en
Feedback
Ethiopian Coffee Sport Club - Team Page

Ethiopian Coffee Sport Club - Team Page

Open in Telegram

Professional Sport club

Show more
4 781
Subscribers
+124 hours
-47 days
-4130 days
Posts Archive
የ CAF confederations cup የኢትዮጵያ ቡና ከኬኒያው Kenya police ጋር ተደልድሏል። የሁለቱ ቡድኖች አሸናፊ የግብፁን ዛማሊክ የሚገጥም ይሆናል። ውድድሮቹ በAug 16 እና በ Aug
የ CAF confederations cup የኢትዮጵያ ቡና ከኬኒያው Kenya police ጋር ተደልድሏል። የሁለቱ ቡድኖች አሸናፊ የግብፁን ዛማሊክ የሚገጥም ይሆናል። ውድድሮቹ በAug 16 እና በ Aug 18 መካከል ይደረጋሉ። የኢትዮጵያ ቡና የመጀመሪያውን ጨዋታ ወደ ኬንያ አቅንቶ የመጀመሪያውን ጨዋታ የሚያደርግ ይሆናል።

የኢትዮጵያ ቡና የ CAF confederation ተጋጣሚውን ዛሬ ያውቃል። የኢትዮጵያ ቡና ነ CAF confederation የምድብ ድልድል በ Pot 2 ውስጥ ከ12 ቡድኖች ጋር ተቀምጧል። ከጥቂት ሰዓት
የኢትዮጵያ ቡና የ CAF confederation ተጋጣሚውን ዛሬ ያውቃል። የኢትዮጵያ ቡና ነ CAF confederation የምድብ ድልድል በ Pot 2 ውስጥ ከ12 ቡድኖች ጋር ተቀምጧል። ከጥቂት ሰዓት በኋላ ይፋ በሚደረገው የ2024/25 የምድብ ድልድል በይፍዊ የክለቦች ደረጃ መሰረት 12 በCAF ጥሩ ደረጃ ያላቸው ክለቦች በቀጥታ ሁለተኛውን ዙር የሚቀላቀሉ ሲሆን ቀሪ 40 ክለቦች የቅድመ-ማጣሪያ ጨዋታቸውን Aug16 እና Aug 17 ያደርጋሉ።

የኢትዮጵያ ቡና ሴቶች ቡድን የ2016 ዓ.ም የክልል ከተሞች ውድድር ሻምፒዮን በመሆን አጠናቀዋል። እንኳን ደስ አላችሁ!! እንኳን ደስ አለን!!
የኢትዮጵያ ቡና ሴቶች ቡድን የ2016 ዓ.ም የክልል ከተሞች ውድድር ሻምፒዮን በመሆን አጠናቀዋል። እንኳን ደስ አላችሁ!! እንኳን ደስ አለን!!

#የክልል_ክለቦች_ሻምፒዮና 67' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 እንጦጦ ሽሮሜዳ 27' ሳምያ 🗓 ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም 🕐 ጠዋት 3:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢ. ስታዲየም 🎯ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና!!

ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል #የክልል_ክለቦች_ሻምፒዮና 46' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 እንጦጦ ሽሮሜዳ 27' ሳምያ 🗓 ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም 🕐 ጠዋት 3:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢ. ስታዲየም 🎯ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና!!

የመጀመሪያው አጋማሽ ተጠናቋል #የክልል_ክለቦች_ሻምፒዮና 45' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 እንጦጦ ሽሮሜዳ 27' ሳምያ 🗓 ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም 🕐 ጠዋት 3:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢ. ስታዲየም 🎯ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና!!

ጎልልልልልልልልል #የክልል_ክለቦች_ሻምፒዮና 27' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 እንጦጦ ሽሮሜዳ 27' ሳምያ 🗓 ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም 🕐 ጠዋት 3:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢ. ስታዲየም 🎯ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና!!

#የክልል_ክለቦች_ሻምፒዮና 3' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 እንጦጦ ሽሮሜዳ 🗓 ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም 🕐 ጠዋት 3:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢ. ስታዲየም 🎯ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና!!
#የክልል_ክለቦች_ሻምፒዮና 3' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 እንጦጦ ሽሮሜዳ 🗓 ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም 🕐 ጠዋት 3:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢ. ስታዲየም 🎯ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና!!

