كـــونـــي الــمٓــرْآة صٓــالـحٓــة وتّٓــقــيــٓة
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ይህ አጫጭር የኡለሞች ንግግር፣ሀድሶች፣ፈዋኢዶች በአሏህ ፍቃድ የሚለቀቅበት ቻናል ነው 🌱 ⬇️⬇️ ይቀላቀሉን https://t.me/umu_mahi_Rabiya
Show more378
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-230 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
🔴 ከመሳቅ ጋር አዳምጧት
🔴👉 ከነዋቂዱል እስላም ላይ የተቆረጠች
አጠር ያለች ፋኢዳ
👉 ሁለተኛ ሶስተኛ አራተኛ ማግባት ላይ መኖር ያለበት አደበም ተዳሶበታል ።
👉 ግን ለምን ይህንን ሸሪዓ አደረገብን ለሚሉ ወይንም ጥላቻን ለሚያንፀባርቁ አካላቶች ሸሪዓዊ ሁክሙ ምንድነዉ የሚለዉም ተዳሶበታል ።
👉 ጥላቻ ሳሆን ግን እኔ ባሌ ሁለተኛ የሚያገባብኝ ከሆነ ቅናቴ የሚያስችለኝ ስላልሆነ ይቅርብኝ ብላ የራሷን አቋም የምትገልፅም አካል ምን ትሆናለች ተዳሶበታል።
--------
🔵➢https://t.me/AbuNamuse/3875
تعدد الزوجات.mp32.82 MB
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
📂 عَنْ قَتَادَةَ حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ أَنَّ رَجُلاً قَالَ :
ከቀታዳህ ተይዞ እንደተወራው አነስ ኢብን ማሊክ አንድ ሰው ለረሱል صلى الله عليه وسلم እንድህ አላቸው
يَا رَسُولَ اللَّهِ كَيْفَ يُحْشَرُ الْكَافِرُ عَلَى وَجْهِهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
የአሏህ መልክተኛ ሆይ ካፊሮች የውመል ቂያማ እንደት ነው በፊቶቻቸው የሚቀሰቀሱት⁉️
قال رسول الله
የአሏህ መልክተኛ እንደዚህ ብለው መለሱ👇
|[أَلَيْسَ الَّذِي أَمْشَاهُ عَلَى رِجْلَيْهِ فِي الدُّنْيَا قَادِرًا عَلَى أَنْ يُمْشِيَهُ عَلَى وَجْهِهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ]|.
ያ በዱንያ ላይ በእግራቸው እንድሄዱ ያደረጋቸው ጌታ የውመል ቂያማ በፊታቸው እንዲሄዱ በማድረግ ላይ ቻይ አይደለምን‼️ብለው መለሱ
قَالَ قَتَادَةُ بَلَى وَعِزَّةِ رَبِّنَا.
صحيح مسلم (٧٢٦٥)
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
قال #الفاروق عمر بن الخطاب رضي الله عنه لرجل من أهل الشام ؟
ፋሩቅ ኡመር ኢብኑ ኸጧብ አሏህ መልካም ስራውን ይወደድለትና ከሻም ሀገር ለሆነ ሰው እንድህ ሲል ጠየቀው👇
لعلكم تجالسون أهل الشرك ؟
👉የሽርክ ባለቤቶች ጋ አብራችሁ ትቀማመጣላችሁ እንደ አለው?⁉️
فقال الرجل : لا يا أمير المؤمنين ؟
👉ሰውየውም የሙእሚኖች መሪ ሆይ አንቀማመጥም አለ‼️
فقال عمر : إنكم إن جالستموهم ، أكلتم وشربتم معهم ...
👉ኡመር እንድህ አለ እናንተ ከእነሱጋ ካልተቀማመጣችሁ ፣አብራችሁ ከአልበላችሁ ከአልጠጣችሁ...‼️
ولن تزالوا بخير ما لم تفعلوا ذلك ..
