cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

JESUS IS SAVIOUR !

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
211Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

#ሰብአዊነት ከታች በፎቶ ከፖሊስ ጋር ቆማ የምትመለከቷት ሴት ሄለን የምትባል አመርካዊት ወይዘሮ ናት። እናም ወ/ሮ ሄለን ከአንድ የሸቀጣሸቀጥ ሱቅ ዕቃ ሰርቃ ነበር ፖሊስ በቁጥጥር ስር ልያውላት የመጣው። ኻላም የፖሊስ ባለደረባው ምን እንዴ ሰረቀች ጠየቃት። እሷም አምስት እንቁላል ለተራቡ ልጆቿ መስረቋን አመነች። የፖሊስ ሀላፍው ይሄን ስሰማ ወ/ሮ ሄለንን መልሶ ወደ ሸቀጣሸቀጥ ሱቅ መልሷት ለእሷና ለልጆቿ የምሆን የምግብ እህሎችን ገዛላት። ወ/ሮ ሄለንም እንባዋ በጉንጯ እየፈሰሴ ይሄን ያህል መቸገር አይገባህም አለችው። የፖሊስ ባለደረባውም እንድህ አላት"አንዳንድ ጊዜ ህግን ብቻ ሳይሆን ሰብአዊነትን መተግበር አለብን አላት።" ሰብአዊነት ይብዛልን።አሜን።
Show all...
✝👉በክርስቶስ በሰማያዊ ስፍራ በመንፈሳዊ በረከት ሁሉ የባረከን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ። ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን። በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን። በውድ ልጁም እንዲያው የሰጠን የጸጋው ክብር ይመሰገን ዘንድ ይህን አደረገ። በውድ ልጁም፥ እንደ ጸጋው ባለ ጠግነት መጠን፥ በደሙ የተደረገ ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላችን ስርየት። ጸጋውንም በጥበብና በአእምሮ ሁሉ አበዛልን። በክርስቶስ ለማድረግ እንደ ወደደ እንደ አሳቡ፥ የፈቃዱን ምሥጢር አስታውቆናልና፤ በዘመን ፍጻሜ ይደረግ ዘንድ ያለው አሳቡም በሰማይና በምድር ያለውን ሁሉ በክርስቶስ ለመጠቅለል ነው። እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እንደ እርሱ አሳብ፥ አስቀድመን የተወሰንን በክርስቶስ ደግሞ ርስትን ተቀበልን። ይኸውም፥ በክርስቶስ አስቀድመን ተስፋ ያደረግን እኛ ለክብሩ ምስጋና እንሆን ዘንድ ነው። እናንተም ደግሞ የእውነትን ቃል፥ ይኸውም የመዳናችሁን ወንጌል፥ ሰምታችሁ ደግሞም በክርስቶስ አምናችሁ፥ በተስፋው መንፈስ በመንፈስ ቅዱስ ታተማችሁ፤ እርሱም የርስታችን መያዣ ነው፥ ለእግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እስኪዋጅ ድረስ፥ ይህም ለክብሩ ምስጋና ይሆናል። ስለዚህ እኔ ደግሞ በእናንተ ዘንድ ስለሚሆን በጌታ በኢየሱስ ስለ ማመንና ለቅዱሳን ሁሉ ስለሚሆን መውደድ ሰምቼ፥ ስለ እናንተ እያመሰገንሁ ስጸልይ ስለ እናንተ ማሳሰብን አልተውም፤ የክብር አባት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እርሱን በማወቅ የጥበብንና የመገለጥን መንፈስ እንዲሰጣችሁ እለምናለሁ። ይህም የልባችሁ ዓይኖች ሲበሩ የመጥራቱ ተስፋ ምን እንዲሆን በቅዱሳንም ዘንድ ያለው የርስት ክብር ባለ ጠግነት ምን እንዲሆን ለምናምን ከሁሉ የሚበልጥ የኃይሉ ታላቅነት ምን እንዲሆን ታውቁ ዘንድ ነው፤ ክርስቶስንም ከሙታን ሲያስነሣው ከአለቅነትና ከሥልጣንም ከኃይልም ከጌትነትም ሁሉ በላይና በዚህ ዓለም ብቻ ሳይሆን ነገር ግን ሊመጣ ባለው ዓለም ደግሞ ከሚጠራው ስም ሁሉ በላይ በሰማያዊ ስፍራ በቀኙ ሲያስቀምጠው በክርስቶስ ባደረገው ሥራ የብርታቱ ጉልበት ይታያል፤ ሁሉንም ከእግሩ በታች አስገዛለት ከሁሉ በላይም ራስ እንዲሆን ለቤተ ክርስቲያን ሰጠው። 📖ኤፈ 1፥3-22 @jesus_is_saviour
Show all...
