Ethiopian Coffee Sport Club - Team Page
Open in Telegram
4 781
Subscribers
+124 hours
-47 days
-4130 days
Posts Archive
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_27ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
⚽ ወልቂጤ ከተማ ከ የኢትዮጵያ ቡና
🗓 ሐሙስ ሰኔ 6/2016 ዓ.ም
🕛 ቀን 12:00 ሰዓት
🏟 በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
+1
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡና U-20 ከ ኢትዮጵያ መድን U-20 ባደረጉት ጨዋታ በአሚር ገለቱ እና አላምደው ነጋሽ ጎሎች 2~1በማሸነፍ እና የምድቡ ሁሉንም ጨዋታዎች በማሸነፍ ከምድቡ በአንደኝነት ጨርሷል።
ይህንን ተከትሎ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታውን ከምድብ ሀ ሁለተኛ ከወጣው ንግድ ባንክ ጋር አርብ ሰኔ 7/2016 ዓ.ም የሚያደርግ ይሆናል።
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ
⚽ የኢትዮጵያ ቡና U-20 1~0 ኢትዮጵያ መድን U-20
🗓 ሰኔ 4/2016 ዓ.ም
🕐 ቀን 9:00 ሰዓት
🏟በሚሊኒየም ሜዳ
🎯 ድል ለወጣት ቡድናችን
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
⚽የኢትዮጵያ ቡና U-20 1~0 አዳማ ከተማ U-20
ተመስገን ታደሰ
ይህንን ውጤት ተከትሎ ክለባችን አንድ ጨዋታ እየቀረው ለግማሽ ፍፃሜ ማለፉን አረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
⚽ የኢትዮጵያ ቡና U-20 ከ አዳማ ከተማ U-20
🗓 ሰኔ 1/2016 ዓ.ም
🕐 ቀን 10:00 ሰዓት
🏟ሐዋሳ ሰው ሰራሽ ስታዲየም
🎯 ድል ለወጣት ቡድናችን
ትላንት በሮክ ጋርደን ዎክ የተደረገው ስለ ቡና እናውጋ የኪነጥበብ መድረክ 'ተወዳጅ' የሚለው መዝሙር እንዲህ ውብ ሆኖ በመድረክ ላይ ቀርቧል።
ዝግጅቱን አዲስ በከፈትነው የ YouTube ገፃችን ላይ ይዘን የምንቀርብ ይሆናል።
subscribe በመድረግ የገፃችን ትከታይ ይሁኑ!!
https://youtu.be/j4ZsZljBEWA?si=UdOMVkSYHLiMjhuO
+1
ስለ ቡና እናውጋ በሚል መነሻነት ለቡና የቱ ይበጃል በሚል ርዕስ የመጀመሪያው ተናጋሪ አቶ ዘውዱ ከተማ የተዘጋጁበትን ሐሳብ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
በነገራችን ላይ የዛሬው ፕሮግራም በክለባችን ሶሻል ሚዲያ የምናጋራው ይሆናል።
ዛሬ በግሮቭ ጋርደን ዎክ
#ስለ_ቡና_እናውጋ
የፕሮግራሙ ስፖንሰሮች
#ሐበሻ_ቢራ አ.ማ
#ኢያሜክስ_የፊኒሺንግ_ስራዎች
ጨዋታው ተጠናቋል
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
⚽ የኢትዮጵያ ቡና U-20 2~1 ሐድያ ሆሳዕና U-20
ሐምዛ
ካሊድ
🗓ግንቦት 28/2016 ዓ.ም
🕐ቀን 10:00 ሰዓት
🏟ሐዋሳ ሰው ሰራሽ ስታዲየም
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
81' የኢትዮጵያ ቡና U-20 1~1 ሐድያ ሆሳዕና U-20
ሐምዛ
🗓ግንቦት 28/2016 ዓ.ም
🕐ቀን 10:00 ሰዓት
🏟ሐዋሳ ሰው ሰራሽ ስታዲየም
🎯 ድል ለወጣት ቡድናችን
ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
46' የኢትዮጵያ ቡና U-20 1~1 ሐድያ ሆሳዕና U-20
ሐምዛ
🗓ግንቦት 28/2016 ዓ.ም
🕐ቀን 10:00 ሰዓት
🏟ሐዋሳ ሰው ሰራሽ ስታዲየም
🎯 ድል ለወጣት ቡድናችን
የመጀመሪያው አጋማሽ ተጠናቋል
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
45' የኢትዮጵያ ቡና U-20 1~1 ሐድያ ሆሳዕና U-20
ሐምዛ
🗓ግንቦት 28/2016 ዓ.ም
🕐ቀን 10:00 ሰዓት
🏟ሐዋሳ ሰው ሰራሽ ስታዲየም
🎯 ድል ለወጣት ቡድናችን
ጎልልልልልልልል
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
25' የኢትዮጵያ ቡና U-20 1~1 ሐድያ ሆሳዕና U-20
ሐምዛ
🗓ግንቦት 28/2016 ዓ.ም
🕐ቀን 10:00 ሰዓት
🏟ሐዋሳ ሰው ሰራሽ ስታዲየም
🎯 ድል ለወጣት ቡድናችን
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
17' የኢትዮጵያ ቡና U-20 0~1 ሐድያ ሆሳዕና U-20
🗓ግንቦት 28/2016 ዓ.ም
🕐ቀን 10:00 ሰዓት
🏟ሐዋሳ ሰው ሰራሽ ስታዲየም
🎯 ድል ለወጣት ቡድናችን
የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታ
4' የኢትዮጵያ ቡና U-20 0~1 ሐድያ ሆሳዕና U-20
🗓ግንቦት 28/2016 ዓ.ም
🕐ቀን 10:00 ሰዓት
🏟ሐዋሳ ሰው ሰራሽ ስታዲየም
🎯 ድል ለወጣት ቡድናችን
ልዩ የቡናማዎቹ የኪነ-ጥበብ ምሽት
"ስለ ቡና እናውጋ!!!"በሚል ስያሜ
ለቡና የቱ ይበጃል???
