𝙀𝙮𝙤𝙗 𝙈𝙚𝙠𝙤𝙣𝙣𝙚𝙣 𝙌𝙪𝙤𝙩𝙚
Open in Telegram
☆☆☆ #የሬጌው #ንጉሥ ☆☆☆ #ኢዮብ_መኮንን_ዘውዴ 1967 - 2005 🕯🕊 ■ #እንደቃል Album ■ #እሮጣለሁ Album ▪︎" ኢትዮጵያዊው የሬጌው ንጉስ አስተሳሰቦች " @eyobawi_12 📥
Show more3 545
Subscribers
No data24 hours
-27 days
+1530 days
Posts Archive
3 545
ድምፃዊ፡ እዮብ መኮንን
ግጥም ፡ ካህኑ ሞገስ
ዜማ፡ሙሉቀን ዳዊት
ቅንብር፡ ካሙዙ ካሳ
አልበም፡ እሮጣለሁ
አልበም የወጣው ፡ 2005
ስልት፡ ሬጌ
ጉዳዮ፡ ነፃ ፍቃድ መስጠት ግና ግን በነፃ ፍቃድ ውስጥ የመተዋወቅ ግልፅ ሚና ይጫወታል፡፡
"ፍቅር ፍርሀት የለው ነፃ ነው መንገዱ
እንዳሻው ይፈሳል ቻል አይደለም ግዱ"
-----------------
ፍቃዴ ለአንቺ ነው አልጠራጠርም
እንዲህ ካልሆነማ አልተተዋወቅንም፡፡💥🙏
ካሊንባ ቲዮብ(ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ)
3 545
ጥቅምት 3
ዝክረ ኤልያስ መልካ 5
የታላቁ የሙዚቃ ሰው ኤልያስ መልካ 5ኛ አመት መታሰቢያ በማስመልከት የፊታችን እሁድ ጥቅምት 3 ከቀኑ 7:00 ጀምሮ ኮተቤ አካባቢ በሚገኘው ሙዳይ በጎ አድራጎት ማእከል የመታሰቢያ ፕሮግራም አዘጋጅተናል ።
በእለቱም:-
:- ሙዳይ በጎ አድራጎት ማእከል ከሚገኙ ህፃናት ጋር ምሳ የመብላት ፕሮግራም ።
:- የሙዚቃ ዝግጅት ከ ዘፊሸርስ ሰከንድ ባንድ ጋር የኤልያስ ሙዚቃዎች ከድምፃውያን ጋር ይቀርባሉ።
:- የኤልያስ መልካ ሙዚቃዎች በአኩስቲክ መልክ ይቀርባሉ
:- ከኤልያስ መልካ ጋር ተወዳጅ አልበም ያደረሰን የ90 ዎቹ ተወዳጅ ድምፃዊ ከኤልያስ ጋር የነበረውን ትዝታ ያጋራናል ።
:- የኤልያስ አብሮ አደግ ጓደኞች በቦታው የሚገኙ ሲሆን በእነዚህ እና ሌሎች ፕሮግራሞች ኤልያስን የምንዘክር ይሆናል ።
ሲመጡ ማንኛውንም አልባሳት ይዘውልን ቢመጡ ለማእከላችን 1ካልሲ ዋጋ ስላለው ይጠቅመናል ።
የሙዳይ በጎ አድራጎት ማእከል ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ አጥሩን እንደጀመሩ ያገኙታል በእለቱም ስለቦታው መረጃ ለማግኘት በዚህ ስልክ ይደውሉ
0933686824
የኤልያስ መልካ አድናቂዎች ህብረት !