#የክልል_ክለቦች_ሻምፒዮና 3' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 እንጦጦ ሽሮሜዳ 🗓 ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም 🕐 ጠዋት 3:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢ. ስታዲየም 🎯ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና!!

#የሴት_ቡድናችን_ዛሬ_ለሻምፒዮንነት_ይፋለማል 👉 በክልል ክለቦች ሻምፒዮና እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቡና ሴቶች ቡድን ዛሬ ለሻምፒዮናነት የሚያበቃውን ክብር ለማግኘት ዛሬ ቀን 3:00 ሰዓት ላ
#የሴት_ቡድናችን_ዛሬ_ለሻምፒዮንነት_ይፋለማል 👉 በክልል ክለቦች ሻምፒዮና እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቡና ሴቶች ቡድን ዛሬ ለሻምፒዮናነት የሚያበቃውን ክብር ለማግኘት ዛሬ ቀን 3:00 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ አለም አቀፍ ስታዲየም ከእንጦጦ ሽሮ ሜዳ ጋር ወሳኙን ጨዋታ ያደርጋል። ⚽ ውድድሩ አምስት ቡድኖች የሚገኙበት ሲሆን፤ በአንድ ዙር የነጥብ ጨዋታ የሚደረግብታል። ክለባችን እስካሁን ያደረጋቸውን ሦሥት ጨዋታዎች በሙሉ ሲያሸንፍ 9 ነጥብ እና 5 የግብ ክፍያ ዙሩን ሲመራ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው እንጦጦ ሽሮሜዳ በ6 ነጥብ እና 4 የግብ ክፍያ በሁለተኝነት ይከተላል። 🎯የአዲስ አበባ ከፍተኛ ዲቪዚዮን ሻምፒዮናው በአሰልጣኝ ቶሎሳ ቢርቢሳ የሚመራው የሴት ቡድናችን የዛሬው ጨዋታ ካሸነፈ የ2016 ዓ.ም የክልል እና ከተማ ክለቦች ሻምፒዮን የሚሆን ይሆናል። ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና!!

#የሴት_ቡድናችን_ዛሬ_ለሻምፒዮንነት_ይፋለማል 👉 በክልል ክለቦች ሻምፒዮና እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቡና ሴቶች ቡድን ዛሬ ለሻምፒዮናነት የሚያበቃውን ክብር ለማግኘት ዛሬ ቀን 10:00 ሰዓት
#የሴት_ቡድናችን_ዛሬ_ለሻምፒዮንነት_ይፋለማል 👉 በክልል ክለቦች ሻምፒዮና እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቡና ሴቶች ቡድን ዛሬ ለሻምፒዮናነት የሚያበቃውን ክብር ለማግኘት ዛሬ ቀን 10:00 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ አለም አቀፍ ስታዲየም ከእንጦጦ ሽሮ ሜዳ ጋር ወሳኙን ጨዋታ ያደርጋል። ⚽ ውድድሩ አምስት ቡድኖች የሚገኙበት ሲሆን፤ በአንድ ዙር የነጥብ ጨዋታ የሚደረግብታል። ክለባችን እስካሁን ያደረጋቸውን ሦሥት ጨዋታዎች በሙሉ ሲያሸንፍ 9 ነጥብ እና 5 የግብ ክፍያ ዙሩን ሲመራ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው እንጦጦ ሽሮሜዳ በ6 ነጥብ እና 4 የግብ ክፍያ በሁለተኝነት ይከተላል። 🎯የአዲስ አበባ ከፍተኛ ዲቪዚዮን ሻምፒዮናው በአሰልጣኝ ቶሎሳ ቢርቢሳ የሚመራው የሴት ቡድናችን የዛሬው ጨዋታ ካሸነፈ የ2016 ዓ.ም የክልል እና ከተማ ክለቦች ሻምፒዮን የሚሆን ይሆናል። ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና!!

