cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Ethio

⌛️ አለም አቀፋዊነት 🌐 🌐 🌐 ⌛️ ወቅታዊነት ⌚️🕰🎙 ⌛️ ተደራሽነት 📲💻📡📺 ⌛️ ሚዛናዊነት ⚖ ⚖ ⚖ ከኛ ጋር ይሁኑ | ያጋሩ

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
178Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

አጫጭር መረጃዎች፦ - በUK በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ክትባት #ሙከራ ለሁለት በጎ ፍቃደኞች በዛሬው ዕለት ተሰጥቷል። - በፈረንሳይ ተጨማሪ 516 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል። አጠቃላይ የሟቾች ቁጥርም 21,856 ደርሷል። - በጣልያን የሟቾች ቁጥር ጨምሯል። ባለፉት 24 ሰዓት 464 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል። ተጨማሪ 2,646 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል። - በዩናይትድ ኪንግደም ባለፉት 24 ሰዓት 638 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተድርጓል። ቁጥሩ ባለፉት 2 ቀናት ከተመዘገበው ዝቅተኛ ነው። በሀገሪቱ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 18,738 ደርሷል። - በአሜሪካ የሟቾች ቁጥር ከ48,000 በልጧል። በሀገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ865,000 በልጧል። - በደቡብ አፍሪካ ባለፉት 24 ሰዓት 9,796 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ ተጨማሪ 318 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 3,953 ደርሷል። - በሴኔጋል ባለፉት 24 ሰዓት 387 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 37 ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 479 ደርሰዋል። 257 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል። @Ethiomerga @Ethiomerga
Show all...
#DrLiaTadesse በኢትዮጵያ ተጨማሪ 3 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ! በኢትዮጵያ ባለፋት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 745 የላብራቶሪ ምርመራ ሶስት (3) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተረጋግጧል። በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 114 ደርሷል። የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦ ታማሚ 1 - የ42 ዓመት ቻይናዊ የመኖሪያ ቦታው ሰበታ ዞን ፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ #የለውም፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያለው ግንኙነት በመጣራት ላይ ነው። ታማሚ 2 - የ22 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ #የለውም፤ በስራው ባህሪ ለበሽታው ተጋላጭነት ያለው። ታማሚ 3 - የ22 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ፤ ከሳዑዲ የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ። @Ethiomerga @Ethiomerga
Show all...
#KENYA በኬንያ ተጨማሪ 11 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 281 ደርሷል። ዛሬ በቫይረሱ መያዛቸው ከተረጋገጠ 11 ሰዎች መካከል ሰባቱ (7) ከሞንባሳ አራቱ (4) ደግሞ ከናይሮቢ ናቸው። አንድ በኮቪድ-19 ተይዞ የነበረ የህክምና ዶክተርን ጨምሮ ሌላ አንድ ግለሰብ (በአጠቃላይ 2 ሰዎች) ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 69 ደርሷል። @Ethiomerga @Ethiomerga
Show all...
#DrLiaTadesse በኢትዮጵያ ተጨማሪ 3 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ! በኢትዮጵያ ባለፋት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 396 የላብራቶሪ ምርመራ ሶስት (3) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተረጋግጧል። በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 111 ደርሷል። የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦ ታማሚ 1 - የ11 ዓመት ኢትዮጵያዊ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ ፤ ከጅቡቲ የመጠና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ። ታማሚ 2 - የ18 ዓመት ኢትዮጵያዊ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የለውም፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያለው። ታማሚ 3 - የ15 ዓመት ኢትዮጵያዊ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ፤ ከጅቡቲ የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ። @Ethiomerga @Ethiomerga
Show all...
