2 660
Subscribers
No data24 hours
-87 days
-3930 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
January '26
January '260
in 0 channels
December '25
+5
in 0 channels
Get PRO
November '25
+8
in 0 channels
Get PRO
October '25
+5
in 0 channels
Get PRO
September '25
+4
in 0 channels
Get PRO
August '25
+12
in 0 channels
Get PRO
July '25
+10
in 0 channels
Get PRO
June '25
+14
in 0 channels
Get PRO
May '25
+9
in 0 channels
Get PRO
April '25
+5
in 0 channels
Get PRO
March '25
+14
in 0 channels
Get PRO
February '25
+15
in 0 channels
Get PRO
January '25
+49
in 0 channels
Get PRO
December '24
+15
in 0 channels
Get PRO
November '24
+11
in 0 channels
Get PRO
October '24
+14
in 1 channels
Get PRO
September '24
+64
in 0 channels
Get PRO
August '24
+97
in 2 channels
Get PRO
July '24
+317
in 3 channels
Get PRO
June '24
+351
in 7 channels
Get PRO
May '24
+95
in 3 channels
Get PRO
April '24
+242
in 2 channels
Get PRO
March '24
+424
in 4 channels
Get PRO
February '24
+236
in 2 channels
Get PRO
January '24
+379
in 1 channels
Get PRO
December '23
+101
in 0 channels
Get PRO
November '23
+154
in 1 channels
Get PRO
October '23
+321
in 2 channels
Get PRO
September '23
+334
in 0 channels
Get PRO
August '23
+789
in 0 channels
Get PRO
July '23
+33
in 0 channels
Get PRO
June '23
+775
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 03 January | 0 | |||
| 02 January | 0 | |||
| 01 January | 0 |
Channel Posts
Repost from 𝗖𝗛𝗥𝗜𝗦𝗧𝗜𝗔𝗡
✅በኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የተዘጋጀ ፡ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ከበቂ ትንተናና ስዕላዊ መግለጫዎች ጋር በልዩ አቀራረብ የቀረበ።✅
➡️ሌሎች መንፈሳዊ መጽሐፍቶች እንዲደርሳችሁ ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅
| 2 | የቤተክርስቲያን ታሪክ ከመጀመሪያው ክፍለዘመን አንስቶ እስከ አሁን ድረስ በጥሩ ሁኔታ የዳሰሰ መጽሐፍ።
🗂ርዕስ፦ የጥንት ቤተ ክርስቲያን ታሪክ
👤ደራሲ፦ ዮሐንስ ሳንድቬድ
📀መጠን፦4.7MB
🎤#ያጋሩ👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 428 |