#ታላቁ_የኢትዮጵያ_ቡና_ወደ_ቀደመ_ክብሩ_የሚመለስበት_ጊዜ_ቅርብ_ነው!! 👉 በኢትዮጵያ ቡና ቤት 2016ዓ.ም በተስፋ፣በመነቃቃትና በአዲስ ወኔ የተጀመረበት ዓመት ነበር፡፡ በዓመቱ መጀመሪያ አዲስ የአሰልጣኞች ቡድን፣ አዳዲስና ወጣት እና ተስፈኛ ተጨዋቾች ወደ ክለባችን የተቀላቀሉበትም ጊዜ ነበር፡፡ ዓመቱ በደስታ ስሜት ያስፈነጠዘ፣ ቡና ወደ ቀደመ ማንነቱ ለመመለስ መንገድ የጀመረበት፣ መላው ደጋፊ ለክለቡ ለዉጥ የተመኘበት፣ አጋሮቻችን ያልተቆጠበ ድጋፍ ያደረጉበት፣ ስራ አመራሩ ቀን ከሌሊት የለፋበት፣ የደጋፊ ማህበራችን አመርቂ እንቅስቃሴ ያደረገበት .... በቡና ቤት መነጋገር፣ መመካከርና መከባበር እንዲኖር ፋና ወጊ እንቅስቃሴዎች የተደረጉበት ከሞላ ጎደል የተሳካ ዓመት ነው ማለት ይቻላል፡፡ ✳ ከመልካም ነገሮች ጎን ለጎን በርካታ ውጣ-ውረዶች የታዩበት እንደነበር ሁላችንም የምንገነዘበው ሀቅ ነው፡፡ በክለባችን ላይ የሚነዙ አሉባልታዎች፣  የጥላቻ ንግግሮች፣ የማህበራዊ ድህረ ገፅ ዘመቻዎች ቤተሰባዊ አንድነታችንን የተፈታተኑ ቢሆኑም እጅግ በሰከነ ሁኔታ ክለባችንን መታደግ ተችሏል። በክለባችን ውጤት መውጣትና መውረድ... የአሰልጠኝ መቀየር... የውድድር ሥፍራና ፕሮግራሞች በታቀደው መሠረት አለመካሄድ እንዲሁ እንቅፋቶች ነበሩ፡፡ ❓ለበርካታ ዓመታት መሻገር ያልቻልነው ጉዳይ ለክለባችንና ለአመራሮቻችን ብሎም ለአጋሮቻችን ያለንን ክብር በተግባር ከማሳየት ይልቅ የስድብና ጥላቻ ዘመቻ በመጠመድ በክለባችን ላይ ብዙ አሉታዊ ሐሳቦችን አስከትሏል። 🎯 ክለባችንን ከልብ እንደምንወድና ውጤት እንደምንጠበቅ ሁሉ ክለቡ ከእያንዳንዳችን የሚፈልገውን ነገር ማወቅና ማበርከት ይኖርብናል፡፡ ከተለያዩ አካባቢዎችና ማህበራዊ መሠረት ጋር ያሰባሰበን የጋራ ማንነታችን የሆነው የኢትዮጵያ ቡና ... በደስታ የሚያስፈነድቀንም ሆነ በእንባ እንድንራጭ የሚያደርገን ድልና ሽንፈቱ ከሜዳ የማያርቀን... ዋጋ የሚያስከፍለን የማሊያው ክብር ... ከውስጣችን የማይጠፋው እስከደማችን የዘለቀው የማሊያ ፍቅሩ ነው፡፡ 👉 2016 ዓ.ም ወደ ከፍታችን ማማ የመውጫ መሰላሉን ጉዞ የጀመርንበት... ዋናው ቡድናችን አጋጥሞት የነበረውን የውጤት ማጣት ጉዞ ቀልብሶ በሊጉ ሶስተኛ ደረጃ ይዞ ፕሪሚየር ሊጉን ያጠናቀቀበት... ከ15 ዓመታት በኋላ የኢትዮጵያ ዋንጫ ወደ ቤቱ ወደ ኢትዮጵያ ቡና የተመለሰበት የስኬት ዓመት ሆኗል፡፡ ⚽ ከ20 ዓመት በታች ያለው ወጣት ቡድናችን በድንቅ ብቃት፣ በማራኪ ጨዋታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ U-20 ዋንጫ በማንሳት የነገውን የኢትዮጵያ ቡና ቡድንን አሁን ላይ እንድንመለከት አድርጎናል። ⚽ የኢትዮጵያ ቡና ሴቶች ቡድን የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በተደረገው ውድድር ምንም ሽንፈት ሳይገጥመው ሻምፒዮን ከመሆኑ በላይ በአሁኑ ሰዓትም ድሬዳዋ ላይ እየተደረገ ባለው የክልል ሻምፒዮና ላይ ለዋንጫ  እየተፋለመ ያለበት፣ የደጋፊያችን መንፈስ የተነቃቃበት፣ የመደማመጥ ባህል እየሰፈነ ያለበት ምቹ የሽግግር ጊዜ ነው፡፡ 👉 ለዓመቱ ስኬት መላው የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰብ፣ ቦርድና የፅህፈት ቤት አመራሮች፣ የደጋፊዎች ማህበር አመራሮች፣ ተጨዋቾቻችንና የአሰልጣኝ ቡድን አባላት፣ የምናከብራቸው አጋሮቻችን እና ሌሎች አካላት ትልቅ ሚና ነበራቸው፡፡እነዚህ ሁሉ የኢትዮጵያ ቡና ወርቃማ ታሪክና ስኬት አካል ናቸውና ከልብ እናመሰግናለን🙏🙏 ከአራት ዓመታት ቆይታ በኋላ የአዲስ አበባ ስታዲየም ወደ ቀለሙ እንዲመለስ.. እንዲደምቅ ... ተጨዋቾቻችን በውጤት እንዲያጠናቅቁ ያደረጋችሁ ዕንቁ 12 ለባሽ ደጋፊዎች ክብር ይገባችኋል🙏🙏 👉 በከፍታና በዝቅታ አብራችሁ ያላችሁ አጋሮቻችን ሁሌም እናከብራችኋለን🙏🙏 አሁንም አብሮነታችን በውጤት እየታጀበ ይቀጥላል፡፡ 👉 በቀጣይ ደጋፊዎቻችን በምንታወቅበት ፍቅርና መከባበር ለክለባችን ውጤታማነት በጋራ እየተጋን፤ በቀጣዩ ዓመት ዕቅዳችን ለፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ ክብር ለመጎናፀፍ በመመካከር በመተጋገዝ ከግብ እናደርሰዋለን። መላው የክለባችን አመራሮቻችን በተለመደው ትጋት... በቡናዊ ፍቅርና በሳል አመራር ለክለባችን ስኬት እንደምትተጉ ባለ ሙሉ ተስፋ ነን። ድል እና ስኬት ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ የመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች የኢትዮጵያ ቡና YouTube ገፅ ቤተሰብ ይሁኑ https://youtu.be/QHjVM7AAUQE?si=j2OK0-ZXZSUVRX7O

የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ የክለባችን አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች የለበሱትን ማሊያ በበርካታ ደጋፊዎች ጥያቄ የቀረበበት በመሆኑ ከዛሬ ጀምሮ ቡልጋሪያ በሚገኘው ግዜያዊ የክለቡ ፅ/ቤት በመመዝገ
የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ የክለባችን አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች የለበሱትን ማሊያ በበርካታ ደጋፊዎች ጥያቄ የቀረበበት በመሆኑ ከዛሬ ጀምሮ ቡልጋሪያ በሚገኘው ግዜያዊ የክለቡ ፅ/ቤት በመመዝገብ ክፍያ በመፈፀም ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ ሽያጭ የምንጀምር መሆኑን እንገልፃለን

ጎልልልልልልል #የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የፍፃሜ_ጨዋታ 115' የኢትዮጵያ ቡና 2~1 ወላይታ ዲቻ 68' 115'ዋሳዋ 🗓 እሁድ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአዲስ አበባ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የፍፃሜ_ጨዋታ 105' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ወላይታ ዲቻ 68' ዋሳዋ 🗓 እሁድ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአዲስ አበባ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የፍፃሜ_ጨዋታ 99' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ወላይታ ዲቻ 68' ዋሳዋ 🗓 እሁድ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአዲስ አበባ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የፍፃሜ_ጨዋታ 91' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ወላይታ ዲቻ 68' ዋሳዋ 🗓 እሁድ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአዲስ አበባ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼

መደበኛው ዘጠና ደቂቃ ተጠናቋል። ሁለቱ ቡድኖች ወደ ተጨማሪ 30 ደቂቃ ያመራሉ። #የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የፍፃሜ_ጨዋታ 90' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ወላይታ ዲቻ 68' ዋሳዋ 🗓 እሁድ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 9:00 ሰዓት 🏟 በአዲስ አበባ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