🌻🌻💐💐💐🌻🌻 🌻🌺 እንኳን 🌺🌻 🌻🌹አደረሳችሁ🌹🌻 🌻🌻🌾🌾🌾🌻🌻 ዉድ የሀገር ህዝቦች እንዃን የጌታችን የእየሱስ የክርስቶስ የትንሣኤ ባህል በሠላም አደረሳቸው እያልኩ አሁን ዓለምን እያስጨነቀ ያለው covid-19 (ኮሮና ቫይረስ) ጥንቃቄ በማድረግ የህክምና ባለሙያዎች ያሉትን በመስማት እቺን ክፉቀን አልፎ ግና አዲስ ቀን እናያልን እጃችን በመታጠቢ እራሳቸውን ከ ኮሮና ቫይረስ እጠብቅ 👇👇👇 Jon 👉@Ethiomerga 👇👇👇👇👇👇👇👇 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌺 መልካም 🌺🌻 🌻🌻 በዓል! 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌺 መልካም 🌺🌻 🌻🌻 በዓል! 🌻 @Ethiomerga @Ethiomerga 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
Show all...
#DrLiaTadesse በኢትዮጵያ ተጨማሪ 3 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ! በኢትዮጵያ ባለፋት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 667 የላብራቶሪ ምርመራ ሶስት (3) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተረጋግጧል። በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 108 ደርሷል። የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦ ታማሚ 1 - የ62 ዓመት ኢትዮጵያዊት የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ፤ ከአሜሪካ የመጡና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያሉ። ታማሚ 2 - የ52 ዓመት ኢትዮጵያዊት የአዲስ አበባ ነዋሪ፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላት፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የላትም ግንኙነት በመጣራት ላይ ያለ። ታማሚ 3 - የ19 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ፤ ከሳዑዲ አረቢያ የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ። @Ethiomerga @Ethiomerga
Show all...
ገላቭ የሰረቁ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ መያዛቸው ተገለፀ! በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] የተያዙ ሰዎች ህክምና ከሚያገኙበት ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ግላቭ የስረቁ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ ተይዘው ምርመራ እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የሆስፒታሉ ሁለት የቧንቧ ሰራተኞች ከሌሎች ሁለት (2) ግበረአበሮቻቸው ጋር በመሆን በየካ ክፍለ ከተማ ከሚገኘው ኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል የሰሌዳ ቁጥር A 74615 አ/አ ቶዮታ የቤት መኪና ግምቱ ከ3 ሺ ብር በላይ የሚያወጣ ግላቭ ሰርቀው በጥበቃ ሰራተኞችና በፖሊስ አማካኝነት እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ የኮተቤና አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ኃላፊ ኮማንደር በየነ ዱሬሳ ገልፀዋል፡፡ ግለሰቦቹ ወንጀሉን መጋቢት 9 ቀን 2012 ዓ/ም ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ እንደፈፀሙ የጣቢያው የወንጀል ምርመራ ማስተባበሪያ ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ፀጋዬ ጴጥሮስ ተናገረው ተመሳሳይ ወንጀሎችን ለመከላከል የሚረዳ ምርመራ የማስፋት ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠለና በወንጀሉ የተጠረጠሩ አራት (4) ግለሰቦች በቁጥጥር ላይ ይገኛሉ ብለዋል፡፡ ምንጭ፦ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን @Ethiomerga @Ethiomerga
Show all...
#DrLiaTadesse በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወቅታዊ ሁኔታ፦ • አጠቃላይ የተከናወነ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,890 • በ24 ሰዓት የተከናወነ ላብራቶሪ ምርመራ - 659 • ዛሬ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ - 9 • በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ህክምና ያሉ - 84 • በፅኑ ህክምና ላይ ያሉ - 1 • አዲስ ያገገሙ - 1 • አጠቃላይ ያገገሙ - 16 • በበሽታው ህይወታቸው ያለፈ - 3 • ወደሀገራቸው የተመለሱ - 2 • እስካሁን በበሽታው የተያዙ - 105 @Ethiomerga @Ethiomerga @Ethiomerga
Show all...
እኛ የምህረት ውጤቶች ነን 👇👇👇 አዳዲስ መዝሙሮች መንፈሳዊ ግጥሞች አስተማሪ አባባሎች ተከታታይ ትምህርቶች ለማግኘት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @liveworship1 @liveworship1 @liveworship1
Show all...
በአሜሪካ እስካሁን 100 ትውልደ- ኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ ሕይወታቸው ማለፉን አምባሳደር ፍፁም አረጋ ተናግረዋል። በአሜሪካ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ- ኢትዮጵያ በሆስፒታል፣ በአረጋዊያን መንከባከቢያና በማይዘጉ አገልግሎት መስጫ ቦታዎች ስለሚሠሩ በቀጥታ ተጎጂ መሆናቸውን ገልፀዋል። እስካሁን በጣም በተቀናጀ ሁኔታ ይፋዊ ቁጥር ባይገኝም ከእድር፣ ከኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አገልግሎትና ከመሳሰሉት ቦታዎች በተሰባሰበ መረጃ መሰረት 100 ትውልደ- ኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ሕይወታቸው ማለፉን ተናግረዋል። ምንጭ፦ የአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ @Ethiomerga @Ethiomerga @Ethiomerga
Show all...