል፡፡ በመሆኑም ለመጨረሻ ጊዜ የምዝገባ ጊዜውን እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን በተባሉት ቀናት ውስጥ እንድታስመዘግቡ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
515
ለገርጂ፤ጉለሌ፤ጉርድ ሾላ እና ሐዋሳ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን ማስታወቃችን ይታወሳል፡፡ ይሁንእንጂ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ያላከናወናችሁ ወላጆች መኖራችሁን ከየቅርንጫፍ ትምህርትቤቶቹ ከደረሰን መረጃ ማረጋገጥ ችለናል፡፡ በመሆኑም ለመጨረሻ ጊዜ የምዝገባ ጊዜውን እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን በተባሉት ቀናት ውስጥ እንድታስመዘግቡ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
515
Repost from EPS Grade-2
ለገርጂ፤ጉለሌ፤ጉርድ ሾላ እና ሐዋሳ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን ማስታወቃችን ይታወሳል፡፡ ይሁንእንጂ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ያላከናወናችሁ ወላጆች መኖራችሁን ከየቅርንጫፍ ትምህርትቤቶቹ ከደረሰን መረጃ ማረጋገጥ ችለናል፡፡ በመሆኑም ለመጨረሻ ጊዜ የምዝገባ ጊዜውን እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን በተባሉት ቀናት ውስጥ እንድታስመዘግቡ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
515
ለገርጂ፤ጉለሌ እና ለጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
515
ማስታወቂያ
ለገርጂ፣ ጉለሌና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2014 ዓ.ም የሁለተኛው ኳርተር የትምህርት አገልግሎት ክፍያ የሚከናወነው ከህዳር 27 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ክፍያውን በወቅቱ እንድትከፍሉ እናሳስባለን፡፡
ኆኅተ ጥበብ አ.ማ
(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት )
515
ማስታወቂያ
በገርጂና በጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች በ5ኛ፣6ኛ፣7ኛ፣9ኛ፣10ኛ እና 11ኛ ክፍል ልጆቻችሁን በማስተማር ላይ ለምትገኙ ወላጆች በሙሉ በዚህ በያዝነው ዓመት ከዚህ ቀደም እንሰጥ የነበረውን ነገር ግን ለጥቂት አመታት ተቋርጦ የነበረውን የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ለመጀመር እቅድ ይዘናል፡፡ ይሄንኑ አስመልክቶ በት/ቤቶቹ በኩል ልጆቻችሁን ለማስተማር የምትፈልጉ ወላጆች ፍላጐታችሁን እንድታሳውቁን በሚል በልጆቻችሁ በኩል ደብዳቤ ልከን ነበር፡፡ በዚሁ መሠረት በተለያዩ የክፍል ደረጃዎች ልጆች ያላቸው ወላጆች ለማስተማር ፈቃደኝነታቸውን አሳውቀውናል፡፡ ይሁን እንጂ አሁንም ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ ወላጆች ፍላጐታቸውን ያልገለፁልን ስለሆነ ልጆቻችሁን በማጠናከሪያ ትምህርቱ እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ከሆነ ከህዳር 6 - ህዳር 9 ቀን 2014 ዓ.ም በየት/ቤቶቹ በመቅረብ ማረጋገጫ እንድትሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ኆኀተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር
(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
515
ማስታወቂያ
በኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት (ገርጂ ቅርንጫፍ) ለ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ከመዋዕለ ህፃናት እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡፡ የ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ሰኞ ጥቅምት 1 ቀን 2014 ዓ.ም የሚጀመር ስለሆነ አስፈላጊውን የኮቪድ ፕሮቶኮል እና የትምህርት ቤቱን የተማሪዎች የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) በማሟላት በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በት/ቤት በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ እናስታውቃለን።
ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት(ገርጂ ቅርንጫፍ)
515
ማስታወቂያ
በኢትዮ-ፓረንትስ ገርጂ፣ጉለሌናሐዋሳ ቅርንጫፍ ት/ቤቶች ነባር ተማሪዎች ወላጆች የሆናችሁ ለ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ወላጆች በሙሉ ለአዲሱ ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎችንምዝገባ በተመለከተ በቂ የመመዝገቢያ ጊዜ የሰጠን ቢሆንም እስካሁን ድረስ ልጆቻችሁን እንዳላስመዘገባችሁ ከየት/ቤቶቹ ካሠባስብነው መረጃ ለመረዳት ችለናል፡፡ በዚሁ መሠረት በተለያዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ሳታከናውኑት ቆያላችሁ የሚለውን ሃሳብ ከግምት ውስጥ በማስገባት የነባር ተማሪዎችን ምዝገባ እስከ ነሐሴ 29 ቀን 2013 ዓ.ም ያራዘምን ስለሆነ የተሰጠውን ጊዜ ተጠቅማችሁ እንድታስመዘግቡ እያሳስብን በተጠቀሱት ቀናት ልጆቻችሁን ሳታስመዘግቡ ቀርታችሁ ቦታው በአዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች ቢያዝ ሃላፊነቱን የምትወስዱ መሆኑን በአፅንኦት ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ኆኅተ ጥ.አ.ማ
515
ቀን፡-19/12/2013 ዓ.ም.
ማስታወቂያ
በኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት (ገርጂ ቅርንጫፍ) የ2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 11 - 21/2013 ዓ.ም (የ9ኛ ክፍል ከነሀሴ 14 - 24, 2013ዓ.ም) ድረስ ባሉት ቀናት እየተካሄደ ስለሆነ የት/ቤት ክፍያ ትከፍሉ በነበረበት ባንክ እየከፈላችሁ ልጆቻችሁን በወቅቱ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
515
ቀን፡-17/12/2013ዓ.ም
ማስታወቂያ
በኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት (ገርጂ ቅርንጫፍ) የ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን የነባር 9ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ
14 - 24/2013 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት እየተካሄደ ስለሆነ የት/ቤት ክፍያ ትከፍሉ በነበረበት ባንክ እየከፈላችሁ ልጆቻችሁን በወቅቱ እንድታስመዘግቡ እያሳሰብን የክፍያው ዝርዝር ከዚህ በታች ተያይዞ ቀርቧል።
ት/ቤቱ