| 3 | +1 📔ርዕስ፦ከአክራሪ እስልምና ወደ ክርስትና
👤ጸሐፊ፦ ናህድ ማሕሙድ ሙትዋሊ
🗣ተርጓሚ፦ዳንኤል ክብረት
🎤#ያጋሩ👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 522 |
| 4 | 📔ርዕስ፦ የበረሃው ሰይፍ፡ ሽብርተኝነትና አክራሪ እስልምና ምንጭ ዥረት
👤ደራሲ፦ ኑረዲን ኢብን አል-መሲህ
📑የገጽ ብዛት፦149
🎤#ያጋሩ👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 654 |
| 5 | የቁርአን-መበረዝ-በጥንታውያን-የእጅ-ጽሑፎች-ላይ-የተደረገ-ጥናት
በዶ/ር ዳንኤል ብሩቤከር(ትርጉም)
🎤#ያጋሩ👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 572 |
| 6 | 📔ርዕስ፦ ስለ ስቅለት እስላማዊ ብዥታዎች
👤ደራሲ፦ ዳንኤል እውነት-ለሁሉ
📀መጠን፦2.4MB
📑የገጽ ብዛት፦38
ዳሰሳ፦ያሕያ ኢብኑ ኑር የተባለ ሙስሊም ዐቅብተ እምነት የክርስቶስን ስቅለት በተመለከተ ከድረ-ገጽ ለቃቅሞ ላሳተማት "መጽሐፍ" የተሰጠ መልስ ነው። ስለክርስቶስ ስቅለት እንዲሁም ስለእስልምና ሐሳዊነት እጅግ ብዙ እውነቶችን ታገኙበታላችሁ።
➡️ሌሎች መንፈሳዊ መጽሐፍቶች እንዲደርሳችሁ ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 536 |
| 7 | ይህ መጽሐፍ የእስልምና ጸሐፊ ዶ/ር መሐመድ ዐሊ "በእስልምና እና በክርስትና ሃይማኖቶች ንጽጽራዊ አቀራረብ" ለተሰኘ መጽሐፍ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መልስ ቢሆንም እጅግ በጣም ብዙህ ርዕሶችን ይዳስሳል።
📚🔗ለተጨማሪ መፅሐፍት ይቀላቀሉን🔗
👇👇👇👇👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 497 |
| 8 | +3 📔ርዕስ፦ መጽሐፍ ቅዱስ ይጣረሳልን? 🔢
👤ደራሲ፦ አንዋር መሐመድ
📑ዳሰሳ፦ በመሠረቱ ይህ መጽሐፍ ለአህመድ ዲዳትና ለሌሎች ሙስሊም ምሁራን ጥያቄዎች መጽሐፍ ቅዱሳዊ መልስ ለመስጠት የተጻፈ ቢሆንም ክርስትናን እና እስልምናን ለመረዳት ተገቢ መጽሐፍ ነው። እጅግ በጣም ብዙ ጠንካራና ወሳኝ ርዕሶች ይዟል።
📚 #share
✅@christianfira✅
✅@christianfira✅ | 672 |
| 9 | 📔ርዕስ፦ አላህን ፈለግሁት ኢየሱስን አገኘሁት
👤ደራሲ፦ ዶ/ር ነቢል ቁሬሺ
🗣ተርጓሚ፦ ዳንኤል እውነት ለሁሉ
📑የገጽ ብዛት፦ 241
📀መጠን፦2.4MB
📚🔗ለተጨማሪ መፅሐፍት ይቀላቀሉን🔗
👇👇👇👇👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 501 |
| 10 | 🚨ከሞት ወደ ሕይወት የተደረገ አስደናቂ ምስክርነት!🚨
📔ርዕስ፦ አላህን ፈለግሁት ኢየሱስን አገኘሁት
👤ደራሲ፦ ዶ/ር ነቢል ቁሬሺ
🗣ተርጓሚ፦ ዳንኤል እውነት ለሁሉ
📑የገጽ ብዛት፦ 241
📀መጠን፦2MB
📚🔗ለተጨማሪ መፅሐፍት ይቀላቀሉን🔗
👇👇👇👇👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 502 |
| 11 | 📚ርዕስ፦ለምን አልሰለምኩም?
📝ጸሐፊ፦ ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ሞገስ
📀መጠን፦ 4.9MB
📑የገጽ ብዛት፦ 125
🎤#ያጋሩ👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 443 |
| 12 | +5 📔ርዕስ፦ ገድል ወይስ ገደል?
