en
Feedback
Ethiopian Coffee Sport Club - Team Page

Ethiopian Coffee Sport Club - Team Page

Open in Telegram

Professional Sport club

Show more
4 781
Subscribers
+124 hours
-47 days
-4130 days
Posts Archive
የኢትዮጵያ ቡና ይፋዊ አጋር የሆነው ቤቲካ - የኢትዮጵያ ቡናን 18 የጨዋታ ቀን የዲጂታል መፅሄት ይዞ ቀርቧል። በመፅሄቱ ላይ የዕለቱ ጨዋታን የተመለከቱና ሌሎች የተለያዩ መረጃዎች የሚቀርቡ ይሆናል፡
የኢትዮጵያ  ቡና ይፋዊ አጋር የሆነው ቤቲካ - የኢትዮጵያ ቡናን  18 የጨዋታ ቀን የዲጂታል መፅሄት ይዞ ቀርቧል። በመፅሄቱ ላይ የዕለቱ ጨዋታን የተመለከቱና ሌሎች የተለያዩ መረጃዎች የሚቀርቡ ይሆናል፡፡ የጨዋታ መፅሄት ቁጥር 18ኛ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ኢትዮጵያ ቡና ዛሬ 12:00 ቤቲካ - የኢትዮጵያ ቡና ይፋዊ አጋር https://t.me/betikaethiopia/5241

#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_23ኛ_ሳምንት_ጨዋታ ⚽ የኢትዮጵያ ቡና ከ ንግድ ባንክ 🗓 አርብ ሚያዚያ 25/2016 ዓ.ም 🕛 ምሽት 12:00 ሰዓት 🏟 በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_23ኛ_ሳምንት_ጨዋታ ⚽ የኢትዮጵያ ቡና ከ ንግድ ባንክ 🗓 አርብ ሚያዚያ 25/2016 ዓ.ም 🕛 ምሽት 12:00 ሰዓት 🏟 በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የስቅለት በዓል እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቱን ይገልፃል። መልካም በዓል‼
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የስቅለት በዓል እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቱን ይገልፃል። መልካም በዓል‼

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ለ ኢትዮ ኤሌትሪክ እግር ኳስ ክለብ እና ለአርባ ምንጭ ስፖርት ክለብ ለ 2017 ዓ. ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በማደጋችሁ የተሰማውን ደስታ እየገለፀ፤ በቀጣይ የውድድ
+1
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ለ ኢትዮ ኤሌትሪክ እግር ኳስ ክለብ እና ለአርባ ምንጭ ስፖርት ክለብ ለ 2017 ዓ. ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በማደጋችሁ የተሰማውን ደስታ እየገለፀ፤ በቀጣይ የውድድር ዓመት ጠንካራ ተፎካካሪ እንደምትሆኑ በማመን ለሁለቱም ክለቦች የስራ አመራሮች፣ ተጫዋቾች እና ደጋፊዎች በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።

👉 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሐሙስ ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም በውቢቷ ሀዋሳ ይጀመራል። 👉 ክለባችን የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ አርብ ሚያዚያ 25/ 2016 ዓ.ም ከሊጉ
+3
👉 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሐሙስ ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም በውቢቷ ሀዋሳ ይጀመራል። 👉 ክለባችን የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ አርብ ሚያዚያ 25/ 2016 ዓ.ም ከሊጉ መሪ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ላይ በሀዋሳ የመጀመሪያውን ጨዋታውን ያከናውናል። 👉 ዛሬ ውድድሩን ወደ ምታዘጋጀው ሀዋሳ ከተማ ጉዞውን ያቀናው ክለባችን በከተማዋ አስተዳደር ከጥቁር ውሃ ጀምሮ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን፤ እስከ ማረፊያው ድረስ እጀባ ተደርጎለታል።

👉 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሐሙስ ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም በውቢቷ ሀዋሳ ይጀመራል። 👉 ክለባችን የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ አርብ ሚያዚያ 25/ 2016 ዓ.ም ከሊጉ
+4
👉 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሐሙስ ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም በውቢቷ ሀዋሳ ይጀመራል። 👉 ክለባችን የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ አርብ ሚያዚያ 25/ 2016 ዓ.ም ከሊጉ መሪ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ላይ በሀዋሳ የመጀመሪያውን ጨዋታውን ያከናውናል። 👉 ዛሬ ውድድሩን ወደ ምታዘጋጀው ሀዋሳ ከተማ ጉዞውን ያቀናው ክለባችን በከተማዋ አስተዳደር ከጥቁር ውሃ ጀምሮ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን፤ እስከ ማረፊያው ድረስ እጀባ ተደርጎለታል። 👉 መቀመጫውን በገዛኸኝ ንጉሴ ገስት ሐውስ በማድረግ ከ23ኛ ሳምንት እስከ 27ኛ ሳምንት በሀዋሳ የሚያደርጋቸውን ጨዋታዎች ያከናውናል።

ጨዋታው ተጠናቀቀ #የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የግማሽ_ፍፃሜ_ጨዋታ 90' የኢትዮጵያ ቡና 2~0 ሀዋሳ ከተማ 45' ዋሳዋ 53' አንተነህ 🗓 እሁድ ሚያዚያ 20/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም

#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የግማሽ_ፍፃሜ_ጨዋታ 90' የኢትዮጵያ ቡና 2~0 ሀዋሳ ከተማ 45' ዋሳዋ 53' አንተነህ 🗓 እሁድ ሚያዚያ 20/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የግማሽ_ፍፃሜ_ጨዋታ 72' የኢትዮጵያ ቡና 2~0 ሀዋሳ ከተማ 45' ዋሳዋ 53' አንተነህ 🗓 እሁድ ሚያዚያ 20/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

ጎልልልልልልልልል #የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የግማሽ_ፍፃሜ_ጨዋታ 53'' የኢትዮጵያ ቡና 2~0 ሀዋሳ ከተማ 45' ዋሳዋ 53' አንተነህ 🗓 እሁድ ሚያዚያ 20/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል #የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የግማሽ_ፍፃሜ_ጨዋታ 46' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 ሀዋሳ ከተማ 45 ዋሳዋ 🗓 እሁድ ሚያዚያ 20/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

የመጀመሪያው አጋማሽ ተጠናቋል #የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የግማሽ_ፍፃሜ_ጨዋታ 45' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 ሀዋሳ ከተማ 45 ዋሳዋ 🗓 እሁድ ሚያዚያ 20/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

ጎልልልልልልልልልል #የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የግማሽ_ፍፃሜ_ጨዋታ 45+6' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 ሀዋሳ ከተማ 45 ዋሳዋ 🗓 እሁድ ሚያዚያ 20/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የግማሽ_ፍፃሜ_ጨዋታ 38' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 ሀዋሳ ከተማ 🗓 እሁድ ሚያዚያ 20/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