en
Feedback
Afar Communication Bureau

Afar Communication Bureau

Open in Telegram

Rakaakayak Doolat Angaarawih Biiro

Show more
872
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+1230 days
Posts Archive
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቅያ _____ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከዚህ በታች በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል። በመሆኑም በስራ መደቡ
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቅያ _____ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከዚህ በታች በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል። በመሆኑም በስራ መደቡ ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች አስፈላጊውን መረጃ በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን

Qafár Xiyaspoora leh tan ixxigaay, gaddaay, goori Qafar ummatta kee Baaxoh le Qafar Xiyaspooray elle kaxiininna takkeenim fax
Qafár Xiyaspoora leh tan ixxigaay, gaddaay, goori Qafar ummatta kee Baaxoh le Qafar Xiyaspooray elle kaxiininna takkeenim faxximta! Q.A.R.D.Naharsi saqal Cajji Awwal Arba

Agatak Buqreh Investimenti Gudgud (Forum) Itiyoppiyah maduuruk xiiron lafah yan buqrê luddal invest akah aban innah saamitte
Agatak Buqreh Investimenti Gudgud (Forum) Itiyoppiyah maduuruk xiiron lafah yan buqrê luddal invest akah aban innah saamitte sahhaloysoonuh massoowe gudgdu. IFDRik Buqrê Malak ta kaxxa agat caddoh gudgudul tangaloonuh rufto luk sin arcibissa. Maysarraqa abtuh ciggiila linki fak! http://moa.gov.et/enaif ሀገር አቀፍ የግብርና ኢንቨስትመንት ፎረም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት በሆነው የግብርናው ዘርፍ ላይ ኢንቨስት ለማድረግ እድልን ለማመቻቸት የተዘጋጀ ነው፡፡ እርሶም በዚህ ትልቅ ሀገራዊ መድረክ ላይ እንዲሳተፉ በአክብሮት ተጋብዘዋል፡፡ ለመመዝገብ ሊንኩን ይክፈቱ! http://moa.gov.et/enaif

Fakut yan taamâ madabih maysaxxaga
Fakut yan taamâ madabih maysaxxaga

"ወደ ዓለም ተቀላቀልን እንጂ ከዓለም አልወጣንም" ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ዐብይ አህመድ (ዶ/ር)

"Doolat Abbinoosak Geytinta Makro-Ekonoomih Siiratih Maysaasa Mango Tuxxiiq Addatle" Dr. Qabdurracmaan Khadir #QafárTV

"Kallací Mesenkaca Ninnik Milaagak Taama Fanah Afkune Waynek Makalak Nawqu Madudna. Weeqaytuk Qaxal Guubuh Anuk Gersi Mara Ka
"Kallací Mesenkaca Ninnik Milaagak Taama Fanah Afkune Waynek Makalak Nawqu Madudna. Weeqaytuk Qaxal Guubuh Anuk Gersi Mara Kallacaanam Raqtam Faxxinta!" -Naharsí Saqal Cajji Awwal Qarba Asaaku tatruse farmo

ነገን መዋጀት የሚችል አስተሳሰብ ያለው ትውልድ በመገንባት ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሰረት የሚሆን ስራ እየተከናወነ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ(ዶ/ር)

በአፋር ክልል ከ4 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ #afargcs: ሀምሌ 15-2016 በአፋር ክልል በ2016 የበጀት አመት ከ4 ቢሊዮን 228 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገ
በአፋር ክልል ከ4 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ #afargcs: ሀምሌ 15-2016 በአፋር ክልል በ2016 የበጀት አመት ከ4 ቢሊዮን 228 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል:: የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ አወል አብዱ ከአፋር ቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ በክልሉ በ2016 የበጀት አመት 5 ቢሊዮን 264 ሚሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ 4 ቢሊዮን 228 ሚሊዮን ብር መሰብሰቡን ጠቁመው ይህም የእቅዱ አፈፃፀም 80% መሆኑን ገልፀዋል:: አቶ አወል አክለውም ገቢው የተሰበሰበው ከቀጥታ ታክስ፣ ቀጥታ ካልሆነ ታክስ፣ ታክስ ነክ ካልሆነ እንዲሁም ከማዘጋጃ ቤታዊ ገቢዎች መሆኑን ተናግረዋል:: በክልሉ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ አሟጦ በመሰብሰብ የህብረተሰቡን የመልማት ጥያቄ መልስ ለመስጠት የሚያስችል ክልላዊ አቅም ለመፍጠር በትኩረት እንደሚሰራም ቢሮ ሃላፊው ጨምረው ገልጸዋል::

