869
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1230 days
Posts Archive
🌵 Maya Crafts & Garden Solution
🖼 ስትሪንግ አርት ፣ አብስትራክት
🏧 2,000 ብር (50*60)
🤳 0918962917
📍 አዲስ አበባ
🌵 Maya Crafts & Garden Solution
🏺 የአበባና ሻማ ማስቀመጫዎች
🏧 ትልቁ 900 ብር
🤳 0965656008
📍 አዲስ አባ
🌵 Maya Crafts & Garden Solution
🕯️ ሻማዎች
🏧 160 ብር
🤳 0918962917
📍 ሃያ ሁለት ፣ ትጋት ሕንፃ ( አክሱም ጎን )
ከወልቃይት ጠገዴ ህዝብ የደረሰኝ መረጃ!
“ወያኔ ወደ ወልቃይት ድንበር በርካታ እዝ ሰራዊቱን አስጠግቷል። የወልቃይት ጠገዴ ሰራዊትም በተጠንቀቅ ላይ ቆሟል።”
ተጨማሪ የቪዲዮ መረጃዎች በቴሌግራም ገፃችን ይመልከቱ!👇
https://t.me/Esattvnews
ሚሊሻው ወደ እርሻ ይመለስ!
ይሄ የሚሊሻ አባል ያደረሰው ከባድ ጥፋት ስለሌለ ይቅርታ ጠይቆ ትጥቁን ለፋኖ አስረክቦ ወደ ቤተሰቡ ተሸኝኝቷል።
መረጃዎችን በትኩሱ ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ይከተሉ!👇👇
https://t.me/Esattvnews
መረጃ!
ደብረ ብርሀን መሃል ከተማ ላይ ያሉ የአድማ ብተና እና የመከላከያ ሰራዊቶች ስለተከበቡ መውጣት አይችሉም፡፡ እጅ እንዲሰጡ ጥሪ እየቀረበላቸው ነው፡፡ ሴቶች እና ህፃናት ወደየቤታቸው እንዲገቡ ተነግሯል።
ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇
https://t.me/Esattvnews
"እኛ ጦርነት አንገሽግሾናል" - ብልጽግና ፓርቲ
እኛ ጦርነት አንገሽግሾናል ! የምንመራው የመረጠንም ህዝብ ጦርነት አንገሽግሾናል ሲል የብልጽግና ፓርቲ በሰሞነኛ የሀገራዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ አዉጥቷል።
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ሀገር እንዳትፈርስ ተገደን የገባንበት ጦርነት በርካታ ነገሮችን አስተምሮናል ያለዉ ፓርቲዉ ፤ የጦርነትን አስከፊነትና የሚባላውን የሀገር አቅም እና ጥሪት ከታሪክ መዛግብት ሳይሆን ካለፍንበት መከራ ከጥቅምት 24 2013 ጀምሮ ባሉ እልፍ አእላፍ ቀናት መረዳት ችለናል ማለቱን ብስራት ራዲዮ እና ቴቪ ከመግለጫዉ ተመልክቷል።
ጦርነት ክፉ መሆኑን ትውልድ እንደሚበላ ፣ ተስፋን እንደሚያመክን ፣ ነገን እንደሚያጨልም ፣ በህዝቦች መካከል ያለ እሴትን እንደሚበጣጥስ ትላንት አይተናል። ጦርነትን በምንም መልኩ የለውጥ እና የሽግግር ምርጫ እንዳናደርግ ያደረገን ከሰላማዊ ትግል ውጪ ኢትዮጵያን ለማሻገር አማራጭ እንደሌለ በአግባቡ በመገንዘባችን ምክንያት ነው ብሏል።
ህዝባችንም ይህንን ጉዳይ በአግባቡ ተረድቶታል ያለዉ ብልጽግና ፓርቲ፤ ያለን ብቸኛ አማራጭ በሰላማዊ መንገድ ተደራጅቶ ፖሊሲ እና ስትራቴጂዎችን አዘጋጅቶ በቀናው መንገድ ለህዝብ እያቀረቡ መታገል ብቻ ነው ብሏል።
ከዛ ውጪ በቡድን እና በጎበዝ አለቃ በመደራጀት መንግስት እቀይራለሁ የሚል ቀረርቶ እያሰሙ አድማ መቀስቀስ ፣ ስራ ማስተጓጎል ፣ መንገድ መዝጋት ፣ ሰዎችን ማፈን ፣ ንፁሀንን ማሰቃየት ፣ መዝረፍ የመሳሰሉ በህዝባዊ ንቅናቄ የዳቦ ስም የሚደረጉ ተግባራት ተቀባይነት የላቸውም። መንግስትም ህግ ለማስከበር እና ህገመንግስታዊ ሀላፊነቱን ለመወጣት ይገደዳል ሲል አሳስቧል።
ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇
https://t.me/Esattvnews
ሰበር ደብረብርሃን..!
