en
Feedback
EMK Channel

EMK Channel

Open in Telegram

News, Politics, Jobs, Religion and Education

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
3 954
Subscribers
-224 hours
-147 days
-8930 days
Posts Archive
ተላላኪዎችን ከባርነት ነፃ አውጥተው ቤተመንግሥት በማስገባታቸው ምስጋና እና ክብር እንጂ እስር በፍጹም አይገባቸውም ነገር። ©JIRE ART, hand sketch.
ተላላኪዎችን ከባርነት ነፃ አውጥተው ቤተመንግሥት በማስገባታቸው ምስጋና እና ክብር እንጂ እስር በፍጹም አይገባቸውም ነገር። ©JIRE ART, hand sketch.

ህወሃት በሽብርተኝነት መፈረጅ አለባት .....? * ምንም እንኳ ብዙ ስታጠፋ ብትከርምም ህወሃት አሁንም ቢሆን ሰፊ የተጋሩ ድጋፍ እንዳላት የምትመራዉን የሚሊሻ እና ልዩ ሀይል ብዛት አይተህ መገመት ትችላለህ። ሚሊየኖች የተመዘገቡ አባላትም አሏት። ጠቅላዩም ይህን ስለሚያምን "Some Clique within TPLF" ይላል እንጂ በሙሉ ህወሓትን አይፈርጃትም። * ሌላው ደሞ ብትፈረጅስ፣ የምትፈረጀዉ ባለፉት 27 አመታት ላጠፋችዉ ጥፋቶች ነዉ ወይስ ባለፉት ሶስት አመታት ላጠፋችዉ ነዉ? ለ27 አመታቱ ጥፋት ከሆነ አሁን ብልጽግና የተባሉት አብረዋት ሲሰሩ የነበሩ ድርጅቶች ሁሉ አብረዋት በሽብርተኝነት ሊፈረጁ ይገባል። እንደዛ ከሆነ ደሞ ምንግስት እራሱን በሽብርተኝነት ሊፈርጅ ማለት ነዉ? impossible * በመጨረሻም የሽብር ህጉ ብዙ ግድፈቶች እንዳሉበት ይታወቃል። ይህን ህግ ተጠቅሞ በሽብርተኝነት መፈረጅ እራሱ ሌላ ሽብርተኝነት ነዉ

ሰላም ውድ የቻናሌ አባላት እንደምን አመሻችሁ አሁን በማየው የአባላት ዝርዝር ከ1500 በላይ አባላት አሉ ግን የበለጠ popular ለማድረግ ቻናሉን እያንዳንዱ አባላት በትንሹ 10 ሰው add ቢያደርግ ምን ይመስላችኃል

ከሚከተሉት ውስጥ እቅጩን ምረጥ፣መከላከያ፣ ሀ. መቀሌን ከቧል ለ. ወደ መቀሌ እየገሰገሰ ነው ሐ. ተደምስሷል መ. መቀሌን ተቆጣጥሯል ሠ. መልስ የለም

ዘረኛ ነኝ ። ምክንያቱም ፣ እኔ ከየት እንደተገኘሁ አውቃለሁ ፣ የቅድመ አያቶቼን ሰፉ እና ወግ አከብራሁ ፣ ቋንቋ እና ባህሌን አሳምሬ አውቃለሁ ፣ ለወንድም እና እህቶቼ እንደ አይኔ ብሌን እሳሳለሁ
ዘረኛ ነኝ ። ምክንያቱም ፣ እኔ ከየት እንደተገኘሁ አውቃለሁ ፣ የቅድመ አያቶቼን ሰፉ እና ወግ አከብራሁ ፣ ቋንቋ እና ባህሌን አሳምሬ አውቃለሁ ፣ ለወንድም እና እህቶቼ እንደ አይኔ ብሌን እሳሳለሁ ። ለሰው ልጅ በሙሉ ክብር እና ፍቅር አለኝ ፣ ከኔ ወገን ውጪ ሌላው አይኑር አልልም ፣ በማንም ሀዘን አልደሰትም ፣ ልዩነት ተፈጥሯዊ መሆኑን አምናለሁ እናም አከብራለሁ። ኡማ የፈጠረኝ ኦሮሞ አድርጎ ነው ። ኦሮሞነቴ ለኔ ኩራቴ ነው። እናም በጥቂቶች ቋንቋ ፣ እኔ ዘረኛ ነኝ ።

