BHFKA.From Nursery to upper kg (If short notes and relative exercises deliver in the morning is preferable.)
Open in Telegram
To deliver short notes and relative exercises of all subjects.(MONDAY- Amharic & English. TUESDAY-Art.WEDNESDAY-Number(In amharic and English). THURSDAY- Stories in Amharic and English and FRIDAY-English spoken & G/study For Nursery,Lower kg & Upper kg.
Show more247
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+1330 days
Posts Archive
Dear parents/Guardians,our school's working extensively to develop the habit of reading books for our students, so in order to gain more knowledge it is necessary to read all the books. Therefore we humbly ask parent to understand this and help the school library with the books.By doing this the children feel a sense of belonging to their school in addition they leave their mark for the next generation to read.Thank you for being by our side.
"A room with out book is like a body with out soul."
Marcus Tullius Cicero
School administration
ውድ ወላጆች(አሳዳጊዎች)በቅድሚያ የከበረ ስላምታችንን እያቀረብን ትምህርት ቤታችን ተማሪዎቻችን የተጨበጠ እውቀት እንዲኖራቸው በስፉት እየስራ ይገኛል ይህ ዘላቂ እውቀት ደግሞ የሚገኘው የሁሉም መስረት የሆነውን መጸሀፍቶችን በስፉት ከማንበብ መሆኑን እናምናለን በመሆኑም ተማሪዎቻችን የተለያዪ መጻህፍቶችን እንዲያነቡ እናበረታታለን፣ እንመክራለን ተማሪዎች(ወላጅሽ) ይህን የምናደርገውን ጥረት በመረዳት ከጎናችን በመሆን በፈቃደኝነት አለኝ የምትሉትን መጸሀፍት ለትምህርት ቤታችን የንባብ ክበብ (ላይብረሪ) በስጦታ መልክ በማበርከት የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ በትህትና እንጠይቃለን ይህን በማድረጎ ልጆቾ ትምህርት ቤታቸውን የእኔነት ስሜት እንዲስማቸው፣ካለ እጥረት እንደልባቸው የፈለጉትን መጸሀፍ ተውስው ማንበብ እንዲችሉና እና አንድ ቀን እኔም ለትምህርት ቤቴ አስተዋጾ አድርጌ ነበር በማለት ተተኪው ትውልድ እንዲጠቀምበት አሻራቸውን ለወንድም እህቶቻቸው ጥለው ወደሚቀጥለው ከፍተኛ ትምህርት ይሽጋገራሉ ብለን እናምናለን ። በቅድሚያ ወላጆች ሁሌም ከጎናችን በመሆናችሁ እናመስግናለን።
"መጽሀፍት ወላጆች ለልጆቻቸው የሚስጡት ልዩ ስጦታ ሊሆን ይገባል"
የት/ቤቱ አስተዳደር
Our school charity, with the support of our teachers, students, and parents, was able to assist those in need in many different places. This initiative highlights our school's role as an integral part of the community.Through this experience, students learned the value of helping others, giving, and sharing. As the school administration, we believe this is the perfect age for them to develop a sense of charity and social responsibility.We would like to extend our heartfelt gratitude to Mr. Mikias, our teachers, students, parents, and the entire school community for their dedication and efforts in making this initiative a success.
School Administration
ትምህርት ቤታችን ካደራጀው ክበባት አንዱ የሆነው ከመምህራን እና ከተማሪዎች የተውጣጣው የትቤታችን የበጎ አድራጎት ክበብ በትናንትናው እለት በተለያዩ ቦታዎች ላይ በመገኘት አቅመ ደካማ ለሆኑ ወገኖቻችን ከተማሪዎቻችን እና ከግቢው ስራተኞች የተቸረውን አልባሳት አድርስዋል። ይህ ደግሞ ትምህርት ቤቱ የህብረተስቡ አካል መሆኑን የሚያመለክት፣ ,ተማሪዎቻችን መስጠትን፣ካለን ማካፈልን እንዲሁም የተቸገረን መርዳትን የሚማሩበት ትክክለኛው እድሜ እና መልካም አጋጣሚን ፈጥሮላቸዋል ብለን እናምናለን። በመሆኑም በዚህ የበጎ አድራጎት ስራ ለተሳተፉ የክበቡ ተጠሪ መ/ር ሚኪያስ፣መምህራን፣ተማሪዎች፣ወላጆች እንዲሁም ጠቅላላ የግቢው ማህበረስብ ይህ የተቀደስ ተግባር እንዲሳካ ላደረጋችሁት ጥረት ሁሉ ከልብ እናመስግናለን
የት/ቤቱ አስተዳደር
Repost from BHFKA. Grade 5-8 ( If short notes and relative exercises deliver in the morning is preferable.)
ብራይት ሆፕ ፋሚሊ ኪድስ አካዳሚ
የተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች ወይም አሳዳጊዎች በሙሉ:-
በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም ዕለተ እሁድ ከጥዋቱ 2:00 ላይ ስብሰባ ስላለን ከት/ቤቱ ቅጥር ጊቢ በሰዓቱ እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