👤ደራሲ፦ መምህር ጌታቸው
#share
📔 @CHRISTIANFIRA📚
📚 @CHRISTIANFIRA 📔 | 576 |
| 13 | መልስ
መግቢያ
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ኢየሱስ ብዙ ቦታዎች ላይ ሁሉን አዋቂ መሆኑን ተገልጿል። እዚህ ጋር ግን ታዲያ ለምን አያውቅም ተባለ? ይህንን ጥያቄ ከመመለሳችን በፊት እስኪ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ኢየሱስ ሁሉን አዋቂነት የሚናገረውን ስንመለከት መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎችን ልብ የሚያውቀው እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን ይናገራል፡፡ የሰዎችን ልብና ኩላሊት በመመርመር እንደየሥራቸው መስጠት የእግዚአብሔር ሥልጣን መሆኑን ይነግረናል። በአዲስ ኪዳን ደግሞ ኢየሱስ ክርስቶስ፦
“አብያተ ክርስቲያናትም ሁሉ ኵላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፥ ለእያንዳንዳችሁም እንደ ሥራችሁ እሰጣችኋለሁ፡፡” ራዕይ 2፥23፡፡ (ተጨማሪም ማቴ 9፥3-4፣ ሉቃ 9፥46-47፣ ዮሐ 6፥60-66፣ 1ቆሮ 4፥5፣ ማር 2፥5-12)፡፡
በዚህ ጥቅስ መሠረት ኢየሱስ ሁሉን አዋቂ መለኮት ነው። ታድያ ከላይ በተጠቀሱትና በሌሎች ብዙ ቦታዎች ኢየሱስ መለኮታዊ ዕውቀት እንዳለው ቅዱሱ መጽሐፍ ካረጋገጠ ስለ ምፅዓቱ እንደማያውቅ ስለምን ተነገረ? የሚለውን ምላሻችንን በአኩሮት አንብቧት።
. መልሳችን
➔ በማርቆስ እና በማቴዎስ ያሉትን ክፍሎች ስናጠና መርሳት የሌለብን ነገር መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈበትን ወግና ባህል አለው። መጽሐፍ ቅዱስ በተደጋጋሚ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እንደ ሙሽራ ቤተክርስቲያንን ደግሞ እንደ ሙሽሪት ሲያስቀምጥ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ዳግም የሚመጣበትን ቀን በሰርግ ተመስሎ ሲቀመጥ እንመለከታለን። በዚህ መሠረት ስንሄድ በጥንት አይሁድ ህግና ባህል መሠረት ሁለት ሰዎች እንዲጋቡ ስምንምነት ከተደረገ በኋላ ወንዱ ሙሽራዋን ወደ አባቴ ቤት ሄጄ ቤት አዘጋጅልሻለሁ መጣለሁ ብሏት እዟው ቤተሰቦቿ ጋር ትቷት ወደ አባቱ ቤት ይመለሳል። ከዛም ቤቱን ለእሷ መገንባት ይጀምራል። ይሄንን ለመረዳት ዮሐንስ 14፥2-3ን ያለውን እንመልከት። እንዲህ ይነበባል፦
ዮሐንስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
² በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ባልኋችሁ ነበር፤ ስፍራ አዘጋጅላችሁ ዘንድ እሄዳለሁና፤
³ ሄጄም ስፍራ ባዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተ ደግሞ እንድትሆኑ ሁለተኛ እመጣለሁ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ።