ኦሮም መሆን ምርጫ ነው። ከጫላ እና ጫልቱ መወለዱን መርጠህ አላደረከውም። በዚች አለም ላይ በተግባር ኦሮሞ ሆኖ ኖሮ ማለፍ ግን የራስህ ምርጫ ነው።

እነ ስዩም የሚያልሟት ኢትዮጵያ መቼም አትኖርም። እኛ (ሚሊዮኖች ) የምንፈልገው፣ እራስን ሆኖ ከሌሎች ጋር መኖርን ነው ። ሰሜን ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ መባል ፣ የህልም እንጀራ ነው። # ኦሮሚያ እስከ አለም ፍፃሜ ኦሮሚያ ናት ❤

በማይካድራ ተጨማሪ የጅምላ መቃብሮች ተገኙ። #Ethiopia : በንጹኃን የአማራ ብሔር ተወላጆች ላይ ዘርን መሠረት ያደረገ ጥቃት በማይካድራ ከተማ መፈፀሙ ይታወቃል። ይህን አስነዋሪ ተግባር የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በቦታው በመገኘት ባደረገው ጥናት እና ይፋ ባደረገው መረጃ የሟቾች ቁጥር በትንሹ 600 እንደሆነ ገልጾ ነበር። ግድያውም ዘርን መሠረት ያደረገና በተለይም የአማራ ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ ጅምላ ጭፍጨፋ መሆኑን ገልጿል። ይሁን እንጂ የሟቾች ቁጥር በትንሹ 600 ነው ተብሎ የተገለጸው በማይካድራ ከተማ በየቤቱ ህይወታቸው አልፎ የተገኙ እና በቤተክርስቲያን ውስጥ የተቀበሩትን ብቻ መሠረት ያደረገ ነው። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጥናት አድርጎ ከተመለሠ በኃላ ከማይካድራ ከተማ ወጣ ባሉ የገጠር አካባቢዎች በርካታ የጅምላ መቃብሮች መገኘታቸውን የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ጋዜጠኞች በቦታው በመገኘት አረጋግጠዋል። በአንድ ቦታ 18 ሰው በጉድጓድ ውስጥ በጅምላ የተጣሉ ሲሆን በሌላ የገጠር አካባቢ ደግሞ 57 ሰዎች በጎርፍ ማፋሰሻ ቦይ ውስጥ በጅምላ ተገድለው እና ተጥለው ተገኝተዋል። በዛሬው ዕለትም በማይካድራ ሌላ የገጠር ቀበሌ ውስጥ 17 ሰዎች በጅምላ ተገድለው በጉድጓድ ውስጥ ተጥለው ተገኝተዋል። አሁንም ሴንትራል፣ ደሮ እርባታ፣ በረኸት በሚባሉ አካባቢዎች ላይ አሠሳ እየተደረገ እንደሚገኝ እና ቁጥሩ እንደሚጨምር የማይካድራ ነዋሪዎች ገልጸውልናል። በዚህ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተሳታፊ ናቸው የሚባሉት ተጠርጣሪዎች በብዛት ሱዳን ሐሻባ በሚባል የስደተኞች መጠለያ ውስጥ እንደሚገኙ ይነገራል። ከዚህ በተጨማሪ በማይካድራ የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ ተሳታፊ ናቸው በሚል ተጠርጥረው ከተያዙት 60 ግለሠቦች ውስጥ 17ቱ በቀጥታ የወንጀሉ ተሳታፊ መሆናቸውን የማይካድራ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ገልጾልናል። ትህነግ በወልቃይትና አካባቢው ተወላጆች ላይ በአስር ሽህ የሚቆጠሩ ዜጎችን ገድሏል፤ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰዎችን ደግሞ ከአካባቢያቸው እንዲፈናቀሉ አድርጓል፡፡ ዘጋቢ፡- ሱራፌል ስንታየሁ - ከማይካድራ