👉ይህንን ነገር እስካልሰራችሁ ድረስ ከኸይር አልተወገዳችሁም አለ‼️
[ المعرفة والتاريخ 2 / 155 ]
Photo unavailableShow in Telegram
መልካም ትዳር ለሴት ልጅ ሙሉ የምትሆንበት
የምትሰተርበት፣ከፊትና የሚከላከልላት፣አላስፈላጊ መርዛማ እይታወችን የሚገፈትርላት
ልቧን አሳርፎ ክብሯን ውድነቷን እያደር የሚጨምርላት ነገር ለመሆኑ የማይካድ እውነታ ነው።
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
أم سلمة -رضي الله عنها- أوصت إن ماتت نهارًا أن تُدفن ليلًا حتى لا يراها الرجال
🌺ኡሙ ሰለማ አሏህ መልካም ስራዋን ይውደድላትና ከመሞቷ በፊት የተናገረችው ወስያ ።👇
በቀን ክፍለ ጊዜ ከሞተች በሌሊቱ ክፍለ ጊዜ ወንድ ሳያያት እንዲቀብሯት ነበረ👑
👉አሁንስ ያለነው እኛ ልባችን እንደድንጋይ ደርቆ ምክርም ምንም የማይመልሰን ከመሆኑጋ ኒቃባችንን ለብሰን ሀቁን አልጠበቅንም‼️
👉እንደ ቀላል በየቦታው መልካችን ተዘርቷል ለብዙ ወንዶች ኒቃባችን ተገፏለ 🌸
🛑ያብቻ አይደለም ኒቃብን ፋሽን እንጂ መሰተሪያ እያደረግነው ራሱ አይደለም ግማሽ አካልን ሸፍቶ ከፊልን የሚያሳይ‼️
اللهم أسترنا
اللهم أسترنا
اللهم أردنا إلى عقلنا
اللهم أردنا إلى دينك
👍 2
🔜 ባልተቤቴ የመጀመሪያ ፍች ሲፈታኝ ሶስት ጊዜ ፈትቸሻለሁ አለኝ ከዚያም በሌላ ጊዜ ረጃዓቱ አለኝ ሶስቱንም ፈተህኝ እንደት መልሸሻለሁ ትለኛለህ !? ስለው የፈታሁሽ አንድ ጊዜ እንጂ ሶስተየ አይደለም ይቻላል አልኝ እና ኒካሁ ትክክል ነው ወይንስ እንዳድስ ነው መታደስ ያለበት❓
🍃መልስ በኡስታዝ አቡ ዓብዲላህ 🍃
أبو عبدالله مصفى بن فارس حفظه الله
https://t.me/alifadat1abuabdillahaljabali/567
400899469.mp32.07 MB
Photo unavailableShow in Telegram
👇👇የኢብሊስ ዋይታ👇👇
👈قال #مجاهد :
👉ሙጃሂድ አሏህ መልካም ስራውን ይውደድለትና እንድህ አለ👇
🌓لَمْ يَرَ إِبْلِيسُ ابْنَ آدَمَ سَاجِدًا قَطُّ إِلَّا الْتَطَمَ وَدَعَا بِالْوَيْلِ ، ثُمَّ يَقُولُ :
أُمِرَ هَذَا بِالسُّجُودِ فَسَجَدَ فَلَهُ الْجَنَّةُ ، وَأُمِرْتُ بِالسُّجُودِ فَلَمْ أَسْجُدْ فَلِيَ النَّارُ ‼️
🌕ኢብሊስ የአደምን ልጅ ሱጁድ ላይ ሁኖ በጭራሽ አያዬውም .ወዬው እኔ
የአ ደም ልጅ በመስገድ ታዘዘ ሰገደ ለእሱ ጀነት አለው
በሱጁድ ታዘዝኩኝ አልሰገድኩም ለእኔም ጀሀነም አለኝ እያለ እየጮኸ ራሱን በደበደበ እንጂ አለ‼️
( أبو نعيم في الحلية )
Photo unavailableShow in Telegram
أن تجلس لتتْلو القرآن الكريم أو تحفظ شيئا جديداً، أو تقرأ ورداً،أو تراجع محفوظاً، ليس بالأمر الهين..
إنما هو توفيق من الله تعالى لا يستديم عليه إلا موفق، إنه كلامه سبحانه يختار له من يشاء.
ቁረአንን ልታነቡ ወይም የሆነችን አድስ ሱራ ልተሀፍዝ ወይም ዊርድ ልትቀራ ወይም የሀፈዝከውን ሙራጅአ ልታደርግ ከተቀመጥክ ጉዳዩ ቀላል አይደለም እሱ ከአሏህ የሆነ ተውፊቅ እንጂ በእሱ ላይ አይፀፀትም እኮ የተወፈቀ ቢሆን እንጂ ምክነያቱም ጥራት የተገባው ጌታ ቃሉ(ንግግሩ)ነው ለእሱም የፈለገውን ይመርጥለታለ።
(ثُمَّ أَوْرَثْنَا الْكِتَابَ الَّذِينَ اصْطَفَيْنَا مِنْ عِبَادِنا
ከዚያም እነዚያን ከባሪያወቻችን የመረጥናቸውን ኪታብን አወረስራቸው ብሏልና
👍 1
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.