ቆራጡ የሸዋ ፋኖ የዞኑን ዋና ከተማ ደብረብርሃንን ለመያዝ በ5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ዙሪያዋን ከቦ ይዟል። በሁሉም አቅጣጫ ወደ ከተማዋ እየገሰገሰ ነው።
ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇
https://t.me/Esattvnews
▪መረጃ ባህርዳር!
ባህርዳር ከትናንት ጀምሮ መንገዶች ሁሉ ዝግ ናቸው። ከሰዓት ቀበሌ 14 ልደታ ማርያም አካባቢ ከፍተኛ ተኩስ የነበረ ሲሆን፣ የኦህዴድ ብልፅግና ሠራዊት የቆሎ ተማሪዎችን ጨምሮ 6 ንፁሃንን ገድሏል። በተመሳሳይ ቀበሌ 13 በተለምዶ ገጠር መንገድ ላይ 2 ወጣቶችን በፓትሮል ይንቀሳቀሱ የነበሩ የአገዛዙ ሠራዊቶች ወርደው ሁለት ወጣቶችን ተኩሰው አውራ ጎዳና ላይ ገድለዋል። ልደታ ማርያም ላይ በነበረው የተኩስ ልውውጥ ከ10 በላይ የአብይ አሕመድ ኮማንዶዎች ተማርከዋል።
አገዛዙ መኮድን፣ ኤርፖርቱንና አሚኮን ለመከላከል በየቦታው ታንክ ጠምዷል። ለምሳሌ ገጠር መንገድ ላይ ታንክ ጠምዷል። መንገዱ ሁሉ ስለተዘጋጋበት ከጎርጎራ በጀልባ ወደ ባህርዳር ከተማ ኃይል እያስገባ ነው። ትናንት ምሽት በሁለት አውሮፕላኖችም አራግፏል። በተመሳሳይ ባህር ዳር ስታዲዬም ውስጥ የመሸገ የመከላከያ ኃይል አለ። ይህ በእንዲህ እያለ አሁንም የአማራ የብልፅግና ካድሬዎች ማታ ላይ ወጣቶችን በመጠቆም ሲያሳስሩ እንደነበር ታውቋል።
▪መረጃ ጎንደር!
የአገዛዙ የኦነግ ሰራዊት ቅዳሜ ለእሁድ አዳር ከለሊት 6:00 እስከ ንጋት ጠዋት 2:00 ድረስ ድምጹን አጥፍቶ እሁድ 30/11/2015 ጠዋት ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ በከባድ መሳሪያ በድሽቃ የታገዘ የከተማውን ፒያሳ እና አራዳ እንዲሁም ብልኮ አካባቢ በመደብደብ ላይ ይገኛል ይህ የኦህዴድ ሰራዊት በተለምዶ ጎሀ እና ጃካራንዳ አካባቢ በመሆን ነው የከባድ መሳሪያውን ጠምዶ በህዝቡ ላይ እየተኮሰ የሚገኘው።
በትናንት ከፍተኛ ችግር የነበረው ማረሚያ ቤቱ ላይ ነበር። ጠባቂ ፖሊሶች ከ20 በላይ ታራሚዎችን ተኩሰው ገድለዋል።
▪መረጃ አዲስአበባ!