በሕይወት ሆነን ብንኖር ለጌታ እንኖራለንና፥ ብንሞትም ለጌታ እንሞታለን። እንግዲህ በሕይወት ሆነን ብንኖር ወይም ብንሞት # የጌታ_ነን ። ስለዚህ ነገር ሙታንንም ሕያዋንንም ይገዛ ዘንድ ክርስቶስ ሞቶአልና ሕያውም ሆኖአልና። (ሮሜ 14:8-9) የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችንን ያ መንፈስ ራሱ ከመንፈሳችን ጋር ይመሰክራል። ልጆች ከሆንን ወራሾች ደግሞ ነን፤ ማለት የእግዚአብሔር ወራሾች ነን፥ አብረንም ደግሞ እንድንከበር አብረን መከራ ብንቀበል ከክርስቶስ ጋር አብረን ወራሾች ነን።
Show all...
beck: አራቱ ቤተክርስቲያናት የአብያተክርስቲያናት ህብረትን በይፋ ተቀላቀሉ!⬆️ =============== ቤተፋጌ (ቤቴል ቲቪ) ፣ ፕረዘንስ (ፕረዘንስ ቲቪ)፣ የመንግስቱ ወንጌል (ጅሰስ ቲቪ) እና የአዲስ ኪዳን ካህናት (ማርሲል ቲቪ) ቤተክርስቲያናት ከበርካታ ንግግሮችና ውይይቶች በሗላ የአብያተክርስቲያናት ህብረቱን መስፈርት አሟልተውና ህገደንቡን ለመጠበቅ ተስማምተው ዛሬ በይፋ የህብረቱ አባላት ሆነዋል፡፡ ቤተክርስቲያናቱ በ3 ጉዳዮች ላይ ከህብረቱ ጋር ተስማምተዋል፡፡ 1. ክርስቶስን መሰረት ያደረገ ትምህርት ብቻ ሊያስተምሩ 2. የገስት ሀውስ አገልግሎት ላያደርጉ 3. የዘይት ሽያጭ በቤተክርስቲያናቸው ላያደርጉ ቤተክርስቲያናቱ ተስማምተው ፈርመዋል፡፡ የአዲስ ኪዳን ካህናት በቤተክርስቲያን መሪ አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ዛሬ በቦታው መገኘት ባይችልም ቤተክርስቲያኗ የህብረቱ አባል ሆናለች። Join Us! @My_Fellow
Show all...
HOLY SPIRIT: #ምን_ዓይነት_ፀሎት_ነው_እግዚአብሔር_ሰምቶ_የሚመልሰው 👉 እንደ እግዚአብሔር ቃል መፀለይ 👉 እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ መፀለይ 👉በእምነት መፀለይ 👉 በመንፈስ መፀለይ 👉 በተሰበር ልብና በመልካም ሕሊና መፀለይ 👉እግዚአብሔር ቀብቶ ባስነሳቸው እውነተኛ የእግዚአብሔር ሰዎች እጅ በማስጫን ሐይልና ቅባት መካፈል። 👉 የማያቋርጥ ብርቱ የሆነ መንፈሳዊ እራብና ጥማት። 👉 ለእግዚአብሔር የተሰጠና የትህትና ሕይወት። 👉 እራስን መካድና ለመስዋት የተዘጋጀ ሕይወት ሊኖርን ያስፈልጋል።
Show all...