በሚል ርዕስ
ዲስኩር
ወግ
የፊታችን ዓርብ ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ ም ከምሽቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ በግሮቭ ጋርደን ወክ
በባህላዊ ባንድ ታጅበው ይቀርባሉ
የመግቢያ ዋጋ መደበኛ 200 ብር
VIP 500 ብር
#ዜና_የኢትዮጵያ_ቡና
👉 ዋናው ቡድን
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ላለበት ውድድር ከ26ኛ ሳምንት ጨዋታ በኋላ መቋረጡ ይታወቃል። ይህንን ተከትሎ ለተጫዋቾቻችን ዕረፍት እስከ ትላንት የተሰጠ ሲሆን ዛሬ ሁሉም ለቡ በሚገኘው የተጫዋቾች መኖሪያ ካንፕ ተጠቃለው በመግባት የመጀመሪያ ልምምዳቸውን ሰርተዋል።
የውድድር ፕሮግራም እንደሚያመላክተው ሰኔ 6/2015 ዓ.ም የ27ኛ ሳምንት ጨዋታውን ከወልቂጤ ከተማ ጋር እስከሚያደርገው ጨዋታ ድረስ ልምምዱን በራሱ የልምምድ ሜዳ የሚያደርግ ይሆናል።
ለበርካታ ወራት በጉዳት ከሜዳ ርቆ የነበረው የመሐል ሜዳ ተጫዋቹ ሮቤል ተ/ሚካኤል ዛሬ ከዋናው ቡድን ጋር ልምምዱን አድርጓል።
👉 ሴቶች ቡድን
በአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት እየተካሔድ በነበረው የሴቶች ከፍተኛ ዲቪዚዮን ጨዋታ በ7 ቡድኖች መካከል ሲደረግ የነበረው ውድድር በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል።
ከ12 ጨዋታ 11 በማሸነፍ 1 አቻ በመለያየት ያለምንም ሽንፈት በውድድር ዓመቱን በሻምፒዮናነት አጠናቀዋል።
የሴት ቡድናችን በአጠቃላይ 79 ግቦችን በተጋጣሚዎቹ ላይ ሲያስቆጥር ባንፃሩ 2 ግቦች ብቻ ተቆጥረውበታል። #ማርያማዊት_ታጠቅ 21ግቦችን እንዲሁም #ሳሚያ_ሬድዋን 19 ግቦችን በማስቆጠር ቡድኑ ሻምፒዮን እንዲሆን በየበኩላቸውን ድርሻ ተወጥተዋል።
👉 ከሀያ ዓመት በታች ቡድን
በሁለት ምድብ ተከፍሎ እየተካሔደ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ U-20 ውድድር በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በምድብ ለ ከሐድያ ሆሳዕና መድን መቻል እና አዳማ ከተማ ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ቡና U-20 ቡድን የመጀመሪያ ጨዋታውን ትላንት አድርጎ መቻል #በሚኪያስ_ፀጋዬ እና #ተመስገን_ታደሰ ጎሎች 2~1 ማሸነፍ ችሏል። ቀጣይ ጨዋታውን ረቡዕ ግንቦት 28/2016 ዓ.ም በ10:00 ሠዓት ከሐድያ ሆሳዕና ጋር ያደርጋል።
#ስለ_ቡና_እናውጋ
ልዩ የቡናማዎቹ የኪነ-ጥበብ ምሽት
"ስለ ቡና እናውጋ!!!" በሚል ስያሜ
ለቡና የቱ ይበጃል??? በሚል ርዕስ
👉 ዲስኩር
👉 ወግ
🗓 የፊታችን ዓርብ ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ
በባህላዊ ባንድ ታጅበው ይቀርባሉ
የመግቢያ ዋጋ
መደበኛ 200 ብር
VIP 500 ብር