አዲስአበባ የአማራ ተወላጆች ብቻ እየታሰሩ ይገኛሉ። ትምህርት ቤቶች ሞልተው አዲስአበባ እስታዲየም ታጉረው ይገኛሉ። ዛሬ ከነጋ በኋላ ደግሞ ወደ አልታወቀ ቦታ እየተጋዙ መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀዋል።
ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇
https://t.me/Esattvnews
ይሄ ህዝብኮ በግድ ከኢትዮዽያዊነት አማራ እንዲሆን የተገፋ ህዝብ ነው። በታሪኩ አንድም ቀን ለብቻው ብብሄሩ ያልተደራጀ ህዝብ ነው። በታሪኩ አንድም ቀን ለማንነቱ ያልሞተ ሁሌም ለአንዲት አገር የተጋደለ ህዝብ ነው። ዘረኞች በዘሩ ለይተው ገፍተው ሊጥሉት መግደል ማሳደድ መውረር ሞራሉን መበተን ከጀመሩት 31 አመቱ ነው። ማን እንደ አማራ በግድ ከኢትዮዽያዊነት ወርዶ አምሓራ እንዲሆን የተጨፈጨፈ የተዋረደ የተሰደበ የተሰደደ የተዘረፈ አለ። ደብረብረሀን የስደተኞች መጠለያ ውስጥኮ 1500 እናትና አባት ዘመድ የለላቸው ከሞት የተረፉ ህፃኖች አሉ።
እና ይሄ ህዝብ እራሱን ማዳን ስላለበት በታሪኩ ለመጀመሪያ ግዜ አምሓራ ነኝ ብሎ ለአማራነቱ ሀ ብሎ ትግል ጀምሯል። በፀባይ አልገደል አልበደል አልሰደድ አልዘረፍ አልገፋ ተውኝ ሰው ነኝ ልኑርበት ቢል እሚሰማው ሲያጣ ማንነቱን ለማዳን ሲል የህልውና ትግል ጀምሯል። አሁንም ግን በሰላም መፍታት ይቻላል። ሀይል ከሆነ ግን የበለጠ ህዝቡን ማጀገን ይሆናል እንጅ ማሸነፍ አይቻል።
ሱሌማን አብደላ
ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇
https://t.me/Esattvnews
"ግብረሰዶማዊነት በሀገራችን ህግ ፍፅሙ የተከለከና በህግ የሚያስጠይቅ ተግባር ነው"‼️
🗣 የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን
በከተማችን አንዳንድ ሆቴሎችና ሬስቶራንቶች የሀገሪቷን ህግ በሚጥስና ከማህበረሰቡ ወግ ተቃራኒ በሆነ መልኩ የግብረሰዶም እንቅስቃሴ መኖሩን መረጃዎች እያመለከቱ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
ፖሊስ ባወጣው አጭር መግለጫ፥ ግብረሰዶማዊነት በሀገራችን ህግ ፍፅሙ የተከለከና በህግ የሚያስጠይቅ ተግባር በመሆኑ ፖሊስ በሚደርሰው መረጃ በመመስረት በህግ አግባብ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋል።
አክሎም፥ በዚህ ህገ-ወጥ ተግባር የሚጠረጠሩ ሆቴል ቤቶች እና ሬስቶራንቶች የሀገርቷን ህግ አክብረው የመስራት ግዴታ እንዳለባቸው ነው ፖሊስ ማሳሰቢያ የሰጠው።
ከዚህ ጉዳይ ጋር የተያያዘ መረጃ እና ጥቆማ ያለው ማኝኛውም ሰው በአቅራቢያው በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ በግንባር በመቅረብ በተጨማሪም በነፃ የስልክ መስመር 991 እና 987 እንዲሁም በ011-1- 11-01-11 እና 011-5-52-63-02 በመጠቀም መረጃና ጥቆማ መስጠት እንደሚችል የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇
https://t.me/Esattvnews