ተመልከቱ ቀደም ብለን ካነሳነው ከአይሁድ ባህል ጋር ጌታም ልክ እንደ ሙሽራው ቤት ሊያዘጋጅ ይሄዳል የጌታ ንግግር ከአይሁድ ስርዓት ጋር በእጅጉን ይመሳሰላል። ወደ ምሳሌው ስንመለስ ያም ሚስቱ ለምትሆነው ሴት ቤቱን ጨርሶ ሲመለስ ይወስዳታል። ከመውሰዱና ከመምጣቱ በፊት ግን ቀኒቱን ማለትም ሙሽራው ሙሽሪትን የሚወስባት ቀንን የሚገልጸው የሙሽራው አባት ነው። ይሄ ማለት ግን ልጁ(ሙሽራው) ቀኑን አያውቅም ማለት አይደለም ነገር ግን በአይሁድ ባህል መሠረት የቀኒቱን ሰዓት የሚናገረው ወይም ለሰዎች ይቺ ቀን ነች ብሎ ቆርጦ የሚገልጸው አባቱ ነው ማለት ነው። ልጁንም በቀጥታ ሄደው ሰዎች ሰርግህ መች ነው? ብለው ቢጠይቁት ይሄንን ነገር የሚገልጸው አባቴ ብቻ ነው ይላቸዋል። ስለዚህ የሰርጉን ቀንን አባትዬው ሲገልጽም ግን ለልጁ እጮኛ አይነገራትም ባሏ ድንገት ነው የሚመጣባት። አለመዘናጋትና ለባሏ ያላትን ፍቅር ለማሳየት በባህሉ መሠረት እሷ ሁሌም ባሏን ተዘጋጅታ መጠበቅ አለባት። ስለዚህ ልጁ ቀኒቱን ከአባቱ እኩል ያውቃል ግን የሚገልጸው አባት ስለሆነ ሚስት በንቃት መጠበቅ አለባት።
. ተመሳሳይ ሰዋሰውና አያያዥ ትርጓሜዎች
ይሄን ምሳሌ ሳንለቅ በዛው ክፍል ላይ ያለውን የጽርዕ(የግሪክ) ሰዋሰው ብናይ ለትርጓሜያችን ጥሩ ይሆናል።
" περι δε της ημερας εκεινης και της ωρας ουδεις #οιδεν(ኦይደን) ουδε οι αγγελοι οι εν ουρανω ουδε ο υιος ει μη ο πατηρ"
(ΚΑΤΑ ΜΑΡΚΟΝ 13: 32)
በዚሁ ክፍል ላይ ሰዓቲቱን አላውቅም ሲል የተተረጎመው የጽርዕ ቃል #οιδεν(ኦይደን) የሚል ሲሆን እንደ አውድ አገባቡ አንድን ነገር ማሳወቅ፣ መግለጽ፣ declare ማድረግ የሚል ሀሳብ ልይዝ ይችላል እንጂ የማያቅ(ignorant) አያደርገውም። ለምሳሌ ቅዱስ ጳውሎስ በመልዕክቱ እንዲህ ይላል፦
“በመካከላችሁ ሳለሁ ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱም እንደተሰቀለ ሌላ ነገር እንዳላውቅ ቆርጬ ነበርና።”
1ኛ ቆሮንቶስ 2፥2
እዚህ ጋር ጳውሎስ ከእናንተ ጋር እያለሁ ከመሰቀሉ ውጪ ሌላ ነገር እንዳላውቅ ሲላቸው ጳውሎስ እዚህ ጋር ከክርስቶስ ውጪ ሌላ ምንም አላውቅም እያለ ነውን? ስሜንም ጨምሮ አላውቅም እያለ ነውን? መልሱ አይደለም ነው። ታዲያ ጳውሎስ እዚህ ጋር እያለ ያለው ወደ እናንተ ጋር ስመጣ ስለ ኢየሱስ መስቀል ብቻ ከዚህ ነገር ውጪ ሌላ ነገር ላላውቅ ሲል ሌላ ነገር እንዳልናገር፣ እንዳላስተምርና እንዳልገልጽ ወስኜ ነበርና ማለቱ ነበር። ስለዚህ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እያለ ያለው ሰዓቲቱን አላውቅም ሳይሆን በባህላቸው መሠረት ጌታ ሙሽራ ስለሆነ ሙሽሪትም ሆነ ዘመዶች የማያቋት አባትና ልጅ አውቀው አባት ብቻ የሚገልጸው ስለሆነ ከአባት ብቻ በቀር ሊገልጽ ወይም #οιδεν(ኦይደን) የሚቻል መሆኑን እየተናገረ ነው።
በአጠቃላይ ሙሽራው ቤቱን ሰርቶ ሲጨርስ ቀድሞ ሳይነገራት ድንገት ባሏ እንደሚመጣው ልክ እንደዚሁ ሁሉ ጌታችን ኢየሱስ ዳግመኛ የሚመጣበት ጊዜ ድንገት ነው የሚመጣው። ስለዚህ ጌታ የሰርጉን ምሳሌ ተጠቅሞ እየተናገረ ያለው ቀኒቱን አላሳውቅም፤ እናንተ ነቅታችሁ ተዘጋጅታችሁ ጠብቁ እያላቸው ነው። ለዛም ነው ጌታ ንግግሩን ከጨረሰ በኋላ ድንገት ሳያስቡ ሙሽራው ስለመጣባቸው ስለ አስርቱ ቆነጃጅት እና መክሊት ስለ ሰጣቸው ጌታ ምሳሌ በማቴዎስ ምዕራፍ 25፥1 ጀምሮ የተናገረው። እየተወራ ያለው በሥላሴ ዘንድ ስላለ እውቀት መበላለጥ አይደለም። ለዚህም ትርጉም ድጋፍ በቦታው መንፈስ ቅዱስ በአውዱ አለመጠቀሱ ነው። ስለዚህ እየተወራ ያለው ባህሉን በመጠቀም የሙሽራው መምጫ ጊዜ መግለጥ ወይም ማሳወቅ የአባት ድርሻ እንደሆነ ሁሉ ጌታ መምጫው እንዴት እንደሚመስል በብዙ ቁጥሮች ከተናገረ በኋላ መች እደሚሆን ማሳወቅ የሚል ላይ ሲሆን ቀኒቱን አልነግራችሁም ሁል ጊዜ እናንተ ግን እንደ ሰነፎች ሙሽሪቶች እንዳትሆኑ ተዘጋጅታችሁ ጠብቁ ያላቸው። ስለዚህ ኢየሱስ ክርስቶስ ሁሉን አዋቂ መለኮት ነው። ይህም በማቴዎስ 11፥27፣ ዮሐንስ 2፥24-25፣ 16፥30፣ 21፥17፣ ራዕይ 22፥12-13 ራዕይ 2፥23 በብዙ ቦታዎች ተገልጾ እንመለከታለን።