ገና ቁጭ ማለቴ ነው ተለቀሰ አሉ🙈😃😃 ለምን ደም አታለቅሱም😃😃 የኛ የግል ብቻ ርስታችን ነው የምትሉትን ኢንደስትሪ በሙሉ ገና ሰባብሬው እገባለሁ።

እማየውን እንጅ እምሰማውን ኣላምንም ------------ አርትን ከኔ በላይ ጠለቅ ብለው እሚያውቁ እንዳሉ ባውቅም የሚኖሯት ግን ጥቂቶች መሆናቸውን አውቃለሁ እኔ ግን ከማየው ተነስቸ ትንሽ ነገር ልበ
እማየውን እንጅ እምሰማውን ኣላምንም ------------ አርትን ከኔ በላይ ጠለቅ ብለው እሚያውቁ እንዳሉ ባውቅም የሚኖሯት ግን ጥቂቶች መሆናቸውን አውቃለሁ እኔ ግን ከማየው ተነስቸ ትንሽ ነገር ልበል አሁን ካለው የሃገራችን አንፃራዊ ሁኔታ ተነስቸ ሚዛናዊ በሆነ እይታ "የአገር ልጅ የማር እጅ" በሚል የተጀመረውን እርዳታ መሰብሰብ አልደግፍም/አላምንበትም። እኔ በተፈጥሮየ የማየውን እንጅ የምሰማውን አላምንም ከዚህ ተነስቸ ደግሞ እርዳታ ለመርዳት ምክንያታዊ ሆኘ ስናገርና እውነት ኣርትን ሃብታችን ለምንለው ህዝባችን ለመድረስና ድጋፍ ለማድረግ እረፍዶብናል። እኔ ዛሬ ተነስቸ ትግራያዊት ስለሆንኩ ወይም በሌላ ምክንያት በትግራይ ለተፈናቀሉ እርዳታ ለመጠየቅ ሞራሉ የለኝም ምክንያቱም በኢትዮጲያ ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ አንፃራዊ ሰላም አልነበረም በዚህም ምክንያት ዛሬ ለተከሰተው ችግር እጀን ከመዘርጋቴ በፊት ከአሁን በፊት ልዘረጋላቸው የሚገባኝ ንፁሃን ነበሩ ________ ፩-በሻሸመኔ ቤተሰቦቻቸውን ላጡና ንብረታቸው ወድሞና ጥለው ለተሰደዱ መድረስ ነበረብኝ ፪-በጉራፈርዳ ቤተሰቦቻቸውን ላጡና ንብረታቸው ወድሞና ጥለው ለተሰደዱ መድረስ ነበረብኝ ፫-በቤኒሻንጉል ዛሬም ድረስ መፍትሄ አልባ ለሆነውና ቤተሰቦቻቸውን ላጡና ንብረታቸው ወድሞና ጥለው ለተሰደዱ መድረስ ነበረብኝ ፬-በኮንሶ በተመሳሳይ ሁኔታ ቤተሰቦቻቸውን ላጡና ንብረታቸው ወድሞና ጥለው ለተሰደዱ መድረስ ነበረብኝ ፭-በማይካድራ በቅርብ ለሆነው ነገር ቤተሰቦቻቸውን ላጡና ንብረታቸው ወድሞና ጥለው ለተሰደዱ መድረስ ነበረብኝ ይህን እንኳ ማድረግ ባንችል ለትምህርት እንደወጡ የቀሩትን ሴት እህቶቻችን የት ደረሱ ብለን ለመጠየቅ ያልደፈርን እኛ አሁን ብንጮህ ትርጉም ያጣብናል። በተቀደደልን ቦይ አብረን እምንፈስ ከሆነ ሃብታችን እምንለውን ህዝብ ጋ አብረን ....