ኢየሱስ daily:   #አንድ_እንሁን_አንድ_ቋንቋ_እንናገር ዘፍ 11፥1 "በዚያን ጊዜ(ገና በዘፍጥረት) ሠዎች ሁሉ የሚናገሩትና የሚግባቡበት ቋንቋ #አንድ ብቻ ነበር።" ወዳጆቼ ይሄ ጊዜ ናፈቀኝ አንድ ቋንቋ ብቻ የምንናገርበት በአንድ ቋንቋ ብቻ የምንግባባበት ያዘመን ናፈቀኝ። "ቤኪ መቼስ አብደሃል የዓለም ቋንቋ ሁሉ ይቀነስና መግባቢያችን አንድ አማርኛ ወይ አንድ የሃገር ቋንቋ ብቻ ይሁን እያልከን እንዳልሆነ ዐስባለው" ትሉኝ ይሆናል። እዎን እያልኳችሁ ያለሁት ያንን ዐይነት ቋንቋ አይደለም አንድ ቋንቋ ብቻ ይኑረን ስል አንድ የሃገር ቋንቋ ብቻ ያግባባን እያልኩ አይደለም።ያም ቢሆን አይከፋም።ቋንቋው አንድ ሆኖ ዐሳብ አንድ ካልሆነ ግን ዋጋ ቢስ ነው። እያልኩ ያለሁት አንድ ቋንቋ ❤️ፍቅር 🙌ነፃነትና 🇪🇹ኢትዮጽያዊነት ይሁን ነው!! አንድ ቋንቋ የመናገር በረከቱ ቁ6 እንዲህ ሲል ያበረክትልናል  "እግዚአብሔርም፣ 'እንዲህ #እንደ_አንድ_ህዝብ_አንድ_ቋንቋ_በመናገር...ከጀመሩ፣ከእንግዲህ #ያቀዱትን ሁሉ ማከናወን #አያዳግታቸዉም።'" ብዙ ስነ መለኮታዊ ማብራሪያ ሳልሠጥ ቃሉን የተጠቀመው ለጊዜው በመጥፎ ምግባር ላይ ለነበሩት ቢሆንም፣መርሁ ግን ለሁሉም ዐይነት ተግባር ነው። በአንድ ቋንቋ ውስጥ መከናወን፣መሳካት የሚባል ነገር አለ።ያ ቋንቋ እንደ ሃገር #ኢትዮጽያዊነት ወይም #ፍቅር ብቻ ነው። ይህ አንድ ቋንቋ ማለት ግን ባለማስተዋል የአንድ ብሄር ነው የተባለ እንደሆነ፣የሚሆነው  አንድ ነገር ብቻ ነው ቁ7 "ኑ እንውረድ፤እርስ በእርሳቸውም እንዳይግባቡ ቋንቋቸውን እንደበላልቀው።" ያለ ጥርጥ የዚህች አገር አምላክ እግዚአብሔር ቋንቋቸውን ይደበላልቀዋል። 👉አንድ እንሁን 👉አንድ ቋንቋ እንናገር 👉ቋንቋችን ኢትዮጽያዊነት ይሁን ፍቅር ይሁን። ❤️ መልክታችን ነው!! የወንጌል ትክክለኛ መገኛው ቤተክርስቲያን እንጂ ቤተመንግስት አይደለምና፣አንድነት ወንጌል ነውና እዚህ ቻናል ላይ ይህ ልናስተላልፍ ወደናል።
Show all...
✝ ሮሜ 1:1 👉ለመሆን የጳዉሎስ ተልዕኮ ምን ነበር 1ኛ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ የምለውን አይተን ነበር ዛሬ....... ➋ሐዋርያ ነበር <<ሐዋርያ በአንድ ባለ ስልጣን አንድን አላማ ሊፈጢም የተላከ>>ማለት ነው፡፡ ሐዋርያ ለመሆን መመዘኛ ከሞት የተነሳውን ክርስቶስ ማየት ነበር 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕ. 9) ---------- 1፤ እኔ ነጻ አይደለሁምን? ሐዋርያስ አይደለሁምን? ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስንስ አላየሁትምን? እናንተስ በጌታ ሥራዬ አይደላችሁምን? 2፤ የሐዋርያነቴ ማኅተም በጌታ እናንተ ናችሁና ለሌሎች ሐዋርያ ባልሆን ለእናንተስ ምንም ቢሆን ሐዋርያ ነኝ። ጳውሎስ ክርስቶስ በደማስቆ መንገድ ነበር ያየው ሐዋ9:1-9 ጳውሎስ ደሞ ለአሕዛብ የተጠራ ነበር ከእስራኤል ውጭ ማለት ነው፡፡ ጌታ ይባርክ የቁጣ ልጆች ነበርን አሁን ግን በክርስቶስ በኩል የእግዚአብሔር ልጆች @jesus_is_saviour
Show all...
✝ መዝሙረ ዳዊት 91:8-9 በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤ የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ። እግዚአብሔርን መሸሸጊያ፣ ልዑልንም መጠጊያህ አድርገኸዋልና። @jesus_is_saviour
Show all...
አምላካችን አድሱን አመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የጠና ፣ የስከትና የ ፀጋ ያድርግልን ።
Show all...
🌼 H 🌼 A 🌼 ም 🌼 P 🌼 ካ 🌼 P 🌼 ል 🌼 Y 🌼 መ 🌼አድስ🌼 🌼 2011🌼 NEW 🌼 🌼 አ 🌼 Y 🌼 መ 🌼 E 🌼 ት 🌼 A 🌼 R
Show all...
🌼 79