ጦርነትን ኖረንበታል። የተወሰኑ ችግሮቻችንን ፈትተንበታል። አብዮትን ደጋግመነዋል። የተወሰኑ ችግሮችን ፈትተንበታል። በሁለቱም ያልተፈቱትን ችግሮች ለመፍታት የቀረን መንገድ ምክክር ነው። ምክክርን ግን
+1
ጦርነትን ኖረንበታል። የተወሰኑ ችግሮቻችንን ፈትተንበታል። አብዮትን ደጋግመነዋል። የተወሰኑ ችግሮችን ፈትተንበታል። በሁለቱም ያልተፈቱትን ችግሮች ለመፍታት የቀረን መንገድ ምክክር ነው። ምክክርን ግን አልተጠቀምንበትም። ጦርነትና አብዮት የተሟላ መፍትሔ የማያመጡት አሸናፊ እና ተሸናፊ ስለሚያስከትሉ ነው። ቢዘገይም የተሸነፈው ለማሸነፍ ይታገላል። ያሸነፈውም ድሉን ለመጠበቅ ይዋጋል። ምክክር ግን ሁሉንም አሸናፊ ያደርጋል። ከተሸነፍንም ሁላችንም ለሀገራችን ብለን ነው የምንሸነፈው። ይሄ የምክክር ሂደት ሦስት ነገሮች ያስገኝልናል። 1. ሁሉንም ባይሆን እንኳን ዋና ዋና ችግሮችን ይፈታል 2. ከጦርነት ይልቅ ምክክር ባህል እንዲሆን ያደርጋል 3. በተቃራኒ ኃይሎች መካከል መቀራረብና መግባባት ይፈጥራል። ይሄንን መቀራረብ በመጠቀምም ወደፊት በጉዳዮች እየተነጋገርን ለመቀጠል ያስችለናል። በመሆኑም ይኽንን እድል ሳናበላሽ ወደ ተሟላ ድል እንድናሸጋግረው እጠይቃለው። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር)

"Qafár Qunxaaneyti Isinni Foxot Gacaanam Baaxô Baxiini Dirki" Tayyaara Haadise Shambal Yacya Macammad Qafar tv

በመመካከር ሀገር እንገንባ!

ክልሎች የተመጣጠነ እድገት እንዲኖራቸው ጠንካራ የጋራ ገቢ አስተዳደር ሥርዓት ያስፈልጋል - አፈ ጉባዔ አገኘሁ ግንቦት 21-2016 በክልሎች መካከል የተመጣጠነ እድገት እንዲኖር የገቢ ክፍፍልና ማስተ
+2
ክልሎች የተመጣጠነ እድገት እንዲኖራቸው ጠንካራ የጋራ ገቢ አስተዳደር ሥርዓት ያስፈልጋል - አፈ ጉባዔ አገኘሁ ግንቦት 21-2016 በክልሎች መካከል የተመጣጠነ እድገት እንዲኖር የገቢ ክፍፍልና ማስተላለፍ ቀመር ግልጽና የጋራ ተጠቃሚነትን መሰረት ያደረገ መሆን አለበት ሲሉ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የጋራ ገቢዎች አስተዳደር ክፍፍልና ማስተላለፍን በተመለከተ የፌዴሬሽን ም/ቤት በሃዋሳ ከተማ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው። አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በመድረኩ እንዳሉት÷ ክልሎች እኩል አልያም የተመጣጠነ እድገት እንዲኖራቸው ጠንካራ የጋራ ገቢ አስተዳደር ሥርዓት ያስፈልጋል። በተለይ የማዕድንናትላልቅ ሃብቶች ገቢ አስተዳደር ሁሉንም ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ መተዳደር እንዳለበት አስገንዝበው፤ መንግስት ለዚህ ትኩረት ሰቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። #ኤፍ ቢ ሲ