ስለዚህ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን አያውቅም ማለት ፈጽሞ የማይቻል ነው ማለት ነው። እኛም ደግሞ ስራውን እንደ ሰነፎቹ ሙሽሪቶች ሳይሆን በንቃት እየሰራን እርሱን መጠበቅ ይሁንልን። አሜን።
©Yeshua Apologetics Ministry
👨👩👧👦ሌሎች ፅሁፎችን ከፈለጉ ይቀላቀሉን👨👩👧👦
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 449 |
| 14 | 🚨የሙስሊሞች ጥያቄ?
ኢየሱስ አምላክ ከሆን ለምን የምመጣበትን ቀንና ሰዓት አላውቅም አለ?
“ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።”
— ማርቆስ 13፥32
“ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአባት ብቻ በቀር የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም።”
— ማቴዎስ 24፥36 | 375 |
| 15 | በእስልምና ዙሪያ የተጻፈ ጥሩ ፅሁፍ።
📚ርዕስ፦ ውድ አብደላ
👤ጸሐፊ፦ ጌርሃርድ ኔህልስ
🎤#ያጋሩ👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 396 |
| 16 | ከሙስሊም ወገኖቻችን ለሚተኮሱ አሉባልታዎቹ ሁሉ ፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መልሶች።
📔ርዕስ፦ ይኸውና መልሴ!
👤ጸሐፊ፦ ዳንኤል ተሾመ
"በሥነ አፈታት ጥበብ የዐቅብተ እምነትን ተግባር በቀላሉ ማከናነወንን ይማሩ" ፣ ሁሉም ክርስዪቲያኖች ሊያዩት የሚገባ!
📚🔗ለተጨማሪ መፅሐፍት ይቀላቀሉን🔗
👇👇👇👇👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 390 |
| 17 | በኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የተዘጋጀ ፡ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ከበቂ ትንተናና ስዕላዊ መግለጫዎች ጋር በልዩ አቀራረብ የቀረበ።
👨👩👧👦ሌሎች መፅሐፍቶችን ከፈለጉ ይቀላቀሉን👨👩👧👦
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 399 |
| 18 | የቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ምን ታምናለች ለሚል ይኸው የእምነት አቋሟ።
📔ርዕስ፦ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን የእምነት አቋም
አዘጋጅ፦
📑የገጽ ብዛት፦ 33
📀መጠን፦14.6MB
🎤#share
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 381 |
| 19 | 📔ርዕስ:- የኢትዮጵያ ገነት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ
📑የገጽ ብዛት፦ 173
📀መጠን፦ 92.7MB
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 364 |
| 20 | 📔ርዕስ:- የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን መሠረተ እምነት
🗂የገጽ ብዛት፦ 12
📀መጠን፦ 3.6MB
🔗ለተጨማሪ መፅሐፍት ይቀላቀሉን🔗
👇👇👇👇👇👇
✅@Christianfira✅
✅@Christianfira✅ | 348 |