Oolmaa Dhaddachaa: Dhaddacha Yakkaa Manni Murtii Federaalaa Lidataa sadaasa 18.2013 taa'erratti akka hin argamne Obbo Jawaar
+2
Oolmaa Dhaddachaa: Dhaddacha Yakkaa Manni Murtii Federaalaa Lidataa sadaasa 18.2013 taa'erratti akka hin argamne Obbo Jawaar Mohammad fi Obbo Baqqalaa Garbaa xalayyaadhaan ibsan. Xalayya kanarrattis, 'Dhaddachi Yeroo' naannoo mana hidhaa nuti jiruutti nuuf haa hundaa'u jechuun gaafataniiru. Mana murtii Federaalaa Lidataa dhimma himatamtoota galmee Obbo Jawaar Mohammad jalatti argamanii ilaaluuf, guyyaa har'aa dhaddacha ooleera. Beellamni Sadaasa 18.2013 oolame kunis, galmee himata shororkeessummaa Abbaan Alangaa dhiheeffateefi deebii abukattotni barreeffamaan dhiheessan ilaaluuf ji'oota dura kan beellamame ture. Obbo Jawar Mohammad fi Obbo Baqqalaa Garbaa garuu dhaddacha kanarratti maalif hin argamne sababa waliin xalayyaa Mana Murtii Federaalaa Dhaddacha Yakkaa Lidataatiif erganiiru. Qabiyyeen Xalayyichaas, Himatamtoota Lakkoobsa Galmee Yakkaa 260215 jalatti argaman keessaa, Obbo Jawar Siraaj Mohammad fi Obbo Baqqalaa Garbaa Dakkoo, Dhaddacha Sadaasa 18.2013 irraa Hafuu isaanii kan Beeksisuudha. Via OMN

Am coming
Am coming

Oromiyaatti qormaanni kutaa 8ffaa Sadaasa 30 hanga Mudde 2tti kennama! Qormaanni kutaa 8ffaa sadarkaa naannootti kennamu akka
Oromiyaatti qormaanni kutaa 8ffaa Sadaasa 30 hanga Mudde 2tti kennama! Qormaanni kutaa 8ffaa sadarkaa naannootti kennamu akka Oromiyaatti Sadaasa 30 hanga Mudde 2 bara 2013tti kan kennamu ta’uu ibsame. Yeroon qormaata biyyaalessaa kutaa 12ffaa itti kennamu gara fuulduraatti kan ibsamu ta’a. Oolmaa daa’immaniitiin ala naannichatti hojiin baruu barsiisuu Wixata dhufu jalqabama. Kan oolmaa daa'immanii torban lamaaf dheerateera jechuun Obbo Rattaa Nagawoo Biiroo Barnoota Oromiyaarraa Gaazeexaa Bariisaatif himaniiru.

photo content

photo content

የገዳ ስርዓትና የገዳይ ስርዓት የተለያዩ ብቻም ሳይሆን ሁለት መደመር የማይችሉ ነገሮች ናቸው

ኮሮና ቫይረስ /ኮቪድ-19/ ላይ ያለን ግንዛቤ በእጅጉን የተዛባ ነው። በርካቶች ኮሮና ቫይረስ የሚገለው "በእድሜ የገፉትን እና ተጓዳኝ በሽታ ያለባቸውን" ነው የሚል የተሳሳተ ምልከታ አላቸው። ነገር ግን በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ውስጥ ለሞት እየበቁ ያሉት ምንም ዓይነት ተዛማች በሽታ የሌላቸው እና ወጣቶች እንደሆኑ የጤና ሚኒስትር ገልጿል። ስለሆነም በተሳሳቱ መረጃዎች ሳንዘናጋ ቫይረሱ ከሚያደርሰው ጉዳት እንጠንቀቅ።

Check out Birtukan Mideksa: https://t.me/birtu4mideksa