Ta karmah addat Qafár edde anuk Itiyoppiyak baxaabaxsa le dariifal Madabah qambalsimak yen roobuk dagah yan roob qambalsima - Buqrê malaaka #afargcs: Laqenik 17-2016 I.l.l. Buqrê malaak yeyyeeqeh yan sanat 2016 I.l.l qambalsimah yan hawâ caalat kee buqrê daddoosih fayi mabloolil Qafar edde anuk Itiyoppiyak baxaabaxsa le dariifal madabah qambaalan roobuk dagah yan rob ane lem qaddoyse. Buqrê Malaakih oyti elle yascassennal ta karmah udduur fanti kee gabbi Tigrayaay, Qafaraay, Amcari Rakaakayak ayrô mawqâ dariifay, Kilbatti soomali kee kalah tan agatak ayrô mawqah dariifal qambalsimak suge roobuk dagah yan rob rade le axcuk qambaalan. Madabak dagah yan roobuy qambalsimak hangi akah yaceenim faxxintam kee abaanam faxiimta abinitteh addâ fakoot Malaak yeyyeeqe fayi mablal baxxaqsimte. ↘ Weeqi edde radah yan baaxol ayyunti gabah assagollal weeqi kalalih taama takkem faxxinta. ↘ Fayya leh tan dariifal radu waah yan roobuy, addah raqta agat dariifal weeqi gurrah saqaay, buqree kee kalah yan ikol taqabi kataasamak afal weeqi lee ginô dorittet akah gactannah abak, kanaalitte dambiyak kalali taamoomi abaanam faxxinta. ↘ Ginô gaddih taamoomî hanaawisiyyi diggoowak gexam faxxintah, buqrê aba buqre ayrook ayro kattaatak buqreh addat tekkeh tan ballaaqe kee leê dacayrih taamoomik dambiyo kee hanaawisiyyi taama abaanama. ↘ Galhâ ballaaqe leh tan buqreh aroocal, buqreh mihratleelat cattiimak fulte leelwa yayyaaqeenim kee darqi dadalah meqe caalat ginaanama. ↘ Weeqi lee dagah tan meqe kallayti weeqat kah gexe waannah le edde catan cogdaadit yantifiqqimeenimi. ↘ Efeq kee lee elle koboxtah tan fayya le roob ginta dariifal ranko addah (silt trap)haanama, saytunnoysaanama, fiyo kee hanaawissoh taama gexsaanama • Lee- efeq dariifal lee kak tawqeh tan dariifa (spill ways) faacissosâ taama abaanama ↘ Yamaatu waah yan weeqa meqe saami fan korsoonuh leê raaqissoh (water harvesting) arooca bicisak buqrê taamoomi edde abaanama. ↘Buqre bayissah tan alluwwe kalaloonuh edde yanitfiqqimen aluuwe sad kemikaalitte xalot baahu kee Yuuriyah sasnisa leet gexe waytuh tû ced abak taamitaanam faxximta. ------------------------------------------------------------------------ Doolat angaarawih ayfaafak ayyuntiinô ratteemah doorititte: https://linktr.ee/afargcs ⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs ⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b ⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs ⇆ Telegram: www.t.me/afargcs ⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs ⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afargcs ⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088

ባለፉት 10 ወራት ከ3.5 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል - የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ #afargcs: ግንቦት 15-2016 በአፋር ክልል ባለፉት 10 ወራት ከ3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ
ባለፉት 10 ወራት ከ3.5 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል - የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ #afargcs: ግንቦት 15-2016 በአፋር ክልል ባለፉት 10 ወራት ከ3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል። የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ አወል አብዱ የ2016 በጀት አመት የ10 ወራት እቅድ አፈፃፀም በተመለከተ ከአፋር ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ በኢኮኖሚው ዘርፍ በሀገሪቱ ላይ እየተደረገ ያለውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም የገቢ አቅምን ማሳደግ ያስፈልጋል ብለዋል። በዚህም ክልሉ የድርሻውን ለመወጣት የገቢ አማራጮችን በመጠቀም ለመሰብሰብ በትኩረት እየተሰራ እንደሆነ አስታውቀዋል። ቢሮ ኃላፊው አክለውም በበጀት አመት 10 ወራት ከ4 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገልፀው ይህም ከባለፈው ተመሳሳይ በጀት አመት ጋር ሲነፃፀር የ27% ብልጫ እንዳለው ጠቁመዋል። በክልሉ የገቢ አማራጮችን በማስፋት የሚሰበሰበውን የገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ አወል አብዱ ገልፀዋል። t.me/afargcs

Naharsi Malaak Dr. Abiyyi Acmad asaakih ayro baxaabaxsa le reeda yece. 1) Injineer Qeysha Macammad: Kalali Qandeh Malakaay, 2
+2
Naharsi Malaak Dr. Abiyyi Acmad asaakih ayro baxaabaxsa le reeda yece. 1) Injineer Qeysha Macammad: Kalali Qandeh Malakaay, 2) Dr Abraham Balaay : Efeq kee Laqin Dariifah Malakaay, 3) Dr. Macammad Idriis: Ciggiila Malaakih Bilhadal Demokraasih Siiratih Langih Saqal abak laqin alsak 13/2016 xabba haanam Reeda yecee. ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል 1. ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚንስትር፣ 2. ዶ/ር አብረሃም በላይ: የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር፣ እና 3. ዶ/ር መሀመድ እንድሪስ: በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ በዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ከግንቦት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተሹመዋል። #PMOEthiopia

photo content
+5

በሚዲያና ኮሙኒኬሽን መስክ የኢትዮጵያ ልምዶች በ3ተኛው የአፍሪካ ሚዲያ ኮንቬንሽን ላይ ቀረበ። #afargcs: ግንቦት 09 -2016 በጋና አክራ እየተካሄደ በሚገኘው 3ተኛው የአፍሪካ ሚዲያ ኮንቬንሽን ላይ ኢትዮጵያ በሚዲያና ኮሙኒኬሽን መስኮች የምታከናውናቸውን ተግባራት አቅርባለች። 3ተኛው የአፍሪካ ሚዲያ ኮንቬንሽን የጋናው ፕሬዝዳንት ናና አኮፎ አዶ በተገኙበት ቀጥሎ ተካሂዷል። በሚዲያና ኮሙኒኬሽን መስክ የኢትዮጵያን ልምዶች በተከታታይ መድረኮች ያቀረቡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ኢትዮጵያ የህግ ማእቀፍ ማሻሻያዎችን በማድረግ ለዘርፉ የሰጠችውን ትኩረት አብራርተዋል። በተጨማሪም የዘንድሮው ጉባኤ አንዱ ትኩረት በሆነው የሰው ሰራሽ አስተውሎት መስክ በተለይ የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትና ጉዳት መከላከል ላይ የጀመረቻቸውን ተግባራት በጉባኤው አቅርበዋል። በተጨማሪም አፍሪካ የራሷን ታሪክ በራሷ አንደበት ለመንገር እንድትችል ሃገር በቀል ቋንቋዎቿን በቴክኖሎጂ ማበልፀግ እንደሚገባት የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታዋ በዚሁ ኢትዮጰያ አማርኛን ጨምሮ የተለያዩ የሃገር ውስጥ ቋንቋዎችን ለኮምፒውተር የማስተዋወቅ ፕሮግራም እንዳላት አንስተዋል። ይህ ጅምር በሌሎችም የአፍሪካ ሃገራት ሊሰፋ እንደሚገባውና የአፍሪካን ትክክለኛ ገፅታ ለአለም ለማሳየት ያለውን ሚና በመረዳት የበኩሉን ሚና ሊወጣ እንደሚገባው ተናግረዋል። በጋና አክራ የተካሄደው 3ተኛው የአፍሪካ ሚዲያ ኮንቬንሽንም ዛሬ ተጠናቋል። ከኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት https://linktr.ee/afargcs